Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ® @voaamhara Channel on Telegram

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

@voaamhara


Voice of Amhara Ethiopian በኢትዮጵያ ወቅታዊ ፓለቲካዊ ማህበራዊ ዘርፎችን የሚያነሳ የቴሌግራም ቻናል። ፈጣና ተአማኒ ነት ያላትቸውን መረጃዎች በፍጥነት ያግኙ!!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ® (Amharic)

ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር በመሣሪያ እና መሰረት የተረታችንን አገልግሎት ለመጥቀም ለደም ከሚያስፈልግ ሳይንሳዊ ቻናል በተለያዩ የዜናዊ ሀበሻዎችን እና መረጃዎችን ለመመልከት የተረጋገጡ መረጃዎችን እንቀበላለን። Voice of Amhara ቴሌግራም የሰላም እና በስልክ ሞባይላዊ ለስኬትና ዝናብ አስገባ ለመለዋወጥ ያቆዳል። ከዚህ በላይ ከቀጣይ ድምጽ ድርጅት እንቀመጣለን። እናመሰግናለን! #አማራ #ቴሌግራም #ኢትዮጵያ #ዜና #ቻናል

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Jan, 12:12


            🔥እናጋልጣለን
        ከአማራ ፋኖ በጎጃም ውስጥ ሰርገው በመግባት የሁዲት አየሁ እርሻልማት ቡና እና ሌሎችንም በመዝረፍ በአማራ ፋኖ እንደሚፈለጉ ሲየውቁት ከጓደኞቻቸው 500000 ብር ሽንዲ ከተማ መናሀሪያ ወደ ቡሬ ለመሄድ ሲሸሹ የተያዙ የዝርፊያ ቡድናቸው ሲባነንባቸው ወደ መንግስት ተቀላቀሉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን።

 
        አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳብ፣አዲስ ተስፋ!!

@የአፋጎ 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
@VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Jan, 11:37


ሰበር ዜና!

ነበልባለቹ በኦሮምያ ክልል ኤጀሬ ገብተው የተሳካ ኦፕሬሽን ሰሩ።

የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪ ወደ ዋናው የአአ ናዝሬት ፈጣን መንገድ የሚያስኬሄደው አካባቢ ከቅርብ ርቀት እያዩት ወደ ኤጀሪ የሚሄደው በቆረጣ አልፈው መንገዱ በመዝጋት አናብስቶቹ ከሞጆ አቅጣጫ ወደ እጀሬ የሚሄደውን የተወሰኑት አንገት በመያዝ መንገዱን ሲዘጉ ቀሪዎቹ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ አቅጣጫ ተምዘግዝገው ባስቀመጡት ደቂቃዎች ውስጥ በፍጥነት ወደ ከተማዋ በመግባት በከተማዋ የነበረው የአገዛዙ ዝፋን ጠባቂዎች ካምፕ እስከነ አሰስ ገሰሱ ዶግ አመድ በማድረግ ከተማዋ በቁጥጥር ስር አውለው አምሽቷል።

ይህን ተከትሎ በከተማዋ የሚፈለገውን ሆዳደር የከተማዋ ህዝብ ስያስለቅሱ የነበሩት ከየመወሸቂያቸውን እየተለቀሙ ተመጣጣኝ ቅጣት ተሰጥቷቸዋል።

በኦፕሬሽኑ ወቅት በጠላት ወገን በርካታ ሙትና ቁስለኛ ከመሆኑ በላይ ወደ ካምፕ ዘልቀው ሲገቡ በሬሳ ላይ እየዘለሉ እንደገቡ አናብስቶቹ አረጋግጠውልናል።

ይህ በንዲህ እንዳለ የአገዛዙ ሰራዊት ወደ ናዝሬትና ሞጆ በርካታ ሙትና ቁስለኛ ተሸክሞ የተጓዘውን አይሱዙና አምፕላንስ ያዩ የከተማዋ ነዋሪዎች ተጨማሪ ማስረጃ በማቅረብ አረጋጠውልናል።

ክንደ ብርቶቹ የነበልባል ብርጌድ ተወርዋሪዎች በጨበጣው ውግያ አንድ ጓድ ፋኖ ጌታሠው የግንባር ስጋ የነበረ ቆራጥ ታጋይ በነበልባል ብርጌድ ልዩ ተወርዋሪ በመሆን በርካታ ጀብዶችን በአገዛዙ ሰራዊት የፈፀመ ክንደ ብርቱ ነበር ትናንት በገባበት ግዳጅ በርካታ የአገዛዙን ወረበላ ሰራዊት የኦሮሚያ ሚኒሻና ልዩ ሀይልን በጨበጣ ተኩስ ሲያዝረበርባቸው ቆይቶ በጀግንነት ተሰውቷል ጀግና ይሞታል ስምና ትግሉ ይቀጥላል።

