ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

@bizamo_media


https://t.me/Bizamo_media

ሀሳብ አስተያየትና ጥቆማ ለመስጠት
👇👇👇👇👇👇👇👇
@Bizamo_media_bot

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 17:15


#የጥንቃቄ_እና_ጥቆማ_መልክ

1ኛ. አሁን ከምሽቱ 1:20 ጀምሮ በደብረማርቆስ ከተማ ዉስጥ የከተማ አስተዳደሩ እንዲሁም የዞን አመራር የካቢኒ አባላት እና  የመከላከያ ጀነራሎች በጥምረት በመሆኑ ወይይት በሚል የጭንቀት ስብሰባ እያደረጉ ነው። የዚህ ስብሰባ የመጨረሻ ዉሳኔም በአይነ ቁረኛ እየተከታተልን ነው።

2ኛ. ዛሬ በተለያዩ የጎጃም አካባቢዎች ንፁሃን ሰላባ ያደረጉ የድሮን ጥቃቶች ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንክረው ዉለዋል። በነገው እለትም ይቀጥላል የሚል ግምት አለን። ለዚህ ዋናኛ ምክንያታቸው ከሀሙስ ጀምሮ ከእየወረዳዉ የተዉጣጣ የብልፅግና መዋቅር አባላት ባህርዳር ላይ ለተከታታይ 10 ቀን ስብሰባ ተጠርተዋል። ይህንን አጀንዳ ያለምንም የኬላ ፍተሻ ለማለፍ አገዛዙ ተከታታይ የድሮን ጥቃቶችን በህዝባችን ላይ እየፈጸመ አጀንዳ በመስጠት የስብሰባ ተካፋዮች ዘደ ባህርዳር እንዲገቡ ስለሚፈልግ ጭምር ነዉ። ስለሆነ ነገን ጨምሮ በሚደረጊ የኬላ ፍተሻዎች ላይ የአማራ ፋኖ በጎጃም  አባላት ጥንቃቄ እንድታደርጉ አሳስባለሁ።


የአማራ ፋኖ በጎጃም ዘመቻ ሀላፊ
መ/አለቃ አበበ ሰዉመሆን

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 16:42


ጎንደር አዘዞ ለቀንደኛ ባንዳ የተሰጠ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ  !!!

ጎንደር አዘዞ ጠዳ ክፍለ ከተማ ካለው የሚሊሻና አድማ በታኝ አባላት 80% የሚሆነው ፈልሶ የጎንደር ፋኖን ከተቀላቀለ ሰንበትበት ብለዋል ።

በቅርቡ የቀሩትን እጅግ ሆዳም እጅግ ሌባ ሚሊሻና አድማ ብተና እየተጠረጉ ይገኛሉ ።

ከሰሞኑ ቀንደኛውን የሚሊሻ አስቸባባሪ  መሸኘቱን ተከትሎና 5ኛ ፓሊስ ጣቢያ በቦንብ መመታቱን ተከትሎ ከታች በምስሉ የምታዩት የሚሊሻ ጠርናፊ በኬንዳ ሻሒ ቡና እያፈሉ ሰርተው የሚበሉ  ከ55 በላይ ሴት እህቶቻችን ስራ አሳጥቶ ቤት ክራይም ልጅም እንዳያሳድጉ አድርጎ መንገድ ላይ ጠለዋቸዋል  ።

ከዚህ በፊት ወጣቱን በመከላከያ ስታሳድንና ስታስገድል ነበር በቶሎ ከሀላፊነትህ የማትቆጠብ ከሆነ የጓደኞችህ እጣ ፈንታ በቅርቡ ይደርስሀል ።

        የከተማ የውስጥ አርበኞች   !!!

