“ከብር ይልቅ ትምህርትን፥ከተፈተነ ወርቅም ይልቅ ዕውቀትን ተቀበሉ።”
▬ ምሳሌ 8፥10 ▬
ሁላችንም በናፍቆት ስንጠብቀዉ የነበረዉ የ2017 የኮርስ መረሀ ግብር እንሆ ተጀመረ
◊ 2ኛ ዓመት ➩ ክርስቲያናዊ ሕይወት እና ሥነ-ምግባር
◊ 3ኛ ዓመት ➩ ነገረ ማርያም
◊ 4ኛ ዓመት ➩ የቤተክርስቲያን ታሪክ
◊ 5ኛ ዓመት ➩ነገረ ቅዱሳን
⚠️ ለአንደኛ አመቶች ሀሙስ የተዘጋጀ የስልጠና መርሀ ግብር ስላለ በዛሬው እለት ኮርስ የማይኖር ይሆናል።
⛪️ ቦታ :-ደብረ አሜን አቡነ ተክለ ሃይማኖት
🗓 13/02/2017 ዓ/ም
🕰 11፡40
📲 ለማንኛዉም ጥያቄ : +251973671282
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
➣የአ/ሳ/ቴ/ዩ ግቢ ጉባኤ
➣ባች እና መርሐግብራት ማስተባበሪያ
🏷 @gibigubaye◀️ተከታተሉን