ውድ የክፍል አንድ ስልጠናን ያጠናቀቃችሁ የ30ኛ ዙር ሰልጣኞቻችን እና በተለያየ አጋጣሚ የክፍል ሁለት ስልጠናን ያቋረጣችሁ፤ የክፍል ሁለት ስልጠና ሰኞ 11/02/2017 ዓ.ም የሚጀመር ስለሆነ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ 3ተኛ ፎቅ የስልጠና አዳራሽ በመገኘት ስልጠናውን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን፡፡
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/profile.php?id=100090259834322
ዩትዩብ፡- https://www.youtube.com/@morwestaddisababasto