የኢስላም አርበኛ📚 @yeislamarbegnaa Channel on Telegram

የኢስላም አርበኛ📚

@yeislamarbegnaa


ይህ ቻናል/ግሩፕ አላማው 👇👇

ኢስላማዊ ጥያቄ እና መልሶች እና ሌሎች የተለያዩ ጠቃሚ የሆኑ ዲናዊ ነገራቶች የምንተዋወስበት ነዉ ።
❥ሁሌም ቢሆን ለዲነህ ትልቁን ቦታህን ስጥ!!
❥አንብብ ያነበብከውን ደግሞ በተግባር አሳይ።

LEAVE ከማለት ይልቅ 👉 @yeislamarbegnaabotይችን ጫን በማድረግ የተሰማዎት ይፃፉልን።
መወያያ ግሩፕ 👉https://t.me/yeislamarbegna

የኢስላም አርበኛ (Amharic)

የኢስላም አርበኛ ስነ-ስርዓት እና መረጃ ቅርጸኛ ነው። የቻናል/ግሩፕ አላማው ለሆኑ ኢስላማዊ ጥያቄዎችንና መልሶችን ማግኘትን እና የሆነ ዲናዊ አገራት መጨመር የሚችል ነው። በቻናሉ እዚህ ላይ ያሉ ቦታዎችን ይጾበቃል። በቻናሉ እዚህ ላይ የምንተዋወስበትን የመዝገብ አስተያየቶች በተግባር እና በአንድ እናንተውን በመልክ አስብ። ለበለይ መረጃውን ለእርሱ ይከናወን። LEAVE ከማለት ይልቅ @yeislamarbegnaabot ጫን በማድረግ የተሰማዎትን ይፃፉልን። መወያያ ግሩፕ ይጠቀሙ: https://t.me/yeislamarbegna

የኢስላም አርበኛ📚

15 Feb, 05:25


↪️#አንገብጋቢ_መልእክት_ሶሻል_ሚዲያ_ለሚጠቀሙ_ወንድም_እህቶች

በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎችን በዚክር ቃላቶች እራስን ስለመሰየም ለጂናው የሰጠው መልስ እንደሚከተለው ነው፦

"ይህን ስም መቀየር አንተ ላይ ግዴታ ነው። ምክንያቱም ያንተ ማንነት "سبحان الله" አይደለም። "سبحان الله"ማ ቢሆን ከተደነገጉ የሸርአዊ ዚክቶች ነው የሚቆጠረው።"

#ምንጭ፦ አል’ፈታዋ 11/ 477

ስለዚህ ብዙዎቻችን እንደዚህ አይነስ ስሞችን እንጠቀማለን።

#ለምሳሌ

الحمد الله،  سبحان الله،  الله أكبر،  لا إله إلا الله.

ይህን ማስተካከል አለበን

እንደማየው ከሆነ አብዛኞቻቹ የምትጠቀሙት በዚህ መልክ ነው ይህን መልዕክት የምታነቡ
#ሸባብ ስማችሁን በዚክር ካደረጋችሁ አላህን ፈርታቹ ቀይሩት

   
#የአላህን_ዚክር ለስም መጠቀም የለብንም

የኢስላም አርበኛ📚

14 Feb, 19:06


ረሱል ሰለሏሑ አለይሒ ወሰለም ዱኒያ ላይ ከሚገኙት ነገሮች ሁሉ እኔ ዘንድ ተወዳጅ የሆኑት ---እና ---ናቸው፣ ብለዋል


ሀ)))ሴት እና ሽቶ

ለ))ልጆች እና ገንዘብ

ሐ))ሽቶ እና ወንዶች

መ))ሁሉም

የኢስላም አርበኛ📚

14 Feb, 19:00


ሊሞት ሲል የመጨረሻ ንግግሩ አሏሁ አክበር ያለ ሰዉ  ጀነት ገባ»።



ሀ))እዉነት

ለ))ሀሰት

የኢስላም አርበኛ📚

14 Feb, 18:53


ረሱል ሰለሏሑ አለይሒ ወሰለምእንዲህ ብለዋል፦ ✍️

“ንቁ! በአካል ውስጥ ቁራጭ ስጋ አለች፡፡ እሷ ስትሰምር አካል በሙሉ ይሰምራል፡፡ እሷ ስትበላሽ አካል በሙሉ ይበላሻል፡፡ ንቁ! እሷም ------ ነች!!!!!


ሀ)))ምላስ

🥀ልብ

🥀አይን

🥀እግር

🥀እጅ

የኢስላም አርበኛ📚

14 Feb, 18:44


የመጀመሪያ ጥያቄ

ረሱል (ﷺ) እኔ እወድሀለሁ   ብለዉ ዉዴታቸዉን የገለፁለትለ የትኛዉ ሶሀቢ ነበር


ሀ))ለሙዓዝ

ለ))ለአቡበክር

ሐ))ለአሊ

መ))ለኡመር

የኢስላም አርበኛ📚

14 Feb, 16:22


🌙💫📜አቡበከር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ)💫🌙
 
    🌟🌟🌟
#ክፍል_11🌟🌟🌟
     ======================

#የአቡበክር_ሲዲቅ_ረዐ_ሁለገብ_ማንነት

በአንድ ወቅት ረሱልﷺ ሙስሊሞችን የፈጅር ሰላት ካሰገዷቸዉ በኃላ ወደ እነርሱ ዞረዉ ተቀመጡና እንደሚከተለዉ ጥያቄዎችን አቀረቡ።

❝ከናንተ ዉስጥ ማነዉ ለዛሬ ፆምን ነይቶ ያደረዉ❞። ሁሉም ዝም ሲሉ ዑመር ረ.ዐ " አንተ የአላህ መልዕክተኛ ! እኔ ለመፆም ነይቼ አላደርኩም " አቡበክር ሲዲቅ ረ.ዐ ቀበል አደረጉና " እኔ ፆምን ነይቼ ነዉ ያደርኩት " አሉ።