ይህንን ተከትሎ ከሞጆ ወደ ኤጀሬ የሚደረግ ማንኛውም የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ መቃረጡ ለማረጋገጥ ችለናል።

ድል ለአማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

ክብርና ሞጎስ ለትግሉ ሰማእታት

ዘገባው የአማራ ፋኖ በሸዋ ከሰም ክ/ጦር ነበልባል ብርጌድ ሚድያና ኮምኒኬሽን ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Jan, 10:22


🔥#አስቸኳይ_ጥሪ‼️
                                                                         ሚኒሻ፣የአድማ ብተና፣የፖሊስና በውስጥ ተላላኪ ባንዳ ቅጥረኛ መዋቅር የተሾመው የአገዛዙ ስራዊት በፈለገ ብርሀን ዙሪያ በጫንያለው ተረፈ ሻለቃ በሚገኙ የአማራ ፋኖ ጀግኖቻችን ላይ በዛሬው እለት"ከበባ፣ቆረጣና መሰል"የጥቃት ሰንሰለቶችን እየሰነዘረ ይገኛል፡ከዚህ ጋር ተያይዞ በየአቅጣጫው የምትገኙ የአማራ ፋኖ ጀግኖቻችን እንቁ ጀግና ወንድሞቻችንን ከከበባና ከቆረጣ ጥቃት ለማትረፍ የበኩላችንን ለመወጣት ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ ርብርብ ልናደርግ ይገባል።
ግልባጭ፦
    👉ለክፍለ ጦር አመራሮች
    👉ለብርጌድ አመራሮች
    👉 ለሻለቃ መሪዎች
    👉ለፋኖ መረጃና ደህንነት
    👉በክፍለ ጦሩ ውስጥ ለምትገኙ የፋኖ ሀይሎች
👉ለውስጥ የአማራ ፋኖ የትግል ደጋፊዎች
👉ለውስጥ የመረጃ ምንጮቻችን
👉ለመረጃ አዘጋጁ

https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Jan, 07:56


🔥ከበባው ወደ ማጥቃት ተቀይሯ‼️
            
#እናርጅ_እናውጋ‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኘው ሶማ ብረጌድ ጫኔያለው ሻለቃ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ አያልፉሽ ቀበሌ ላይ ተከቦ ያደረ ቢሆንም ከበባውን ሰብሮ ወጥቶል።

ሶማ ብርጌድ ከበባውን ወደ ማጥቃጥ በመቀየር በዚህ ሰዓት ከአራዊቱ ዘራፊ ሰራዊት ጋር በእናረጅ እናውጋ ወረዳ አያልፉሽ ቀበሌ ከባድ ውጊያ እያደረገ ይገኛል።

አዲስ( ትውልድ! አስተሳሰብ! ተስፋ! )

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 14:49


🔥ከአማራ ፋኖ በጎጃም ከቢትወደድ አያሌዉ መኮነን ብርጌድ የተሰጠ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ‼️

ብርጌዳችን በሆደ ሰፊነት ከነገ ዛሬ ይመከራሉ ከባዳነት፣ከሆድ አደርነት ይወጣሉ ብሎ ቢመክራቸዉ ቢዘክራቸዉ ሆዳቸዉ አሸንፎቸዉ ለከርስሳቸዉ ተገዝተዉ በሆዳቸዉ ዛሬም ላይ ያደሩ ባንዳዎች እያስተዋልን፣እየተመለከትን እንገኛለን በተቃራኒዉ ደግሞ ስራዓቱን በመፀየፍ የእህቱ መደፈር የማምለኪያ ቦታዉ ማለትም የቤተ ክርስትያን መስጊድ መቃጠል የወገኑ በጅምላ መቀበር መፈናቀል፣መሰደድ ያንገበገበዉና የተረዳዉ ሚሊሻ፣አድማ ብተና ወደ ቀልቡ በመመለስ ወደ እኛ በገፍ እየተቀላቀለ ይገኛል ነገር ግን ባንዳዉ ባለበት ለሽንት እንኳን በነፃነት በማይቀሳቀስበት ሊበን፣ጭንባና፣ቁንዝላ ከተማ ላይ ለስርዓቱ በጭን ገረድነት ዛሬም ድረስ እያገለገሉ ያሉ ከንቱዎች ወይንም የነገ ሟቾች እየተመለከትን እንገኛለን እነዚህ የእፍኝት ልጆች የምህረት እጃችን ወደ ሰይፍ እንድናዞር አስገድደዉናል በዚህም መሰረት ከ21/5/17 ጀምሮ
1_የመንገድ ትራንስፓርት  ባለሞያዎች
2_የፍርድ ቤት ባለሞያወች (ዳኞች) እና የፍ/ቤት የስታፍ አባላቶች እየሰራችሁ ያላችሁትን ስራ ደርሰንበታል ከነዚህ ግለሰቦች መካከል በደንበኛ ፀሀፊነት የሚያገለግል ወርቅነህ የተባለ ለስርዓቱ ገረድ የሆነ ግለሰብ በዋና ተዋናኝነት እየሰራ መሆኑን ደርሰንበታል ስለሆነም ከዚህ እኩይ ተግባር ዛሬ ነገ ሳትሉ ከእኩይ ተግባራችሁ እንድትወጡ እያሳሰብን ይህንን ባለደረገ ባንዳና የስርዓቱ አገልጋይ ላይ የማያዳግም እርምጃ የምንወስድ መሆኑን ብርጌዱ በጥብቅ ያሳስባል

