Последние посты werabe university wru (@werabeuniversitywru) в Telegram

Посты канала werabe university wru

werabe university wru
6,094 подписчиков
5,674 фото
10 видео
Последнее обновление 09.03.2025 02:36

Похожие каналы

ATC NEWS
132,003 подписчиков

Последний контент, опубликованный в werabe university wru на Telegram

werabe university wru

22 Dec, 16:56

1,384

ታህሳስ 13፣ 2017
ወራዩ/ ህ/ አ/አ/ግ

ሴት ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ እንደሚሰሩ ተገለፀ።

ወራቤ  ዩኒቨርሲቲ ለአንደኛ አመት ሴት ተማሪዎች በህይወት ክህሎት  ዙሪያ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።

የዩኒቨርሲቲው ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ስራ አስፈፃሚ ላለፉት ሁለት ቀናት በህይወት ክህሎት፣ በጤናና ስነ-ተዋልዶ እና በኤች አይ ቪ ኤድስ ዙሪያ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተጠናቋል።

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካቶ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሽቱና ሳዲቅ ሴት ተማሪዎች በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናዎችና ሌሎችም ድጋፎች እንደሚደረግላቸው ተናግረዋል።

ሰልጣኝ ሴት ተማሪዎች በበኩላቸው ከስልጠናው ያገኙት ግንዛቤ ውጤታማ እንዲሆኑ እንደሚያግዛቸው ገልጸዋል።
werabe university wru

21 Nov, 13:22

1,570

ሕዳር 12፣ 2017
ወራዩ/ ው/ ህ/ ግ /ዳ

የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችና  የማኔጅመንት አባላት በታጋይ ሰዒድ ረዲ ሞት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን በመግለፅ የታጋይ ሰዒድ ረዲንና በረካ ባርጊቾን የመኖሪያ ቤት ግንባታ በተመለከተ ለቤቶች የሚሆኑ በቂ የግንባታ ዕቃዎችን በ2016 በጀት አመት ግዢ መፈፀሙን አሳውቀዋል ።

አመራሮቹ እንደገለፁት  አሁን የተቋቋመው ኮሚቴ ፣ የስልጤ ዞን አስተዳደርን የሚወክል ኮሚቴ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲው ከሚመድበው ኮሚቴ በጋራ በመሆን  የቦታ ርክክብ እንደሚካሄድ እና ለግንባታውም ቀድሞ ቃል በገባው መሰረት ሙሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
werabe university wru

18 Nov, 18:42

2,234

ማስታወቂያ
werabe university wru

18 Nov, 12:41

2,289

ማስታወቂያ
werabe university wru

13 Nov, 13:51

3,716

ማስታወቂያ
werabe university wru

08 Nov, 15:45

2,994

ማስታወቂያ
werabe university wru

05 Nov, 13:27

2,568

ማስታወቂያ
werabe university wru

19 Oct, 14:56

1,436

October 19, 2024

Werabe University has officially launched students' email activation campaign.

The Ministry of Education (MoE) has launched a five-year multi-stakeholder initiative of e-Learning for Strengthening Higher Education (e-SHE)aimed at digitizing courses across all higher education institutions in Ethiopia. This initiative is implemented in collaboration with Arizona State University, the MasterCard Foundation, and Shayashone Trading plc.
Werabe University is diligently working to adopt and implement these initiatives. Many lecturers of the university have completed the Master Class training while others are currently enrolled, and the rest are registered to take the course.
Today, Werabe University has officially kicked off our students' email activation campaign. In the morning session, the College of Humanities, Institute of Technology, and College of Business and Economics successfully activated their accounts for the Student Success Suite (SSS), along with some of the departments in the College of Natural and Computational Sciences. The activation program will continue tomorrow, following the established schedule.
werabe university wru

17 Oct, 09:18

1,160

ጥቅምት 06/2017 (October 16, 2024)
ወራዩ/ ው/ ህ/ ግ /ዳ

የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኢንጂነር ተውፊቅ ጀማል በሩሲያ ዓለም አቀፍ ፎረም ላይ እየተሳተፉ ነው።

ኢትዮጵያ የBRICS አባል ሀገራትን ባሳለፍነው ዓመት ተቀላቅላለች። ከተቀላቀለችበት ጊዜ ጀምሮ በፈጠነ ሁኔታ ከአባል ሀገራቱ ጋር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ የልማትና ትብብር ስራዎችን እየሰራች ትገኛለች።

በሩሲያ አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የማዕድን ሀብት አጠቃቀም ላይ ያተኮረ  ፎረም ላይ የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ኢንጂነር ተውፊቅ ጀማልም በተደረገላቸው ግብዣ መሰረት   እየተሳተፉ ነው።

በዚሁ ዓለም አቀፍ የማዕድን ሀብት አጠቃቀም (INTERNATIONAL FORUM‘’ MINERAL RESOURCES AS THE BASIS OF NATIONAL SOVEREIGNTY- PERSONNEL AND INNOVATION ENVIROMENT’’ YOUTH FORUM-CONTEST OF YOUNG RESEAARCHERS FROM THE BRICS COUNTRIES“ TOPICAL ISSUES OF RATIONAL USE OF NATURAL RESOURCES” ) ፎረም ላይ ዶ/ር ኢንጂነር ተውፊቅ ጀማልን ጨምሮ ከኢትዮጵያ የሶስት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች፤ በአፍሪካ 300 ተሳታፊዎች እና በአጠቃላይ ከ60 በላይ ሀገራት የተውጣጡ ከ1000 በላይ የሚሆኑ ተሳታፊዎች(Intellectuals’) በግብዣ  የተሳተፉበት ዓለም አቀፋዊ የሆነ ፎረም ነው።

ለዚሁ ትልቅ ፎረም መነሻ የሆነው  በሁለተኛው የሩሲያ አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ በ2023 "Sub soil of Africa" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው ውይይት ላይ  የማዕድን ሀብት አጠቃቀምን ለማሻሻል ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ጥምረት መፍጠር የሚያስችል ስምምነት የመፈራረም ሂደት ዋናኛው ነበር።

ይህንኑ ተከትሎ በሀገረ ሩሲያ በCatherine II St. Petersburg Mining University "Mineral Resources as the Basis of National Sovereignty- Personnel and Innovation Environment" በሚል መሪ ቃል አለምአቀፋዊ ፎረሙ ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ ስድስት ቀናት የሚካሄድ ነው።

በውይይት ፎረሙ መክፈቻ ስነስርዓትም የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላድሚር ፑቲን፤ የሩሲያው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፤ በሩሲያ የፒተርስበርግ ገቨርነር፤ በሩሲያ የፒተርስበርግ ዩንቨርሲቲ ፕሬዝዳንት እና በፒተርስበርግ የቻይና ካውንስለር መልእክት በማስተላላፍ የፎረም ውይይቱን አስጀምረዋል።
werabe university wru

11 Oct, 21:24

3,545

ቀን 01/02/2017


ማስታወቂያ


ለ2ኛ ድግሪ ትምህርት ፈላጊዎች  በሙሉ :-


የወራቤ ዩኒቨርስቲ  በ2017 ትምህርት  ዘመን በመደበኛና በሳምንት  መጨረሻ  መርሃ  ግብር  የ2ኛ ድግሪ መግቢያ  ፈተና National  Graduate  Admission  Test  (NGAT) ያለፉና ሌሎች መግቢያ መስፈርቶችን ያሟሉ አመልካቾችን ለመመዝገብ  ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 02/2017 የነበረው የመመዝግቢያ ጊዜ እስከ ጥቅምት  08/2017 መራዘሙን እናሳውቃለን ።


የወራቤ ዩኒቨርስቲ  ሬጀስተራር ጽ/ቤት