أحدث المنشورات من ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) (@zagolbookbank) على Telegram

منشورات ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) على Telegram

ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank)
2,178 مشترك
445 صورة
4 فيديو
آخر تحديث 28.02.2025 20:14

أحدث المحتوى الذي تم مشاركته بواسطة ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ (Zagol Book Bank) على Telegram


https://youtu.be/hZO-X5UOAiQ?si=H-LI9kNubGcHyj4d

https://youtu.be/FtNW4nHxMA8?si=TM-PC8PwVEPNvjbJ

#ነገረ_መጻሕፍት - ፲፪

ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!

ኅዳር 8/ 2016 ዓ.ም ቅዳሜ: ከ8:00 - 10:30

ቆይታ:- ከተጫነ ጆብሬ  ጋር።

ለውይይት የተመረጠው የተርጓሚው መጽሐፍ፡- የሃበሻ ጀብዱ
አወያይ:-  እንዳለጌታ ከበደ።
አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።

አስተባባሪና የዝግጅቱ ቦታ:- በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል፡፡ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡ https://maps.app.goo.gl/yb1LFT7PDTwLUP217
ለበለጠ መረጃ እና መገኘትዎን ለማረጋገጥ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡፡
https://t.me/+VZQIhKm-NoAwYjM0

ቦታውን ለማያውቁ እና የትራንስፖርት  አገልግሎት ለሚሹ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አወልያ ት/ት ቤት አጠገብ ከ7:30-7:50 ጠብቆ የሚነሳ ትራንስፖርት ተዘጋጅቷል። በሰአቱ በመገኘት ነጻ የትራንስፖርት አገልግሎቱን ለመጠቀም +251 91044 2989 ላይ ይደውሉ።

በራሳችሁ ለምትመጡ አድራሻው Ethiopian Academy of Sciences
https://maps.app.goo.gl/GwKfjcwg1jmqsfG76

እንዲሁም 0900651010 ወይም 0777664020 (ሳፋሪ) ይደውሉ፡፡

https://youtu.be/SOEczd2mdVw?si=PIRTFieLMMdCtsOn