©የብርጌዱ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ፋኖ ይበልጣል የዉነቱ ጀግናዉ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 13:25


በአማራ ክልል ያለውን የዘፈቀ የጅምላ እስር የሚያስቆም አስቸኳይ አለም አቀፍ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

በአማራ ክልል ያለውን የዘፈቀ የጅምላ እስር የሚያስቆም አስቸኳይ አለም አቀፍ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ዓለም አቀፉ የመብቶች ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ፡፡

በክልሉ መንግስት የዘፈቀደ የጅምላ እስር መፈጸም ከተጀመረ ድፍን አራት ወራት ተቆጥረዋል ያሉት የድርጅቱ የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ዳይሬክተር ቲገሬ ቻጉታ በክልሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጅምላ እየታሰሩ ባለበት ሁኔታ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዝምታ ከማሳፈርም በላይ ነው ሲሉ ኮንነዋል፡፡

በመሆኑም የኢትዮጵያ የልማት አጋሮች አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ የመብት ተሟጋቾች ጭምር በጅምላ ታፍሰው በግፍ የታሰሩት ሁሉ እንዲለቀቁ ተጽዕኗቸውን ተጠቅመው ግፊት እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የህግ የበላይነት ተረግጦ ከባድ ሰብዓዊ ቀውስ እየደረሰ ባለበት በዚህ ወቅት፤ ዓለም በኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊ መብት ሁኔታ አይቶ እንዳላየ ማለፉን ሊያቆም ይገባልም ተብሏል፡፡

መንግስት በዘፈቀደ እያፈሰ በጅምላ ያሰራቸውን ሊለቅ ካልሆነም ደግሞ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ባላቸው የተጠያቂነት የህግ መስፈርቶች ክስ ሊመሰርትና በህግ ሊጠይቃቸው እንደሚገባም ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል፡፡

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 13:10


ዜና: አቶ #እስክንድር ነጋ ቡድናቸው ከአለም አቀፍ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋራ ባደረገው ውይይት የድርድር ጉዳይ አለመነሳቱን አስታወቁ ..‼️‼️

ከፋኖ ታጣቂ ቡድኖች ውስጥ የአንዱ መሪ የሆኑት አቶ እስክንድር ነጋ በእርሳቸው የሚመራው ቡድን ባለፈው ሳምንት ከአለም አቀፍ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋራ በአማራ ክልል ተገናኝቶ መነጋገሩን አስታወቁ፤   ከፌዴራል መንግሥት ጋራ መደራደር የሚለው ጉዳይ በውይይቱ ወቅት እንዳልተነሳም ብለዋል።

#የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት የተሰኘውና በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ ታጣቂ የፋኖ ቡድኖች አንዱ መሪ እንደሆኑ የሚገልጹት አቶ እስክንድር ነጋ፣ ከእርሳቸው ቡድን ወገን እና ከዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ተወካዮች የተውጣጡ የቴክኒካል ቡድኖች ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል በስም ባልተጠቀሰ ሥፍራ ውይይት ማድረጋቸውን ከአሜሪካ ድምጽ የአፍሪካ ቀንድ ክፍል ጋራ ባደረጉት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል።

ከዓለም አቀፍ ቡድኑ ውስጥ የአፍሪካ ኅብረት፣ #ኢጋድ፣ የአውሮፓ ኅብረት እንዲሁም በኢትዮጵያ የ #አሜሪካ ኤምባሲ ተወካዮች እንደሚገኙበት አቶ እስክንድር ተናግረዋል።

“ይህ በቴክኒካል ቡድኖች መካከል የተካሄደ ስብሰባ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ስብሰባ ነው ያደረግነው። የተወያየነውም በሃገሪቱ ባሉ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መገናኘትና መነጋገር በምንችልበት ላይ ነው።”