ረሱልም ﷺ ጥያቄዎችን እየተከታተልኩ ጠየቁ

❝ ከናንተ ዉስጥ ታማሚን የጠየቀ ማነዉ ? ❞ አሉ

" አንቱ የአላህ መልዕክተኛ እኛ በቀጥታ የመጣነዉ ፈጅር ለመስገድ ነዉ በዚህ ሰዐት እንዴት የታመመን ልንጠይቅ እንችላለ። " በማለት ሰይድ ዑመር መለሱ። አቡበክርም ረ.ዐ " አንተ የአላህ መልዕክተኛ እኔ ወደ መስጂድ ለመሄድ ከቤቴ ስወጣ ትላንት ወንድሜን አብዱረህማን ቢን ዐዉፍ መታመሙን አስታወስኩ። የርሱ ቤትና የኔ ቤት በመስጂዱ መካከል ይገኝ ነበር። ለፈጅር ሰላት መንቃቱን ስላወኩ አንድ አፍታ ገብቼ ጠየቅኩትና ወደዚህ ለሶላት መጣሁ " አሏቸዉ።

ረሱል ﷺ ቀጠል አደረጉና

❝ ዛሬ ምሽት ከናንተ ዉስጥ ሶደቃ የሰጠዉ ማነዉ ? ❞ ብለዉ ጠየቁ።

ዑመርም " በዚህ ምሽት ሶደቃ የሰጠነዉ ማንም ደሃ የለም " ብለዉ መለሱ። አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ቢን ዐዉፍን ከጠየቅኩ በኃላ ወደ መስጀመድ ስገባ ደሃ አገኘሁና በእጄ የተጋገረ ዳቦ ይዤ ስለነበር ለርሱ ሰጠሁት " በማለት አቡበክር ተናገሩ።

ነብዩ  ﷺ እንዲህ አሉ

❝ አንተ አቡበክር ዛሬ አንተን በጀነት አብስሬሃለዉ። ይህን ሁሉ ስራ የሰራ ሰዉ ጀነት ሊበሰር ይገባዋል።"

ዑመርም ደንገጥ አሉና " አቡበክር ሆይ ! በምንም ነገር አንተን ቀድሜህ አላዉቅም " አሏቸዉ።
.
.
#ይቀጥላል.........
        
#በክፍል_አስራሁለት_ይጠብቁን🍇🍇🍇

የኢስላም አርበኛ📚

14 Feb, 15:54


🌺ስለ አንቺ ኒቃብ የሚያወራ
         አንቺን መሆን ፈልጎ
          ያልቻለ ብቻ ነው !♡🌺

የሴት ልጅ ውበቷ ሂጃቧ ነው🌺🦋

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 19:21


✍️ለዛሬ ለናተ ይጠቅማል ያልናቸውን ጥያቄወች ጠይቀን ጨርሰናል በቀጣይ እስምንገናኝ በደና ቆይ👏ወሰላሙ አለንኩም

🥀አሏህ ሆይ

አንተ እኛ የማናየውን ታያለክ
የማናቀውንም ታውቃለክ
ከማናቀውም ሆነ ከማናየው
መጥፎ ነገር ሁሉ በ ችሎታክ
በእዝነትክ ጠብቀን  አሚንን🤲🤲


መልካም አዳር ይሁንላችሁ🌸

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 19:19


ብዙ ቦታጠይወሳሉ ባጭሩ አዛን ላይ ኢቃም ላይ ስማቸው ይወሳል ለምሳሌ የጅመዓ ቀን በሣቸው ላይ ሰለዋት እናወርዳለን አደለ ስማቸው ሲጠራ ወጝይሪሂማ

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 19:12


የመጨረሻ ጥያቄ

وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡


የዚህ የቁርዓን አያ መሠረት የአሏህ መልዕክተኛ የት እና በምን ላይ ነበር የሚወሱት አሏህ እንድወሱ ያደረጋቸው ማለት ነው.. .........?

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 19:10


መልስ

አንድኞቹ ክንፍ ያላቸው በሀዋ ላይ የሚበሩበት፣
ሌሎኞቹ ወደ እባብና ውሻ መቀያየር የሚችሉ፣
ሌሎኞቹ/ልክ እንደ ሰው የሚቀመጡና የሚንቀሳቀሱ»።

ሶሒሁል ጃሚዕ (3114)

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 19:00


5ኛ ጥያቄ

ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል ጂኖች ......አይነት ናቸው ብለውናል ስንት አይነት ናቸው?

ሀ, 5
ለ, 9
ሐ,3
መ,10
ሠ,1

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:49


4ኛ ጥያቄ

ከሚከተሉት ውስጥ በቁርአን ውስጥ ያልተጠቀሰው እንስሳ የትኛው ነው

ሀ, ዝንጀሮ 
ለ, የሜዳ አህያ
ሐ, በቅሎ
መ, ቢራቢሮ
ሠ, ነቀዝ
ረ,  ሐ እና መ
ሰ, ሠ እና ለ
ሸ, መልሱ አልተሰጠም

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:41


3ኛ ጥያቄ

ከሚከተሉት ውስጥ ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?

ሀ, ቀሪን ማለት ጓደኛ ማለት ነው
ለ, ስራችንን የሚመዘግቡ መላዕክት በቁርአን ውስጥ ቀሪን ተብለዋል
ሐ, በቁርአን ውስጥ ሸይጧን ለከሀድያን ቀሪን ተብሏል
መ, ሁሉም
ሠ, መልሱ አልተሰጠም

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:39


🌺

ምክንያቱም አሏህ የሠውን ልጅ በሙሉ ነው ፈአንዘርቱኩም አስጠንቅቄችኋለሁ ነሯን እሳትን ተለዟ ሙቅ የሆነችውን እሳት ያለው

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:31


2ኛ ጥያቄ


فَأَنذَرْتُكُمْ نَارًا تَلَظَّىٰ
በዚ የቁርዓን አያ አሏህ..አስጠንቅቄችኋለሁ በጣም ሙቅ ከሆነችው እሳት ያለው እነማንን ነው?

ሀ,መናፍቃንን
ለ,አይሁዳዎችን እና ነሷራዎችን
ሐ,የሙሣ ህዝቦችን
መ,የመካ ሙሽሪኮችን
ሠ, መልስ የለም

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:30


ሸርሁ ባጭሩ

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:20


ዛሬ የተፍሲር ጥያቄ ነው ምንጠያየቀው👀ሁላችሁም ተሣተፉ

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:19


1ኛ ጥያቄ

በአቡበክር ሲዲቅ رضي الله عنه አማካኝነት የወረደችው የቁርአን ሱራ የትኛዋ ነች

ሀ, ሱረቱል ፈትህ
ለ,ሱረቱል ለይል
ሐ,ሱረቱል ዱሃ
መ,ሱረቱል ጝሽያ

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 18:03


መልስስስስስስስስስስስስስስስ

አሰላሙ አለይኩም ኢንሻአሏህ የተመደው ጥያቄችን🦋

1/// አንድ ሰው አንድ ጊዜ ካመነ ኢማኑ አይቀንስም ወንጀል ቢሠራም  ሑወ ሙዕሚኑን ካሚሉ ኢማኒ  አንዴ ካመነ አመነ ነው ምንም አይነት معصية ቢሰራ እምነቱ አይቀንስም የሚሉት እነማን ናቸው?

ሀ ሙርጂዓዎች
ለ ኸዋሪጆች
ሐ ሙዕተዚላዎች
መ ደህርዮች
ሠ ሁሉም

2// ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“አላህ ይህንን ህዝበ ሙስሊም የሚረዳው ............? ነው። በፀሎታቸው፣ በዱዓቸው በሶላታቸው እና በኢኽላሳቸው።”

ሀ በገንዘባቸው
ለ በደካሞቻቸው
ሐ በኩራታቸው
መ መልስ የለም

3//ቁርዓን  መኽሉቅ ነው ሁሩፉም ማዕናውም  የአላህ ቃል አይደለም  የሚሉት እነማናቸው


ሀ ሯፊዳዎች እና አሻዒራዎች
ለ.ጀህምያዎች እና ሙዕተዚላዎች
ሐ ኸዋሪጆች እና ጀህምያዎች
መሐ መልስ ነው


4//እንደምናውቀው አህሉ ሱና ወልጀመዓቲ ወደ ቁርዓን እና ወደ ሀድስ ይጠጋሉ አጥብቀው ይይዛሉ እንዲሁም በቀምቶች በሰለፎቶች መንገድን ነው ይጓዛሉ በዛ ተቃራኒ ደግሞ ወደ ቢዳዓው እና ወደ ዷላላቸው ወደ ጥመታቸው የሚጠጉት እነማናቸው.........?

ሀ.ቀደርያ እና ኸዋሪጆች
ለ.ሙርጅዓዎች እና ጀህሚያዎች
ሐ.ሯፊዳወች እና ኸዋሪጆቾ
መ.ቀደሪያዎች እና ሙርጅዓዎች
ሠ.ሀሉም

5///የትኛዉ ነብይ ነዉ ራቁታቸውን ሆነው (አካላቸውን) በመታጠብ ላይ እያሉ (እንደ) አንበጣ (መንጋ) የበዛ ወርቅ ዘነበላቸው። ከዛ በልብሳቸው ይሰበስቡ የጀመሩት?

ሀ ነብዩላህ ሙሳ
ለ ነብዩላህ ዩሱፍ
ሐ ነብዩላህ ሹዐይብ
መ ነብዩላህ ኢብራሂም
ሠ ነብዩ ሙሀመድ ﷺ
ረ ነብዩላህ አዩብ

ሁላችሁም ተሣተፉ
#Addd,ማድጋችሁን አትርሱ ባረከላሁፊኩም 🌺

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 16:13


🌙💫📜አቡበከር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ)💫🌙
              
      🌟🌟🌟
#ክፍል_አስር🌟🌟🌟

#እኔ_ተራ_ሰው_ነኝ_እርሶ_ግን_የዚህ_ዲን_ዓርማ_ነዎት!
      =====================

አቡበክር ከረሱል (ﷺ) ጋር ወደ መዲና አብረው በመጓዝ ላይ እያሉ አንዴ ወደፊት አንዴ ደግሞ ወደኋላ ቆይተው ደግሞ ከግራና ከቀኝ እየሆኑ ያጅቧቸዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ነብዩ (ﷺ) “ምን ሆነህ ነውአቡበክር” ይሏቸዋል፡፡ አቡበክርም “መጠበቅ እንዳለብኝ ሳስታውስ ከፊት እሆናለሁ፡፡ ከዛም የሚያሳድዱዎትን ሳስታውስ ከኋላ እሆናለሁ ከዚያም በግራዎ በኩል አንድ ነገር እንዳይጎዳዎ እልና በግራዎ እሆናልሁ፡፡" በቀኝ በኩልም ምንም ነገር እንዳያገኝዎ እሰጋና በስተቀኝ እሆናሉ፡፡ ‹‹አቡበክር ይህን ያህል ትወደኛለህ እንዴ?›› ይላሉ። ‹‹እጀግ በጣም ነው እንጂ ረሱልም (ﷺ) ‹‹በእኔ ቦታ ሆነህ ለመሞት ትፈልጋለህ ማለት ነው?›› ብለው ይጠይቃሉ ‹‹አዎና እኔ ብሞት እኮ ተራ ሰው ነኝ፡፡ እርሶ ግን የማይገኙ የዚህ ዲን አርማ ነዎት፡፡››

     🍀🌸•••✿❒🌹❒✿•••🌸🍀

#አምሳያ_የሌለው_ሥነ_ምግባር

አቡበክር አስ-ሲዲቅ ከላይ በተጠቀሰው መልኩ እያደረጉ መዲና እስኪገቡ ድረስ አብረዋቸው ተጓዙ፡፡ ወደ መዲና ሲቃረቡ የመዲና ሰዎች (አንሷሮች) እየጠበቋቸው ነበር፡፡ ረሱልን (ﷺ) በመልክ ለይተው አያውቋቸውም፡፡ አቡበክር ለጥበቃ ከፊት ከፊት ይጓዙ ስለ ነበር አንሷሮች ሁሉ እርሳቸው መስለዋቸው ነበርና የተጫነበትን ግመል ይዘውላቸው ወደፊት ይመሩ ጀመር። ይሄን ጊዜ አቡበክር ሁኔታው ይገባቸውና ኩታቸውን ያወልቁና ጥላ ይሆናቸው ዘንድ ረሱልን (ﷺ) ይከልሉበታል፡፡ አንሳሮችም ወዲያው ነገሩ ይገባቸውና የረሱልን (ﷺ) ግመል መሳብ ይጀምራሉ።

     🍀🌸•••✿❒🌹❒✿•••🌸🍀

#የውመል_ፉርቃን

ጊዜው ሄዶ ሙስሊሞች መዲና ላይ መሠብሰብ ጀመሩ፡፡ ታላቁ የበድር ጦርነት ተከሰተ፡፡ የአስ-ሲዲቅ ልጅ ዐብዱረህማን በወቅቱ ገና አልሰለመም ነበር። በውጊያው ዕለት ሰይፉን ከአፎቱ መዘዘና  "ማነው የሚገጥመኝ?›› ብሎ ፎከረ። አቡበክር(ረ.ዐ) ተነሱና ««የአላህ መልዕክተኛ ሆይ እኔ እገጥመዋለሁ›› አሉ፡፡ ረሱል (ﷺ) "ተወው እኔ እበቃዋለሁ" ብለው ተነሱ፡፡ ዐብዱረህማን ቢን አቡበክር ከሰለሙ በኋላ ለአባታቸው እንዲህ አሏቸው “ያኔ ካንተ ጋር ላለመግጠም ብዬ እየተደበቅሁ ነበር። አቡበክርም(ረ.ዐ) ‹‹ወላሂ ያኔ ባገኝህ ኖሮ አልምርህም ነበር›› አሉት፡፡

አቡበክር ሰውነታቸው ለስላሳና ክብደታቸው ቀላል ቢሆንም የቀልባቸው ጥንካሬ ግን ድንቅ ነበር፡፡ የአላህ (ሱ.ወ) ውሳኔ እርሳቸውን የመሰሉ ሰዎች በዓርአያነት ይከተሏቸው ዘንድ ገርና ለስላሳ ሆነው ተፈጠሩ፡፡ ህይወታቸውና ገንዘባቸው የአላህ (ሱ.ወ) ዲን የበላይ ይሆንዘንድ የማያወላውሉ ሰዎች አስ-ሲዲቅን በዓርአያነት መከተል ይኖርባቸዋል፡፡ እርሳቸውን ሞዴል ማድርግ አለባቸው፡፡

የበድርን ውጊያ አቡበክር ጀብድ በተሞላበት ሁኔታ ነው ያሳለፉት፡፡ በወቅቱ ሶሃባዎች ከከህዲያኖች ይከላከልላቸው ዘንድ ለነብዩ (ﷺ) ዙፋን ሠርተውላቸው ነበር። ይህን ሠርተው ካበቁ በኋላ ከረሱል (ﷺ) ጎን ሆኖ የሚከላከል ሰው ይመርጡ ጀመር። በወቅቱ የነበረውን ሁኔታ ዓልይ ቢን አቡጣሊብ(ረ.ዐ) ሲተርኩ እንዲህ ይላሉ <<ይህንኑ ኃላፊነት ለመውጣት ሁላችንም አፈግፍገን ነበር፡፡ አቡበክር ሰይፋቸውን መዘው መጡና ‹‹የረሱልን ዙፋን እኔ እየጠበቅኩ እከላከላለሁ አሉ። እስከመጨረሻው የውጊያ ሰዓት ድረስም ከረሱል (ﷺ) ሳይለዩ በተከላካይነት ቆዩ፡፡››
አቡበክር የነበራቸው ወኔ እጅግ ከፍተኛና እንግዳ ነበር፡፡ ለጀነት በተለይ ደግሞ ለከፍተኛው
#የፊርደውስ_ጀነት የነበራቸው ጉጉት አስገራሚ ነው፡፡ ይህንን ክስተት እስኪ እናስተውል።

አንድ ቀን ነብዩ (ﷺ) ሶሃቦቻቸውን (የዕምነት ጓዶቻቸውን) ሰብስበው ስለጀነት ሰዎች ሁኔታ ይነግሯቸው ነበር። ‹‹ጀነት ውስጥ የተለያዩ የማዕረግ በሮች አሉ፡፡ እንደየሥራው በየበሩ የሚጠራ ሰው አለ፡፡ የሰላት ሰው በሰላት በር፤ የጾመ ሰው ረያን በሚባል በር፤ ሙጃሂድ ሆነ የሞተ ሰው የጂሀድ በር በሚባለው በኩል፤ የሶደቃ ሰው የነበረ በሶደቃ በር፣ በሚባለው በኩል እንደየሥራው እየተጠራ ይገባል›› ብለው ነገሯቸው፡፡

የጀነት ጉጉታቸው ወደር ያልነበረው አቡበክር እንዲህ በማለት ጠየቁ... <<አንቱ የአላህ መልዕክተኛ በሁሉም በር እየተጠሩ መግባት የሚቻልበት ሁኔታ አለን?›› ነብዩም (ﷺ) «እንዴታ አቡበክር አንተ ከእንዲህ ዓይነት ሰዎች እንድትሆን እመኛለሁ፡፡» አሏቸው፡፡
.
.
#ይቀጥላል.........
        
#በክፍል_አስራአንድ_ይጠብቁን🍇🍇🍇

የኢስላም አርበኛ📚

13 Feb, 09:32


አሰላሙ አለይኩም ኢንሻአሏህ የተለመደው ጥያቄችን

1/// አንድ ሰው አንድ ጊዜ ካመነ ኢማኑ አይቀንስም ወንጀል ቢሠራም  ሑወ ሙዕሚኑን ካሚሉ ኢማኒ  አንዴ ካመነ አመነ ነው ምንም አይነት معصية ቢሰራ እምነቱ አይቀንስም የሚሉት እነማን ናቸው?

ሀ ሙርጂዓዎች
ለ ኸዋሪጆች
ሐ ሙዕተዚላዎች
መ ደህርዮች
ሠ ሁሉም

2// ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“አላህ ይህንን ህዝበ ሙስሊም የሚረዳው ............? ነው። በፀሎታቸው፣ በዱዓቸው በሶላታቸው እና በኢኽላሳቸው።”

ሀ በገንዘባቸው
ለ በደካሞቻቸው
ሐ በኩራታቸው
መ መልስ የለም

3//ቁርዓን  መኽሉቅ ነው ሁሩፉም ማዕናውም  የአላህ ቃል አይደለም  የሚሉት እነማናቸው


ሀ ሯፊዳዎች እና አሻዒራዎች
ለ.ጀህምያዎች እና ሙዕተዚላዎች
ሐ ኸዋሪጆች እና ጀህምያዎች
መሐ መልስ ነው


4//እንደምናውቀው አህሉ ሱና ወልጀመዓቲ ወደ ቁርዓን እና ወደ ሀድስ ይጠጋሉ አጥብቀው ይይዛሉ እንዲሁም በቀደምቶች በሰለፎቶች መንገድን ነው ይጓዛሉ በዛ ተቃራኒ ደግሞ ወደ ቢዳዓው እና ወደ ዷላላቸው ወደ ጥመታቸው የሚጠጉት እነማናቸው.........?

ሀ.ቀደርያ እና ኸዋሪጆች
ለ.ሙርጅዓዎች እና ጀህሚያዎች
ሐ.ሯፊዳወች እና ኸዋሪጆቾ
መ.ቀደሪያዎች እና ሙርጅዓዎች
ሠ.ሀሉም

5///የትኛዉ ነብይ ነዉ ራቁታቸውን ሆነው (አካላቸውን) በመታጠብ ላይ እያሉ (እንደ) አንበጣ (መንጋ) የበዛ ወርቅ ዘነበላቸው። ከዛ በልብሳቸው ይሰበስቡ የጀመሩት?

ሀ ነብዩላህ ሙሳ
ለ ነብዩላህ ዩሱፍ
ሐ ነብዩላህ ሹዐይብ
መ ነብዩላህ ኢብራሂም
ሠ ነብዩ ሙሀመድ ﷺ
ረ ነብዩላህ አዩብ

ሁላችሁም ተሣተፉ
#Addd,ማድጋችሁን አትርሱ ባረከላሁፊኩም 🌺

የኢስላም አርበኛ📚

12 Feb, 19:07


H. መልስ የለም

ኢኽፋ ነው

ኢኽፋ ማለት በቋንቋ ደረጃ መሸሸግ ማለት ሲሆን

✔️🔴 በኢስጢላህ ደረጃ ደግሞ ከኑነሳኪና ወይንም ከተንዊን በኃላ የኢኽፍ ፊደል ከመጣ ኑነሳኪናን ወይንም ተንዊንን በኢዝሃር እና በኢድጋም መካከል በማድረግ በመሸሸግ ማንበብ ማለት ነው

የኢስላም አርበኛ📚

12 Feb, 19:01


⁉️_ ማለት በቋንቋ ደረጃ መሸሸግ ማለት ነው።


A. ኢቅላብ

B. ሳአኪናህ

C.  መድ

D.  ኢድጋም

E. ኢዝሀር

F. ተንዊን

G. ሸዳ

H. መልስ የለም

የኢስላም አርበኛ📚

12 Feb, 18:58


አብደላህ ኢብኑ መስኡድ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል።ከሶስቱ ባንዱ ካልሆነ በስተቀር የሙስሊምን ደም ማፍሰስ አይቻልም።
①) ➯ያገባ ሆኖ ዝሙት የሰራ
②) ➯ነፍስ ያጠፋና
③)➯ ከእስልምና አፈንግጦ አንድነትን የለያየ።

የኢስላም አርበኛ📚

12 Feb, 18:49


⁉️ አብደላህ ኢብኑ መስኡድ እንዳስተላለፈው የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል።
___ነገሮች ካልሆነ በስተቀር የሙስሊምን ደም ማፍሰስ አይቻልም።

A. በ10

B.  በ3

C. በ4

D.በ6

E. በ1

F.  በ4

G. በ2

H. መልስ የለም

የኢስላም አርበኛ📚

03 Feb, 16:10


🌙💫📜አቡበከር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ)💫🌙
              
          🌟🌟🌟
#ክፍል 3⃣🌟🌟🌟

የአስ-ሲዲቅ ዋና ዋና ባህሪዎቻቸው
--------------- ---------- -------------------
🔰1. በሕይወታቸው ጣዖት አምልከው አለማወቃቸው

ሰይድ አቡበክር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ) ከመስለማቸው በፊትም ቢሆን የነበራቸው እውቅ ባህሪ አንዲትም ቀን እንኳ ለጣኦት ሰግደውና አጎብድደው አለማወቃቸው ነበር፡፡

በአንድ ወቅት አባታቸው ለመካ ጣዖታት ክብር እንዲሰጡና እንዲያጎበድዱ አቡበክር ሲዲቅን (ረ.ዐ) ያዙዋቸዋል፡፡ ይገፋቸዋል፣ አቡበክርም (ረ.ዐ) የዋዛ አልነበሩምና አባታቸውን ተወት በማድረግ ወደ ጣዖታቱ ዘወር ይሉና እንዲህ ይላሉ፡፡ እስቲ አቅሙና ችሎታው ካላችሁ “አብሉኝ... አጠጡኝ... አልብሱኝ'' የግዑዛኑ ምላሽም ዝምታ ይሆናል:: አቡበክር አስ-ሲዲቅም (ረዐ) ወዲያው ድንጋይ አንስተው ወደ ግዑዛኑ በመወርወር እንክትክቱን ያወጡታል፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ወደነዚህ ጣኦታት ዞር ብለው አያውቁም።

ከዕለታት አንድ ቀን የመካ ጣዖታዊያን ኣስ-ሲዲቅን (८.०)

“አቡበክር ሆይ! ለነላትና ዑዛ አትሰግድም?'” ይሏቸዋል፡፡ አቡበክርም (ረ.ዐ) “ለመሆኑ ላትና ዑዛ ምንድን ናቸው?” ሲሉ መልሰው ይጠይቃሉ... “የአላህ ሴት ልጆች ናቸው በማለት ጣዖታዊያኑ ይመልሳሉ…” “አስ-ሲዲቅም እናታቸውስ ማን ትባል ይሆን!” በማለት ተሳለቁባቸው።

🔰2. አስካሪ መጠጥ (ኸምር) የሚባል ነገር ቀምሰው አለማወቃቸው

አቡበክር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ) ሙስሊም ከመሆናቸው በፊት ለሰላሳ ስምንት ዓመታት ያህል ቢኖሩም የአስካሪ መጠጥ ጣዕም ምን ምን እንደሚል እንኳ አያውቁም ነበር። ስለዚህ ጉዳይ ተጠይቀው “ሳየው እራሱ ይከረፋኛል” ብለዋል፡፡

በአንድ ወቅት አንድ ሰው በመጠጥ ናላው ዞሮ ከመሬት ላይ ቆሻሻ እያነሳ ሲመገብ ይመለከቱና በጣም ስለዘገነናቸው ራሳቸውን በእንዲህ ዓይነቱ ወራዳ ነገር እንደማያስገቡ መማል መገዘታቸው ተነግሯል፡፡ አስካሪ መጠጥ የሚጠጣ ሰው ካለ የእኚህን ታላቅ ሶሐቢ አርአያነት በመከተል እርግፍ አድርጎ ሊተወው ይገባል፡፡

🔰3.ከቁረይሽ ጋር የነበራቸው ጥብቅ ቁርኝት ሰይድ አቡበክር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ) ከእስልምና በፊት በጣም በሚያስገርም አኳኋን ሰውን ሁሉ ይወዱ ነበር፡፡ አቡበክር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ) ስለ ቁረይሽ ጎሳ የጠለቀ እውቀት ነበራቸው፡፡ ይህ እውቀታቸው ወደ አላህ (ሱ.ወ) ይደረግ ለነበረው ዳዕዋ ብዙ ወሳኝ አስተዋጽኦዎችን አበርክቷል፡፡ ከረሱል (ﷺ) ጋር ሆነው ወደ አንዳንድ ጎሳዎች ዘንድ ይሄዱ በነበረበት ጊዜ ሰለ ጎሳዎቹ ዝርዝር ሁኔታ ለነብዩ (ﷺ) ያብራሩላቸው ነበር፡፡ እንዲህ ባይሆን ኖሮ ለእነዚህ ስዎች በሚገባቸው መልኩ ዳዕዋ ማድረጉ ለረሱል (ﷺ) ቀላል አይሆንም ነበር።

ከዕለታት አንድ ቀን ዳዕዋ ለማድረግ ከነብዩ (ﷺ) ጋር በመሆን ወደ አንድ ጎሳ ይሄዳሉ፡፡ የዚህ ጎሳ አባል የሆነና ስሙ ዘሒር የሚባል አንድ ገጣሚና ባለቅኔ ነበር። አቡበክር አስ-ሲዲቅ የዚህን ሰው ማንነትና የሚገኝበትን ቦታ ለረሱል (ﷺ) ይነግራቸዋል፡፡

ቦታው ላይ ሲደርሱ ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) የጎሳው አባላት ለሆኑ የጎሳ አለቆች አንድ በአንድ ሠላምታ ያቀርባሉ፡፡ አቡበክር አስ-ሲዲቅም በፊናቸው ነብዩን (ስ.ዐ.ወﷺ) ያስተዋውቃሉ፡፡ እንዲህ እንዲህ እያሉ ዘሒር ዘንድ ሲደርሱ አስ-ሲዲቅ “ይህ ሰው ዘሒር ነው፡፡” ብለው ይነግሯቸዋል። ረሱልም (ﷺ) “ባለቅኔው!” ብለው ሰላም ይሉታል፡፡

#ባለቅኔው_ዘሒር እንዲህ ይላል... “ነብዩ (ﷺ) እኔን በማወቃቸው የተደሰትኩትን ያህል መቼም ቢሆን ተደስቼ አላውቅም፡፡''

🔰4. ዓረብ ፔንሱሳን (ጀዝረተል ዓረቢያ)ያዳረሱ ነጋዴ

ሰይድ አቡበክር አስ-ሲዲቅ ዓረብ ፔንሱላን ያካለሉ ነጋዴ መሆናቸው በጣም ወሳኝ ነገር ነበር። እጅግ በጣም በርካታ ከሆነ ሰዎች ጋር አስተውቋቸዋል፡፡ ነብዩ ሙሐመድ (ﷺ) ነብይ ሆነው በተነሱ ጊዜ የአስ-ሲዲቅ(ረ.ዐ) ኃብት አርባ ሺህ ዲርሃም ይገመት ነበር፡፡ ወደ መዲና ሲሰደዱ ደግሞ አምስት ሺህ ዲርሃም ነበራቸው። ለኸሊፋነት ሲታጩ ግን ሰባራ ሳንቲም አልነበራቸውም፡፡ ሰይድ አቡበክር (ረ.ዐ) ኃብታቸውን በሙሉ ለዳዕዋው ማካሄጃ አውለዋል፡፡ በዚህም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ ስድስት ሺህ ዲርሃም እዳ ነበረባቸው፡፡

🔰የነብዩ (ﷺ) ባልንጀራ (በክፍል 4) ይጠብቁን.

#ኢንሻ_አላህ_ክፍል_4_ነገ
                  
#ይ...#ቀ...#ጥ...#ላ..#ል.....

የኢስላም አርበኛ📚

03 Feb, 09:24


ያመሰገኑ ሁሉ ተጨመረላቸው እንጂ አልተቀነሰባቸውም ፤ የአላህ ባሮች ሆይ አላህን አመስግኑ።

Alihamdulilah
🦋

የኢስላም አርበኛ📚

03 Feb, 03:27


🎁የማለዳ ስጥታዬ

አዝካሩ ሰባህ  (የጠዋት ዚክር)

بســـــــم اللــــه الرحمــــن الرحيــــــم»🌷


     "🌸አልሀምዱሊላህ"

"ነግቶ ከተነሳሁ ከትንሿ ሞት
"እድልን ካገኘሁ ዛሬም ለተውበት
"ምስጋና ይገባው ለአርሹ ባለቤት
"ሚስኪኒቷን ነፍሴን ህያው ላደረጋት!!

       🌸 ሰብሀል ኸይር

♦️አስጊና አሰቃቂ አስፈሪ ጨለማ
መብራት የሌለበት ቲንሸየ ሻማ

ማይነጋ መሳይ የሀሳብ ቀጠሮ
በመከጀል ተስፋ ነገን ዛሬ ቋጥሮ
መንጋቱን ታያለክ ባሳብ ተወጥሮ

       
🌺ቀናችንን በዚክር እንጀምረው

      🎉መልካም ውሎ ይሁንላችሁ አህባብ

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 19:57


" እንዴት ያማረ ነው አላህ ትላንት ማታ ሩሃችንን ወደሱ መውሰድ እየቻለ ግን እንድንቀር ወደሱ እንድንመለስ ዛሬን እድል ሲሰጠን "🫀

       አልሀምዱሊላህ❤️‍🩹

መልካም አዳር ሀባይብ🦋

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 19:33


«መበቀል እየቻለ ቁጣውን ዋጥ ያደረገን ሰው፣ አላህ የቂያማ ቀን ከፍጥረታቱ ሁሉ እርሱን ለይቶ ይጠራውና ከሁረል ዒኖች የምትፈልጋትን መርጠህ ውሰድ ይለዋል»።
ረሱል (ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)

📒ቲርሚዚ ዘግበውታል

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 19:31


ስላለፈው ሁሉ እናመሰግንሃለን፣ ስላለንበትም አብዝተን እናወድስሃለን፣ ስለሚመጣውም ሁሉ ባንተ ላይ ተስፋ እናደርጋለን። አንተን እናመልካለን ባንተው እንታገዛለን፣ ጉዳዮቻችን ሁሉ የሚገራው አንተ ያገራኸው እንደሆነ ብቻ ነው፣ ካንተ ዉጭ ብልሃትም ጥንካሬም የለንም።

ያ ረብ!🤲🏻

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 19:09


ንብ        

وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ

ጌታህም ወደ
#ንብ እንዲህ ሲል አስታወቀ «ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ (ሰዎች) ከሚሠሩትም (ቀፎ) ቤቶችን ያዢ፡፡
                ሱረቱ አል-ነሕል 68

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 19:03


#የመጨረሻሻሻሻ

አላህ ሱብሃንወተዓላ በአኗኗሯ ያሳወቃት ፍጡር ማን ናት?

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:57


#Question 7

ከሚከተሉት ውስጥ ብዕር የተነሳላቻው ፡ማለት ክፍም ደግም ቢሰሩ የማይፃፍባቸው የትኞቹ ናቸው?

ሀ//አዕምሮ በሽተኛ እስኪድን

ለ//ህፃን እስኪያድግ

ሐ//ነፍሰጡር እስክትወልድ

መ//የተኛ እስኪነቃ

ሠ//ሐ  ሲቀር

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:54


ለ      

▫️عَنْ أَبِي ثَعْلَبَةَ الْخُشَنِيِّ رضي الله عنه قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : ( إِنَّ أَحَبَّكُمْ إِلَيَّ وَأَقْرَبَكُمْ مِنِّي فِي الْآخِرَةِ مَحَاسِنُكُمْ أَخْلَاقًا ، وَإِنَّ أَبْغَضَكُمْ إِلَيَّ وَأَبْعَدَكُمْ مِنِّي فِي الْآخِرَةِ مَسَاوِيكُمْ أَخْلَاقًا ، الثَّرْثَارُونَ الْمُتَفَيْهِقُونَ الْمُتَشَدِّقُونَ )
ومنها ما رواه أحمد (17278)

   የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- “ከናንተ በጣም የምወዳችሁ በመጨረሻው ዓለም ለእኔ በጣም ቅርብ የሆኑት መልካም ስነ ምግባርህን ከናንተ በጣም የተጠሉኝ በመጨረሻይቱም ዓለም ከእኔ በጣም የራቁት እነዚያ በሥነ ምግባር ብልሹ የሆኑ፣ ተናጋሪዎች፣ ትዕቢተኞች፣ ትምክህተኞች ናቸው።)

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:49


#Question 6

ረሱል ﷺ በአኼራ ከሁሉም ይበልጥ ለኔ ተወዳጆችና ይበልጥ ቅርቦች___ ናቸው ብለዋል።

ሀ// ድሆች

ለ// መልካም ስነ ምግባር ያላቸው

ሐ// ሀብታሞች

መ// ፆመኞች

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:42


#Question 5

አባታችን አደም (ዓለይሂ ሰላም) ሲሞቱ ጀናዛቸውን ማን አጥቦ ከፈናቸው ?

ሀ. ሀቢል

ለ. መላኢኮች

ሐ. ሃዋ (ዓለይሃ ሰላም)

መ. ቃቢል

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:35


#Question 4

ከሚከተሉት ውስጥ የኒካህ መስፈርት ያልሆነው የቱ ነው?

ሀ)የወልይ መኖር

ለ)የሁለቱ ተቃራኒ ፆታዎች መዋደድ

ሐ)መህር መስጠት

መ)ለሰርግ የሚሆን ገንዘብ መመደብ

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:30


Question 3

ረሱል ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንደተናገሩት "ዲን መመካከር ነው።" ሲሉ ሰሀቦች "ለማን?" ብለው ሲጠይቁ ምን ብለው መለሱ?

ሀ) ለአላህ
ለ)  ለኪታቡ
ሐ) ለመልዕክተኛው
መ) ለሙስሊሙ መሪዎች
ሠ) ለአጠቀላይ ማህበረሰብ
ረ) ሁሉም

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:29


ሐ  

#አሊይና_ፋጢማህ ረ.ዐ 5 ልጆች አላቸው

1.ሐሰን
2.ሑሰይን
3.ሙሐሰን
4.ዘይነብና
5.ኡሙኩልሱም ናቸው  

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:23


#Question 2


አሊይና ፋጢማ ረዲያላሁ አንሀ  ስንት ልጆች ነበሯቸው

ሀ//2

ለ//3

ሐ//5

መ፡//4

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:21


በቀደር የማመን መሰረቶች 4 ናቸው 

#እነሱም:-👇

1/ሁሉንም ነገር ከመሆኑ /ከመከሰቱ በፊት አላህ ያውቀዋል ብሎ ማመን፣

2/ማንኛውንም የሚሆን ነገር  በሙሉ አላህ ፅፎታል ብሎ ማመን፣

3/ማንኛውም ነገር  የሚከሰተው በሰማይም ይሁን በምድር ላይ አላህ ፈቅዶት እንጂ አይሆንም ብሎ ማመንና

4/የሆኑና የሚሆኑ/የሚከሰቱ ነገሮችን በሙሉ አላህ ነው ያደረገውና የሚያደርገው ብሎ ማመን ናቸው።

💥ማንኛውም ሰው ይህን
  የማወቅና የመቀበል ግዴታ አለበት።

የኢስላም አርበኛ📚

02 Feb, 18:11


Question 1⃣

በቀደር ማመን መሠረቶ ስንት ናቸው ?


ሀ/5

ለ/4

ሐ/2

መ/3

ሠ/6