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 16:09


"ፋኖ ሌባ- መንግስት ይድረስበት ሲል የነበረ አንድ ስልጤ! ንብረቴ በተረኞቹ ወደመ ብሎ እያለቀሴ እየፈረጤ ነዉ። ገና ዕድሜ ከሰጠህ ወራቤ ላይ ሙሃመድ ሲርጋጋን መስማት ትናፍቃለህ። ተረጋጋ ይሄ ጅማሮ ነዉ።

https://t.me/Bizamo_media

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 16:07


በወልዲያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን በሰላም መገላገሏን የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለጸ።  
   
የወልዲያ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚድዋይፍሪ ባለሞያ የሆኑት ወጋየው ገብሬ እንደገለጹት፤ሰላማዊት ደርቤ የተባለች የ31 ዓመት እናት በትናትናው እለት ንጋት ላይ 4 ሴት ልጆችን በሆስፒታሉ በሰላም ተገላግላለች፡፡

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 15:42


ዛሬ ጨቅላው እና ነፍሰ በላው አብይ ሩሲያ ገብቷል ። እኛ ደግሞ አብይ የሰራቸውን ግፎች የማጋለጥ የኢሜይል ዘመቻ ይኖረናል ።

ከምሽቱ 2 : 00 ላይ ለሩሲያ ኢምባሲ የአብይን ግፍ እንልካለን !!

ሁላችሁም ተዘጋጁ ላልሰማ አሰሙ !!


የወደሙ አብያተ ክርስትያናት ፎቶዎች ያላችሁ በውስጥ ላኩልን !!

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 15:27


አሳዛኝ መረጃ︎

ላስታ ላሊበላ አንድ 12 አመት ልጃገረድ ወደ ወራሪው አራዊት ሰራዊት ካምፕ ተወስዳ በጀምላ ከተደፈረች በኋላ አንገቷን ቆርጠው ጥለዋት መገኘቷን የመረጃ ምንጮቻችን ገልፀዋል።12/02/2017

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 14:13


የጫካው ነበር ይህ ነው ፋኖ

@bizamo_media
@bizamo_media
@bizamo_media

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 12:37


ታሪክን ወደኋላ የአማራ ስቃይ

ይህ እንባ ነው ወደ ነፍጥ ያደገው
#እውነት_አለን
#ተጨቁነናል
#ተገፍተናል
#ተሳደናል
#ተገለናል
#እናሸንፋለን

@bizamo_media
@bizamo_media
@bizamo_media

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 12:00


ጸበሉ ዘሜ እንኳንም ባንተግዜ ተፈጠርን።

ያስለፈልፈዋል

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 11:37


ጎጃም

ደብረኤልያስ የሚገኘውን #የቀጋት ት/ት ቤት በድሮን አውድሞታል። አሁንም የድሮን አሰሳ አለ ጥንቃቄ !!

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 11:05


#መንግስት_በአዲሳበባ_ህዝብ_ላይ_የፈጸመው_ደባ

ለልማት በሚል ስም ከመኖሪያ ቤታቸው የተፈናቀሉ ሰዎች የተሰጣቸው ግዚያዊ መኖሪያ ቤት የባለቤትነት ውል የሌለው እና ማንም አካል በፈለገው ሰዓት ውጡ ብሎ ማባረር የሚችል ዋስትና የሌለው መሆኑ ታወቀ።

አንዳንዶች ይህ ደባ እየተሰራ ያለው በሚቀጥለው ምርጫ ብልጽግናን ካልመረጣችሁ ይህ ቤት በስማችሁ አይጸድቅም ብሎ በማስፈራራት ከወዲሁ ሆዞቡን ወደ ማነቂያ ጉድጓድ እየከተቱት ነው ሲሉ ተደምጠዋል።

#አዲስ_አበቤ_ተበላ..!!!

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 10:49


ተሸናፊው የአብይ ገዳይ ቡድን በአማራ አህዝብ ላይ እያደረገ ያለውን በድሮን እና በጀት የታገዘ ድብደባ እና የዘር ማጥፋት ወንጀል ቀጥሎበታል።

ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም በምስራቅ ጎጃም ዞን በእናርጅ እናውጋ ወረዳ ፈለገ ብርሃን ከተማ ንዋዬ ማርያም አንደኛ ደረጃ ትቤት አካባቢ በተደረገ የድሮን ጥቃት ለማክሰኞ ገበያ ወደ ከተማው ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ሲቪሊያን የተገደሉ ሲሆን በሌሎች ላይም ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል።

አስረስ ማረ ዳምጤ

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 09:46


ጎጃም

ዳሞት አውራጃ ቡሬ እስከ ቁጭ እንዲሁም እስከ ሽንዲ ወንበርማ ዙርያውን የአዬር ቅኝት መደረጉን የቢዛሞ ምንጮች ከቦታው አድርሰውናልና አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ መሬት ላይ ላለው ማህበረሰብ በተገኘው የመረጃ አማራጭ ይዛመት

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 09:18


ወሎ ቤተ- አምሃራ
የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው ተጋድሎ

በአርበኛ ፋኖ ጌታሁን ሲሳይ የሚመራው አሳምነው ክፍለጦር ወልድያ ዙሪያ እያደረገ ያለው ተጋድሎ የቀጠለ ሲሆን ባህር ዳር መውጫ አፍሪኬር አካባቢ ጠላት ኬላ የሚያደርግበት ቦታ ላይ ደፈጣ በማድረግ የተለመደዉን ክንዳቸዉን አቅምሰዉታል::

በጥቃቱ ጠላት አምስት ሙትና ስድስት ቁስለኛ ያነሳ ሲሆን በወልድያና በሳንቃ በኩል ሁለት ዙ23 በማምጣት በዘፈቀደ እየተኮሰ ሲሆን ቃሊም መግቢያ አቦ ቤተ-ክርቲያን አካባቢ ሁለት እናቶችን በከባድ ሁኔታ አቁስሎ የነበረ ሲሆን አንደኛዋ እናታችን አርፋለች::

አሁን ላይ ወደመጣበት የሸሸ ሲሆን ወልድያ ከተማ ተረጋግቶ መቀመጥና ስራ መስራት ስላልቻለ ራያ አላማጣ ያስቀመጠዉን ተጠባባቂ ቀይ ቆብ ለባሽ ፈርጣጭ ሰራዊቱን ዛሬ ያስገባ መሆኑን አረጋግጠናል:: ተጋድሎዉ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ
ጥቅምት 12/2017 አ.ም

አበበ ፈንታው
የአማራ ፋኖ በወሎ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 08:58


ሰበር ዜና!

ዛሬ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም መራዊ ዙሪያ ማዳቀያ የሚባል ቦታ ላይ አንድ ፔንፔ ተገልብጣ የአብይ ሰራዊት አባላት ሞተዋል።

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 08:57


አስቸኳይ መረጃ ባዕከር እና ሰርዓባ  !!

" እንደ አይሁድ ዘር ወደ ሳሙና ያልቀየሩን ስላልቻሉ ነው "

የኦነግ ብልፅግና የማፍያ ቡድን የኦሮሞን ስም በመልበስ ለኦሮሞ ወንድሞቻችን መጥፎ ታሪክ እያስፃፈ ይገኛል ።

በሰሞኑ የአማራ ግዛቶችን በሓይል እቆጣጠራለው የሚለው የነ አብይ አህመድ ድንፋታ የውሀ ሽታ መሆኑን  ተከትሎ በየ አካባቢ ሰብስቦ ያጎራቸውን የአማራ ተወላጆች የግፍ ግፍ በየ ማጎርያ ጣቢያው እያደረሰባቸው እንዳለ ለአለም አቀፍ ማህበረሰብ እንዲደርስላቸው እየጠየቁ ይገኛሉ ።

ለአብነት ያህል በሰርዓባና በባዓከር ማጎርያ ጣቢያ የታጎሩት በሽህ የሚቆጠሩ  የነቁ የአማራ ተወላጆችና ሙህራኖች  በአብይ አህመድ ወንበዴና አራዊት ሰራዊት ከፍተኛ ግፍ እየተፈፀመባቸው ይገኛል ።

መረጃ የሰጡን ግለሰብ መደብደብ : መገረፍ : ግብረሰዶም መፈፅም : የማኮላሸት አይነት ድርጊቶች የእለት ከእለት ተግባራት ናቸው ።