ከፌዴራል መንግሥት ጋራ መደራደር የሚለው ጉዳይ በውይይቱ ወቅት እንዳልተነሳም ሲሉ አቶ እስክንድር ገልጸዋል።

“ይህ ጉዳይ አልተነሳም” ያሉት አቶ እስክንድር “እናም ጉዳዩ ሳይነሳ መልስ መስጠት አልችልም። ይህ እኔ የምወስነው ጉዳይ አይደለም። ይህ በሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴ የሚወሰን ነው። ጥያቄው ሲመጣ፣ ወደ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው እወስደዋለሁ። እናም ሥራ አስፈጻሚው ምን እንደሚል እናያለን።” ብለዋል።
@አዲስ ስታንዳርድ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 13:10


የብልጽግና ኃይሎች በሴት ተጨራረሱ

ነገሩ የሆነው ባህርዳር ከተማ ውስጥ ዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም ምሽት ላይ ነው። በባህርዳር ከተማ የዘጠነኛ ፖሊስ ግቢ ውስጥ የአገዛዙ ሚሊሽያዎች እና ፖሊሶች ካምፕ አድርገው ይገኛሉ።

በተጠቀሰው ዕለትም ሴሰኞቹ የአገዛዙ ወንበዴ ኃይሎች አንዲትን ሴት የፖሊስም የሚሊሽያም አባሎች ይፈልጓታል፤ ታዲያ በዚህ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ሁለቱም ጎራ ይዘው ከፖሊስ 2 ከሚሊሽያ 3 መገዳደላቸውን ባህርዳር ዊክሊክስ የደረሳት መረጃ ያስረዳል (ጥጋብ ወደራብ ይነዳል)። እንዲህ ስራ አቅልሉልን እንጅ!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 13:09


🔥ለ85ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአገው ፈረሰኞች ማህበር በማስመልከት ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ መግለጫ ‼️

የአገው ህዝብ በኢትዮጵያዊነቱ የማደራደር፤ ከአማራ ህዝብ ጋር ፍፁም የተጋመደ እጣ ፋንታ እና የስነ ልቦና ማንነት ያለው፤ ለሀገር ህልውና በተጠራ ጊዜ ቀድሞ የሚደርስ፤ በማንነቱ የማይደራደር፤ የዕውቀት፣ የጥበብ፣ የፍልስፍና፣ የባህል፣ የሐይማኖት፣ የጀግንነት፣ የሐገር ገንቢነት እና ሐገር ወዳድነት ተምሳሌት እንዲሁም የስልጣኔ ባለቤት የሆነ ህዝብ ነው።

በተለይም በያዝነው የህልውና ተጋድሎ ውስጥ ደማቅ ታሪክ እየፃፉ ያሉ ጀግና ተዋጊወችን እና እንቁ የትግሉ አመራሮችን ከማፍራት አልፎ ለህልዉና ተጋድሎው ከሊቅ እስከ ደቂቅ ሁለንተናዊ አበርክቶዉን በመወጣት ላይ ይገኛል።

ለዚህም ሁነኛ የአገው ህዝብ አበርክቶ የሆኑ እና ዓለም የሚደመምባቸው እና የሚመካባቸው ታሪካዊ እና ትውፊታዊ ሐብቶች ከትውልድ ትውልድ እየተላለፉ ዛሬም ድረስ ቀጥለዋል።

የአገው ህዝብ ከሐገር ግንባታ እስከ እናት ሐገር ጥሪ : ከጦርነት የጀብድ ታሪክ እስከ የሰላም ተምሳሌትነት ድረስ ግንባር ቀደም ባለ አሻራ ህዝብ ነው።

በመሆኑም የአገው ህዝብ የማንነት : የጀግንነት : የባህል እና የአንድነት ተምሳሌታዊ መገለጫ የሆነው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓልም የአገው ህዝብ ግንባር ቀደም ሐገር ወዳድነቱን በደሙ እና በአጥንቱ ያስመሰከረበት ደማቅ ታሪካዊ አሻራ ያለው በዓል ነው።

ዘንድሮ ለ85ኛ ጊዜ የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ባህላዊ እና ትውፊታዊ ይዘቱን ጠብቆ እንዲከበር ከልብ የመነጨ ምኞታችንን እየገለፅን ይህ የአገው ህዝብ በአመት አንድ ጊዜ በደማቅ ሁኔታ የሚከበረው በዓል አባት አርበኞች ጋሻ እና ጎራዴያቸውን ይዘው  እና ጀግና ፈረሳቸውን ጭነው : አዛውንቶች ጭራቸውን ይዘው : እናቶች ያማረ ሸማቸውን ለብሰው : ጎበዛዝት እና ወይዛዝርት በባህላዊ ሸማቸው አጊጠው የደመቀ እና የተዋበ የአንድነት እና የዝክረ አርበኞች በዓል እንዲሆን እና ባህላዊ እና ታሪካዊ ይዘቱን ጠብቆ በደማቅ ሁኔታ እንዲከበር እንመኛለን ።

ነገር ግን በዚህ የጀግና አርበኞች እና የጀግና ፈረሶች ድንቅ ዓመታዊ በዓል ላይ ርካሽ የፖለቲካ ስራ ለመስራት እና ርካሽ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት ከእሁድ እስከ እሁድ ከሰማይ በድሮን እና በጀት : በምድር በሜካናይዝድ መሳሪያ ሲጨፈጭፉት የከረሙት እንዲሁም በብዙ ፖለቲካዊ ሴራ ከወገኑ ሊነጥሉት ደጋግመው የሞከሩት ህዝብ መሐል ይሉኝታን ሽጦ ለመገኘት የተዘጋጁ የጨፍጫፊው ብልፅግና ስርዓት ካድሬዎች ዕቅድ መኖራቸዉን ድርጅታችን የአማራ ፋኖ በጎጃም አረጋግጧል።

በመሆኑም:-
የአገው ፈረሰኞች ማህበር ላለፉት 84 ዓመታት ስርዓታዊ የማንነት እና የባህል ጥቃት እየተፈፀመበትም ቢሆን በፅናት እና በአይበገሬነት መንፈስ ለ 85 ተኛ ዓመት የደረሰ ወደፊትም በቋሚ ዕሴትነት የሚቀጥል ሲሆን መላው የአገው ህዝብ በዚህ ዘመን የገጠመንን ጨፍጫፊ ስርዓት በተለመደው ጀግንነትህ እንድትፋለመው ታሪካዊ ጥሪ እናቀርባለን ።

ይህ በዓል ባህላዊ እና ትውፊታዊ ይዘቱን ብቻ ጠብቆ እንዲከበር እያሳሰብን በዚህ ለዓመታት በተገነባ እና  በመስዕዋትነት ዛሬ ላይ የደረሰው ታላቅ በዓል ላይ ርካሽ ሸቀጥ ለመሸቀጥ የሚደረግ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ካለ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እያሳሰብን ማንኛውንም አይነት የተለየ እንቅስቃሴ እንዳስተዋላችሁ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ ስንል ለእንጅባራ እና አካባቢው ነዋሪዎች እና ለበዓሉ ታዳሚዎች ማሳሰብ እንፈልጋለን ።

እንኳን ዴክስ ታምፁናስ// ታምቢናስ!!!
እንኳን አደረሰን// አደረሳችሁ!!

አዲስ ትውለድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ

©የአማራ ፋኖ በጎጃም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 04:17


ሰበር ዜና

አሳምነው ክፍለጦር፣ ሃውጃኖ ክፍለጦር እና ካላኮርማ ክፍለጦር ራያ ቆቦ ላይ ጠላት በመቶዎች የሞተበትና የቆሰለበት ታላቅ ድል ተጎናፀፉ::

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) ምስራቅ አማራ ኮር1 አሳምነው ክፍለጦር እና ሃውጃኖ ክፍለጦር በጋራ ራያ ቆቦ ዞብል ከተማና ዙርያው ላይ ዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም ንጋት ጠላት በተኛበት በተጀመረ ከባድ ዉጊያ በመቶዎች የሚቆጠር ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሆኗል:: ሁለቱ ክፍለጦሮች ሁለት ሁለት ሬጅመንቶችን በመጠቀም ቀሪዉን ቦታ በመሸፈንና ተጠባባቂ አድርገው ባደረጉት ተጋድሎ ታላቅ ድል ተቆናፅፈዋል::

በተጋድሎው ጠላት ከበባ ዉስጥ ገብቶ ብረት ለበስና ዙ23 መጠቀም እንዳይችል ሆኖ ቀዩ ጋሪያ ላይ ተዘግቶ እየተመታ ባለበት ሁኔታ ዞብል ከተማና ዙሪያዉን ኢላማ በማድረግ ቆቦ ከተማ ሆርማት በሚወነጨፍ 122 በሚባል መድፍ ንፁሃን ህዝብ ላይ እንስሳቶችና ንብረት ላይ ከባድ ጉዳት አድርሷል::

ከዚሁ ዉጊያ ጋር በተያያዘ ጠላት ዞብል ላለው ሃይሉ ተጨማሪ የሰው ሃይልና ንብረት እንዳይጨምር ለማድረግ ሮቢት ከተማ ላይ በተደረገ ወሳኝ ዉጊያ ምስራቅ አማራ ኮር2 ካላኮርማ ክፍለጦር ከጎብየ እስከ መንጀሎ ቀጠና በመሸፈን አመርቂ ድል አስመዝግበዋል::

ካላኮርማ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ መንጀሎ 2ኛ እና 4ኛ ሻለቃ ሮቢት ከተማ ሙሉ ለሙሉ 3ኛ ሻለቃ አሚድ ዉሃ ላይ በመዝጋት ጠላት ከወልድያና ሐራ ለዞብሉ ሃይል ተጨማሪ ሃይልና ንብረት እንዳይጨምር በማድረግ ታላቅ ተጋድሎ ያደረጉ ሲሆን ካላኮርማ ክፍለጦር 1ኛ ሻለቃ መንጀሎ ላይ ሶስት ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ከነ ሙሉ ትጥቃቸዉና 1000 የክላሽ ተተኳሽ ማርከዋል::

መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ)
ጥር 20/2017 ዓ.ም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Jan, 04:15


ኦፕሬሽን ብስቁልል!

የደቡብ ወሎ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ማለትም ለጋምቦ፣ ከላላ እና ወግዲ ወረዳዎች አዋሳኝ የሆነችው ብስቁልል ላይ የተፈፀመው ልዩ ኦፕሬሽን!

ሰሞኑን በተደራራቢ ስራዎች እና በጊዜያዊ የኮሙኒኬሽን ክፍተት ምክንያት አንድ አስደናቂ መረጃ ሳናደርሳችሁ ቀርተን ነበር። በዋርካው ምሬ ወዳጆ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሐራ) ሰራዊት ታሪክ መስራቱን ቀጥሎ በምዕራብ ወሎ ቀጠና በያዝነው ወር የመጀመሪያው ሳምንት መጨረሻ አካባቢ ምዕራብ ወሎ ውስጥ ጀብዱ ተፈፅሟል።

ጥር 6 ለ7 ሌሊት ወደ ለጋምቦ፣ ወግዲ እና ከላላ ወረዳዎች አዋሳኟ ብስቁልል ቀጠና ያቀናው ከ4 ወረዳዎች የተውጣጣው በርካታ የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ብስቁልል ላይ የምዕራብ ወሎ ኮር አዛዥ አርበኛ አደም አሊ ያለበትን ስፍራ ከቦ ቢያድርም ከሌሊቱ 10 ሰአት እስከ አመሻሽ ድረስ በተደረገ እልህ አስጨራሽ ውጊያ ጠላት ከፍተኛ ኪሳራ አስተናግዶ በርካታ ኃይሉን አጥቷል።

የአርበኛ አደም አሊ የቀድሞ አጃቢ የነበረውና ከድቶ ወደ አገዛዙ የገባው አቶ ሰይድ አማረ የተባለ ግለሰብ ከወግዲ ወረዳ ድረስ ጠላትን እየመራ በደማሲቆ ካቢ በኩል አድርጎ ወደ ብስቁልል ሲገባ ከለጋምቦ አቅጣጫም በርካታ ጠላት ወደ ስፍራው አቅንቶ ነው ከባድ ጦርነት ሲካሄድ የዋለው።

በጦርነቱ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት ጠላት 10 ንፁሓንን የረሸነ ሲሆን ከወግዲ በኩል ከመጣው የጠላት ኃይል ብቻ 17 ወዲያው ሲደመሰስ 13 ቁስለኛ ወደ ሆስፒታል መግባቱ ተረጋግጧል።

ከለጋምቦ በኩል ከመጣው ጠላትም ከወግዲው ቁጥር ያላነሰ እንደተቀነሰለት የተገለፀ ሲሆን ጊምባ ከተማ ካለው የሰሜን ምስራቅ ዕዝ 801ኛ ኮር የምዕራብ ወሎ ቀጠና ጊዜያዊ ማዘዣ ጣቢያ አቅራቢያ ብቻ 20 ወታደሮች ተቀብረዋል ሲሉ የሰራዊቱ የውስጥ ምንጮች ተናግረዋል። አቀስታ እና ገነቴ ደግሞ ስንት እንደቀበረ እራሱ በሁለቱ ከተሞች ውስጥ ያለው ጠላት ቢናገር የተሻለ ይሆናል።

አስከሬን እና ቁሰለኛ ከደህናው ጋር ቆጥሮ ሰራዊቱን ኦዲት አድርጎ ቀላል የማይባል ቁጥር ያለው ጓድ መጉደሉ ሲገባው በአምስተኛው ቀን ወደ ብስቁልል ተመልሶ የገባው ጠላት የ6 ወታድሮችን እግር በየጥሻው ማግኘቱን ነው የአይን እማኞች የተናገሩት።

ውጊያው በተደረገበት እለትም 6 አምቡላንሶች ወደ ቀጠናው ገብተው የጠላት አስከሬን ያነሱ ሲሆን ቁስለኞች በአንድ ኦራል ተጭነው ስለመወሰዳቸውም አርበኛ አደም አሊ ከአርሶ አደሮች መረጃ ደርሶት በማግስቱ ለሚዲያዎች ማረጋገጫ ሰጥቷል።

ኦፕሬሽን ብስቁልል በድምሩ ከ60 ያላነሰ የጠላት ኃይል የተመታበት ልዩ ኦፕሬሽን ሲሆን በወገን በኩል ደግሞ የቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦር ስራ አስፈጻሚ የሆነው ኮማንዶ ተመስገን ሳይንቴው በርካቶችን ጥሎ ጀብዱ በመፈፀም በስተመጨረሻ መስዋዕትነት ከፍሏል።

ኮማንዶ ተመስገን ከአርበኛ አደም አሊ ጎን ሆኖ በጀግንነት ተፋልሞ ጠላትን አፈር አስግጦ ነው መስዋዕትነት የከፈለው። 

ፊት ለፊት ሲዋጉ ቆይተው ከበባ ሰብረው እና ጠላትን ከምሽጉ ነቅለው በማስፈርጠጥ ታላቅ ገድል እየፈፀሙ ባሉበት ቅጽበት በድንገት የተመታው ኮማንዶ ተመስገን በጥቂት መስዋዕትነት አስገራሚ የሚባል ጀብዱ የተፈፀመበት የኦፕሬሽን ብስቁልል አብሪ ኮኮብ ሆኖ ፊት ለፊት ተዋግቶ ሲያርፍ ጓዶቹ በአርበኛ አደም አሊ መሪነት ጦርነቱን ቀጥለው ጠላትን በታትነው የኮማንዶውን አስከሬን እና ትጥቅም አንስተዋል፤ አስከሬኑም በክብር እንድያርፍ ተደርጓል::

ጠላት አስከሬን ላለማስነሳት ደጋግሞ ከባድ መሳሪያ ቢተኩስም አርበኛ አደም አሊ ወይ ፍንክች በማለት በቦንብ ጠላትን በታትኖ በርካቶችን ገደል እንደከተተታቸው ነው ለማረጋገጥ የቻልነው።

ሰማዕቱ ጀግና ኮማንዶ ተመስገን ሳይንቴው ከሁለት ወር በፊት ወደ ትግሉ ሜዳ የመጣ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በግል ስራ በመተዳደር ላይ ሳለ እንግዲህ ለህዝቤ ልሙት ብሎ በመወሰን የቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለ ጦርን መስርቶ ትግሉን እንደጀመረና የክፍለ ጦሩ አደራጅ ኮሚቴ አመራር እንዲሁም ስራ አስፈጻሚ መሆኑ ይታወቃል።

በመሐል ሳይንት ወረዳ ውስጥ ተወልዶ ያደገው ኮማንዶ ተመስገን ለአማራ ህዝብ ሲል ውድ ህይወቱን በመስጠት ለቀሪዎቻችን ከባድ አደራ ሰጥቶን አርፏል። የእሱን አደራ እና መስዋዕትነት ሳንረሳ እኛም ተመሳሳይ ታሪክ በደማችን እየጻፍን በህዝባችን ላይ የተደቀነውን የህልውና አደጋ እንቀለብሳለን::

ለወዳጅ ዘመዶቹ እና ለትግል ጓዶቹ መጽናናትን እንመኛለን።

የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ- አምሓራ) ምዕራብ ወሎ ኮር
ጥር 20/2017 ዓ.ም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Jan, 15:18


አዲስ አበባ-በአሸባሪነት የተከሱት የፍርድ ቤት ዉሎ!

በእነ አቶ ዮሃንስ ቧያሌው የክስ መዝገብ፣ የሽብር ወንጀል ከተከሰሱት 51ድ ተከሳሾች 16ቱ ዛሬ ጥር 20 ቀን በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሕገ መንግሥት እና የሽብር ወንጀል ጉዳዮች ችሎት ቀርበዋል።ይህ ችሎት ዐቃቤ ሕግ ክስ እንዲያሸሽል ከዚህ በፊት ትዕዛዝ ሰጥቶ የነበረ ሲሆን ዐቃቤ ሕግ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በመጠየቁ ጉዳዩ ለአራት ወራት ሳይንቀሳቀስ ቆይቷል።

