All department (AAU)

@aaualldpt


All department (AAU)

20 Oct, 05:24


ማስታወቂያ
ከአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያዋ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታችሁን አጠናቃችሁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ ተማሪዎቸ በሙሉ፣
በሚተርፉን ውስን የመኝታ ቦታዎች ላይ እንደየርቀታቸሁ ሁኔታ አይተን መኝታ ለመስጠት እንድንችል ለትምህርት በየተመደባችሁበት ግቢ ትራንስክብሪታችሁን/ ሌሎች ደጋፊ ሰነዶች ካሏችሁ transecript/ ጨምሮና በመያዝና አባሪ በማድረግ ከጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 15/2/2017 ዓ.ም ድረስ በየኮሌጃችሁ በግንባር በመቅረብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡፡

ማሳሰቢያ: የመኝታ ምዝገባው የግል/ self-sponsorship አመልካቾችንም ይመለከታል፡፡
@aaualldpt

All department (AAU)

20 Oct, 05:23


2017 EC freshman self sponsored Students Registration Guideline

All department (AAU)

20 Oct, 05:23


Announcement for Freshman Students

ለ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍላችሁ ለመማር ቅበላ ላገኛችሁ የአንደኛ ዓመት ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የወጣ የቅበላ እና ምዝገባ ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 የትምህርት ዓመት በመደበኛው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴርና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መግቢያ መስፈርት መሠረት ቅበላ ላገኛችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6 2017 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ
ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ:

1. የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ኮፒ፣
2. አራት ጉርድ ፎቶግራፎች፣
3. የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድልብስና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ ያስታውቃል፡፡

ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትኖሩ ተማሪዎች

በዩኒቨርስቲው የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል UAT በተፈተናችሁበት UG ቁጥር በመጠቀም ከታች ባለው ሊንክ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/DormitoryPlacement

በተጠቀሱት ቀናት (ጥቅምት 5 እና 6) ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችና ዶክመንቶች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome, www.aau.edu.et

ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲዉ ገለፃ (Orientation) ቅዳሜ ጥቅምት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
የትምህርት ኮርሶች ምዝገባ ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን
የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያዉ ሰሚስተር ትምህርት የሚጀመረዉ ማክሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
ስለምዝገባ ሂደቶች በተመለከተ እና ተጨማሪ መረጃ ከታች ካሉት ሊንኮች ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን::
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome
www.aau.edu.et

All department (AAU)

17 Oct, 17:40


To post Graduate program Applicants

Registration ends today.
አ.አ.ዩ ሬጅስትራር

All department (AAU)

17 Oct, 17:38


To post Graduate program Applicants

የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የማመልከቻ ጊዜን ይመለከታል ለ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች በፖርታል የማመልከቻ ጊዜ ለሐሙስ ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ የሚከፈት መሆኑን እየገለፅን የዶክመንታችሁን Hard Copy በዛው ቀን ለሐሙስ ጥቅምት 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡00 6 ኪሎ በሚገኘዉ ሬጅስትራር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 203 እንድታስገቡ እናሳዉቃለን፡፡

አ.አ.ዩ ሬጅስትራር

All department (AAU)

17 Oct, 17:38


Announcement for Freshman Students

ለ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍላችሁ ለመማር ቅበላ ላገኛችሁ የአንደኛ ዓመት ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የወጣ የቅበላ እና ምዝገባ ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 የትምህርት ዓመት በመደበኛው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴርና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መግቢያ መስፈርት መሠረት ቅበላ ላገኛችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6 2017 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ
ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ:

1. የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ኮፒ፣
2. አራት ጉርድ ፎቶግራፎች፣
3. የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድልብስና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ ያስታውቃል፡፡

ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትኖሩ ተማሪዎች

በዩኒቨርስቲው የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል UAT በተፈተናችሁበት UG ቁጥር በመጠቀም ከታች ባለው ሊንክ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/DormitoryPlacement

በተጠቀሱት ቀናት (ጥቅምት 5 እና 6) ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችና ዶክመንቶች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome, www.aau.edu.et

ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲዉ ገለፃ (Orientation) ቅዳሜ ጥቅምት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
የትምህርት ኮርሶች ምዝገባ ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን
የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያዉ ሰሚስተር ትምህርት የሚጀመረዉ ማክሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
ስለምዝገባ ሂደቶች በተመለከተ እና ተጨማሪ መረጃ ከታች ካሉት ሊንኮች ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን::
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome
www.aau.edu.et

All department (AAU)

17 Oct, 17:37


Announcement for Freshman Students

ለ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍላችሁ ለመማር ቅበላ ላገኛችሁ የአንደኛ ዓመት ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የወጣ የቅበላ እና ምዝገባ ማስታወቂያ
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 የትምህርት ዓመት በመደበኛው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴርና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መግቢያ መስፈርት መሠረት ቅበላ ላገኛችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6 2017 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ
ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ:

1. የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ኮፒ፣
2. አራት ጉርድ ፎቶግራፎች፣
3. የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድልብስና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ ያስታውቃል፡፡

ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትኖሩ ተማሪዎች

-በዩኒቨርስቲው የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል UAT በተፈተናችሁበት UG ቁጥር በመጠቀም ከታች ባለው ሊንክ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/
-በተጠቀሱት ቀናት (ጥቅምት 5 እና 6) ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
-ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችና ዶክመንቶች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome, www.aau.edu.et

-ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲዉ ገለፃ (Orientation) ቅዳሜ ጥቅምት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
-የትምህርት ኮርሶች ምዝገባ ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን
-የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያዉ ሰሚስተር ትምህርት የሚጀመረዉ ማክሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
-ስለምዝገባ ሂደቶች በተመለከተ እና ተጨማሪ መረጃ ከታች ካሉት ሊንኮች ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን::
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome
www.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር

All department (AAU)

12 Oct, 12:37


ለ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍላችሁ ለመማር ቅበላ ላገኛችሁ የአንደኛ ዓመት ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የወጣ የቅበላ እና ምዝገባ ማስታወቂያ

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 የትምህርት ዓመት በመደበኛው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚኒስቴርና በዩኒቨርሲቲው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መግቢያ መስፈርት መሠረት ቅበላ ላገኛችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6 2017 ዓ.ም በየተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓሶች በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ

1.የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ኮፒ፣
2. አራት ጉርድ ፎቶግራፎች፣
3. የማደሪያ ምድብ (Dormitory) ለተሰጣችሁ ብርድልብስና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ እንድትመጡ ያስታውቃል፡፡
• ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትኖሩ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል UAI በተፈተናችሁበት ሀG ቁጥር በመጠቀም ከታች ባለው ሊንክ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን
https://portal.aau.edu.et/NewStudent/DormitoryPlacement
ያሳውቃል፡፡
• በተጠቀሱት ቀናት (ጥቅምት 5 እና 6) ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ
ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በላም በረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና
መናኸሪያዎች ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
• ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ ሆኖ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችና ዶክመንቶች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome.www.aau.edu.et
• ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ስለ ዩኒቨርስቲዉ ገለፃ (Orientation) ቅዳሜ ጥቅምት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
• የትምህርት ኮርሶች ምዝገባ ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን • የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያዉ ሰሚስተር ትምህርት የሚጀመረዉ ማክሰኞ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ይሆናል፡፡
• ስለምዝገባ ሂደቶች በተመለከተ እና ተጨማሪ መረጃ ከታች ካሉት ሊንኮች ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን::
https://portal.aau.edu.et/NewStudents/Welcome
www.aau.edu.et
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር

All department (AAU)

12 Oct, 08:13


Happening now...
AAU premium alumni at Mekonnen hall 🥰

#ወደቤትዎይምጡ
#aaualumnihomecoming

All department (AAU)

10 Oct, 03:08


Application Guide for Graduate Programs for the 2024/25 Academic Year

1. If you apply on female and disability scholarship, you need to check the department-level admission requirements on the following link:
http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly Additionally, your CGPA should be 2.75.

2. If you choose the sponsor type as either MOE or Government make sure to attach your sponsorship letter and bring the original sponsorship letter in person along with your credentials.

3. Note that the GAT exam is valid only from 13/9/2024 onwards. GAT exam before the date mentioned above or NGAT exam is not
acceptable.
@aaualldpt

All department (AAU)

10 Oct, 03:07


Deadline Extension for Graduate Programs Admission Application for the 2024/25 Academic Year

Addis Ababa University has extended the application for admission until Friday October 11, 2024. Please continue to fill out the application form on the university portal (https://portal.aau.edu.et) and submit your documents in person to #203 of the Registrar office.


የድህረ ምረቃ ትምህርት የማመልከቻ ጊዜ ማራዘምን ይመለከታል
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለድህረ ምረቃ ትምህርት የቅበላ ማመልከቻ ድረ-ገጹን እስከ ጥቅምት 1, 2017 ድረስ ለአመልካቾች ክፍት ማድረጉን እናሳውቃለን:

All department (AAU)

10 Oct, 03:05


Application for admission to Graduate program for the 2024/25 Academic Year

Addis Ababa University has opened up a call for the academic year of 2024/25 in the regular and extension Masters Programs as well as PhD programs.

AAU therefore invites you to apply for admission by fully complying with the following requirements.

Taking the AAU Graduate Admission Test (GAT)


1.To apply for postgraduate programs, you must first take the University Graduate Admission Test (GAT) and fulfill the minimum requirement to pass the exam.
2.Tests and related information can be obtained from the Telegram of the Institute for Educational Research t.me/addisababauniversityofficial

General steps for applying to the AAU Graduate Program
1.Open the portal of Addis Ababa University https://portal.aau.edu.et
2.Click on the Apply for Admission link located on the left-hand side
3.On the top bar, you will find the graduate drop-down menu. You can click on the Programs button to view the graduate programs and their brief description. Alternatively, you can scroll down to the left side entitled Graduate Study, and click Find out what graduate programs we offer before the Apply button.
4.After reviewing the programs, Click on Apply.
5.You will find the general information and the application steps on the front page of the apply button. Once you read it, click on the Continue button to redirect you to the programs for choosing.
6.Once you decide on the program of your choice, click on the program and press the Continue button to create an applicant account.
7.Fill out the required information on the Create Graduate Applicant Account page. Use a valid email and phone number and record the password you entered on the page for future use. Once finished, click the CREATE ACCOUNT button.
8.Log in using the LOG IN button on the top-right corner of the page with the email address and password you used to create the account.
9.Fill out the required information on the Your Academic Profile page, Click on UPDATE, and then click NEXT.
10.Select regular as admission Type
11.Select your Program of Choice and Click on Continue
12.Upload your documents and click the Submit button.
13.To pay the amount specified for the registration fee and UAT test, Click on Continue to Payment and then Click on Proceed to Payment.
14.Completion of your payment through Telebirr
15.Open SEE ADMISSION STATUS to know the final result of admission
@addisababauniversityofficial

Notice
1.We would like to inform you that you will not be able to complete the registration process unless you order an official transcript to be sent to Addis Ababa University Registrar, P.O. Box 1176.
2.Department-level admission requirements for the various programs are available at http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly Departmental entrance exam information is available from the department.
3.Make sure you fulfill the admission requirements of the specific program as indicated in the curriculum of the specific program (uploaded on the website of the university http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly ).
4.Applicants for health disciplines must attach a letter from the Ministry of Health or a university grade report for each semester upon completion of their degree.
5.We would like to inform you that educational programs will not be opened if the number of students is below capacity.
6.Applicants who have attended school abroad should bring a Higher Education Equivalence Letter from FDRE Education and Training Authority (ETA) and meet all the requirements set by the University.
7.To see the admission requirements of the departments, visit http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly.

Application date for those who have passed GAT: October 02 to October 8, 2024
Documents Submission Place for those who have passed GAT: Registrar Building Room No. 203


Addis Ababa University Registrar
@aaualldpt

All department (AAU)

10 Oct, 03:05


Application for admission to Distance Masters programs for the 2024/25 Academic Year

Application for Graduate Programs Admission for the 2024/25 Academic Year

Addis Ababa University has opened up a call for the academic year of 2024/25 in the regular and extension Masters Programs programs.  AAU therefore invites you to apply for admission by fully complying with the following requirements.
Taking the AAU Graduate Admission Test (GAT)

1.To apply for postgraduate programs, you must first take the University Graduate Admission Test (GAT) and fulfill the minimum requirement to pass the exam.

General steps for applying to the AAU Graduate Program

1.Fill out the application form on the university website (https://portal.aau.edu.et )
2.You will have to pay birr 500 for the registration fee using the application number you get from the application form, via Telebirr
3.After completing your payment, you will need to return to the application form and complete your online registration by submitting your PDF-converted educational document, cost-sharing document, and a signed and stamped form of sponsorship letter to a government-sponsored applicant.
3.You can get the sponsorship form from the following link on the university website (https://www.aau.edu.et/documents/registrar/).
4.MA/MSC applicants will need to attach a BA/BSc degree/ temporary degree and transcript.
5.Once successfully complete the online application, to complete your application, you must submit your academic and other credentials in person at the Addis Ababa University Registrar Admissions Office No. 203.

Notice
1.We would like to inform you that you will not be able to complete the registration process unless you order an official transcript to be sent to Addis Ababa University Registrar, P.O. Box 1176.

2.Department-level admission requirements for the various programs are available on http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly Departmental entrance exam information is available from the department.
3.Make sure you fulfill admission requirements of the specific program as indicated in the curriculum of the specific program (uploaded on the website of the university http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly  ).
4.Applicants for health disciplines will need to attach a letter from the Ministry of Health or a university grade report for each semester upon completion of their degree.
5.We would like to inform you that educational programs will not be opened if the number of students is below capacity.
6.Applicants who have attended school abroad should bring Higher Education Equivalence Letter from FDRE Education and Training Authority (ETA) and meet all the requirements set by the University.
7.To see the admission requirements of the departments, visit http://admission.aau.edu.et/GraduateProgramsOnly  .

Application date for those who have passed GAT: October 2 to October 8, 2024

Documents Submission Place for those who have passed GAT: Registrar Building Room No. 203  

Application Place: Registrar Building Room No. 203  

All department (AAU)

10 Oct, 03:05


Placement 2016 Entry Regular Undergraduate Students

Dear 1st year students of the AAU who are not already placed in the different schools (Except AAiT): your first year program is going to be concluded shortly and you will soon be ready to choose the academic streams offered by the colleges and programs of our University.