አሁን ግን የከፋ ነገር እየተፈፀመብን ነው የአይን ቀለም ያላማራቸውንና ከፋኖ ጋር ግንኙነት አለው ብለው የሚያስቡትን እስረኘ በለሊት እያዎጡ መረሸንና የአሞራ ሲሳይ እያደረጉ እየፈጁን ነው ፋኖ ይድረስልን ዘር እየጠፋ ነው ሰዎቹ ቢችሉ ወደ ሳሙና ይቀይሩን ነበር ሲሉ  በተስፋ መቁረጥ ተናግረዋል ።

# ኢሰመኮ
# የአፍሪካ ህብረት
# የተባበሩት መንግስታት ድርጅት
# የአውሮፓ ህብረት
# ለሌሎች የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪዎች

@bizamo_media
@bizamo_media
@bizamo_media

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 06:24


#የሰሞኑ የቲዩተር ዘመቻ ከፍተኛ ፍሬ እያፈራ ይገኛል። በሰሞኑ የአሜሪካ የኮንግረስ እጩ ተወዳዳሪዎች በተገኙበት ስብሰባ ላይ በአንድ ህዝብ ላይ የሚፈጸመው ከፍተኛ የድሮን ጭፍጨፋ በአለም አቀፍ ሚዲያ ትኩረት መነፈጉ እንዳበሳጫቸው ገልጸዋል።

ወደፊትም እንዲህ አይነቱን የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማስቆም ብሎም ተጠያቂነትን ለማስፈን እንደሚሰሩ ገልጸዋል።

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 03:57


የመርካቶው የእሳት አደጋ ባጋጣሚ የተከሰተ እንዳይመስላቹህ።

@bizamo_media
@bizamo_media
@bizamo_media

ቢዛሞ ሚዲያ(Bizamo media)

22 Oct, 03:41


እንዴት አደራቹህ?

አንድ፣አንድ ነገሮች

፩ኛ ፋሽስቱ አብይ አህመድ እስከ መስከረም 30 ፋኖን እጨርሳለሁ ብሎ ለዓለም ባንክ የገባውን ቃል ለአንድ ወር አራዝሟል። ማለትም ጥቅምት 30 መሆኑ ነው። እሱም ቢሆን እያለቀ ነው። የፋሽስቱ አብይ የቀን ቆጠራ የቤት ኪራይ ቀን ሆኖበታል።

፪ኛ ለሁለት ሳምንት ሲያዘንበው የነበረውን ድሮን አረሳስቶ በማንኛውም ቀን ሊጀምረው እንደሚችል መረጃዎች ያሳያሉ። ሁሉም ፋኖ ጥንቃቄ መለየት የለበትም።

፫ኛ ወልቃይት፣ወለጋ እና አዲስአበባ አካባቢ ያሉ የተወሰኑ ወታደሮቹን አንስቶ ወደ ሶማሌ ላንድ በቅርቡ ያስጠጋል። የውጭን ኋይል የመግጠም አቅምና ፍላጎት ኑሮት ሳይሆን የስነልቦና ጫና ለመፍጠር ፈልጎ ነው።

፬ኛ ሰሞኑን በእንግሊዝ አድርጎ ከአንዲት ሀገር መሳሪያ ለመግዛት የሄደ ባለስልጣን ነበር,,,,,ከአለም ባንክ የተበደርነውን ገንዘብ ሙሉበሙሉ መሳሪያ እንገዛበታለን በማለት ተናግሯል። መሳሪያውን ገዝተው ወደ አማራ ክልል ሲያመጡት ለአማራ ፋኖ አዲስ ትጥቅ ይይዛል ማለት ነው። ቢሆንም ከአለም ባንክ የሚወስዱት ገንዘብ የጊዜ ገደብ እና ቅድመ ሁኔታ ስላለው ዲያስፖራው በተቃውሞ ሰልፍ፣ደብዳቤ በማስገባት፣ኢሜይል በማድረግ ተጽዕኖ ማድረግ አለበት።

ጄኔራል ተፈራ ማሞ እንዳለው በጋራ መቆም ካልተቻለ እንደ ሕዝብ እንጠፋለን። በጋራ እንቁም። በጋራ እናሸንፋለን።በከፋለ ጌቱ