በፅ/ቤት ዘርፍ ስር ያሉ ዳይሬክቶሬቶች የሩብ አመት የዝግጅት ምእራፍ አፈፃፀም ተገመገመ
የቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የፅ/ቤት ዘርፍ ስር የሚገኙ ዳይሬክቶሬቶች የ2017 የሩብ አመት የዝግጅት ምእራፍ አፈፃፀም ተገመገመ።
በሩብ አመቱ የዝግጅት ምእራፍ እቅድን ለቡድን እና ለሰራተኛ ከማውረድ እና ስራን በእቅድ ከመምራት ጀምሮ ከለውጥ ስራ ጋር በተያያዘ የመልካም አስተዳደር እና የኪራይ ሰብሳቢነትን ለመከላከል የተሰሩ ስራዎች ተገምግመዋል።
አቶ አብዲሳ አራርሶ የቢሮው የፅ/ቤት ኃላፊ ስብሰባውን በመሩበት ወቅት እንደተናገሩት በዘርፉ በዝግጅት ምዕራፍ የተሰሩ ስራዎች አዳጊ እና መሻሻሎች የታዩባቸው መሆኑን አሳውቀዋል።
ኃላፊው አክለውም በሩብ አመቱ የታዪ ክፍተቶችን በመድፈን ዘርፉ አላማ ፈፃሚዎችን ደግፎ መስራት ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት የተግባር ምእራፉን በውጤት ማጠናቀቅ ይገባል ብለዋል።
በስብሰባው የፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዲሳ አራርሶን ጨምሮ የዘርፉ ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል።
የቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ የፅ/ቤት ዘርፍ ስር የሚገኙ ዳይሬክቶሬቶች የ2017 የሩብ አመት የዝግጅት ምእራፍ አፈፃፀም ተገመገመ።
በሩብ አመቱ የዝግጅት ምእራፍ እቅድን ለቡድን እና ለሰራተኛ ከማውረድ እና ስራን በእቅድ ከመምራት ጀምሮ ከለውጥ ስራ ጋር በተያያዘ የመልካም አስተዳደር እና የኪራይ ሰብሳቢነትን ለመከላከል የተሰሩ ስራዎች ተገምግመዋል።
አቶ አብዲሳ አራርሶ የቢሮው የፅ/ቤት ኃላፊ ስብሰባውን በመሩበት ወቅት እንደተናገሩት በዘርፉ በዝግጅት ምዕራፍ የተሰሩ ስራዎች አዳጊ እና መሻሻሎች የታዩባቸው መሆኑን አሳውቀዋል።
ኃላፊው አክለውም በሩብ አመቱ የታዪ ክፍተቶችን በመድፈን ዘርፉ አላማ ፈፃሚዎችን ደግፎ መስራት ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት የተግባር ምእራፉን በውጤት ማጠናቀቅ ይገባል ብለዋል።
በስብሰባው የፅ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዲሳ አራርሶን ጨምሮ የዘርፉ ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል።