ዘምዘም ባንክ ሸሪዓውን የጠበቀና ሁሉን አቀፍ የባንክ አገልግሎት በመስጠት እ.ኤ.አ በ2030 በአፍሪካ ቀዳሚ የመሆን ራእዩን ለማሳካት የሚያስችሉትን ወሳኝ ግቦችን እያስመዘገበ በመገስገስ ላይ ነው፡፡ ZamZam Bank achieving great milestones towards realizing its vision of becoming the leading shariah compliant and all-inclusive bank in Africa by 2030. ZamZam Bank Sustainable Source of Growth #ZamZamBank #Bank #ZamZamEthiopia #Ethiopia #IslamicFinance #IslamicBanking