ጠቅላይ ፍርድ ቤት የከፍተኛውን ወይም የሥር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ በማጽናቱ እና ዐቃቤ ሕግ ክሱን አሻሽሎ እንዲያቀርብ በማዘዙ ዛሬ መዝገቡ ተንቀሳቅሷል ሲሉ ከተከሳሽ ጠበቆች አንደኛው ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።ዛሬ በነበረው ችሎት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ክርስትያን ታደለ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባሉ አቶ ዮሃንስ ቧያሌው እና ሌሎችም "ዛሬ የቀረብነው የእምነት ክህደት ቃላችንን ለመስጠት ነው" በሚል ለዚህ ሲባል ሌላ ቀጠሮ እንዳይሰጥ ተከራክረው ነበር። ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ ተከሳሾች ፈፀሙት ባለው ወንጀል የሞቱ ሰዎችን ስም ዝርዝር ይዘን ለመቅረብ የምንጨምረው ማስረጃ እና ሰነድ በመኖሩ "ምክንያታዊ ተጨማሪ ጊዜ ይሰጠን" ብሎ ተከራክሯል።

የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው ችሎቱ ለየካቲት 3 ቀን ቀጠሮ ሰጥቶ የነበረ ቢሆንም ተከሳሾች የቀጠሮ ጊዜው ረዝሟል በሚል አቤቱታ በማቅረባቸው ያንን ግምት ውስጥ በማስገባት ጥር 29 ቀን እንዲቀርቡ ቀጥሯቸዋል።
አቶ ክርስትያን ታደለ ለ 541 ቀናት ያለ ፍትሕ መታሰራቸውን በመጥቀስ፣ አፋጣኝ ፍትሕ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። የቀረበባቸው ክስ ፖከቲካዊ መሆኑን ለችሎቱ በመግለጽ ሂደቱ የተጓተተውም በዚህ ምክንያት ነው ብለዋል። ችሎቱም የዐቃቤ ሕግን ጥያቄ ብቻ መስማት እንዲያቆም፤ ይህ ከሆነ ግን ችሎቱ የነበረው ገለልተኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚገባ ነው ሲሉ ተደምጠዋል።
አቶ ዮሃንስ ቧያሌው በበኩላቸው ከሳሽ ዐቃቤ ሕግ "የፖለቲካ ውግንና እና አድሎ" እንዲተው ጠይቀዋል። "በሀገሪቱ ነጻ ፍርድ ቤት አለ ብለን አናምንም" ያሉት አቶ ዮሃንስ "እስካሁን ፍትሕ አላገኘንም። ፍትሕ እንዳናገኝ ያደረገውም ዐቃቤ ሕግ ነው" ሲሉ ወቅሰዋል።
የተከሳሾችን አቤቱታ እና ቅሬታዎች ያደመጠው ችሎቱ በሥራው ለማንም ውግንና እንደማያደርግ እና አልፎ አልፍ በዳኞች ላይ ከተከሳሾች የሚቀርበው "ችሎቱን አናምነውም" የሚለው ወቀሳ ተገቢ አለመሆኑን በመጥቀስ እንዲታረም አሳስቧል።ዘገባዉን የላከልን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ሰሎሞን ሙጬ ነዉ።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Jan, 13:33


የአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር በአርበኛ ፊታውራሪ ወንደሰን ወልደፃዲቅ የሚመራው መቅደላ ብርጌድ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ ከፍተኛ ድል ተቀዳጀ።
     በትላንትናው ዕለት ማለትም ጥር 19/2017ዓ .ም የወራሪው የብልፅግና መራሹ የአብይ አህመድ የግል ወታደር ጠዋት ከአለምከተማ በመነሳት ወደ ወንጪት ወንዝ አቅጣጫ ሃይሉን ይዞ ይወርድና በወንዙ አካባቢ ላይ ታች ሲል ይውላል።
   ታድያ በቅርብ ርቀት ሲከታተሉት የነበሩት የአርበኛ ቀኝ አዝማች ይታገሱ አዳሙ ደም መላሾች የናደው ክፍለ ጦር መቅደላ ብርጌድ አርበኛ ቀኝአዝማች በቀለ ሻለቃ አናብስቶች የጠላትን ሃይል  በመጠጋት ከወንጭት ድልድይ ከፍ ብሎ ጦጣ በረት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከምሽቱ 11:00 ሰአት እስከ ምሽት 12:20 በቆየ ተጋድሎ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በርካቶችን እስከወዳኛው በመሸኘትና በማቁሰል ከፍተኛ ድል አስመዝግበዋል።
ይህ ውጤታማ ኦፕሬሽን የተመራው በሻለቃ አዛዡ አርበኛ ይከበር የተመራ ነው።
ክብር ለተሰውት ሰማዕታት
ድላችን በተባበረ ክንዳችን
                                            ጥር20/2017ዓ.ም
     ሸዋ  አማራ  ኢትዮጵያ
✍️ከአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Jan, 13:28


             ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በወሎ( ቤተ አምሐራ ) ምዕራብ ወሎ ኮር ዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር በአገዛዙ የፖለቲካ አመራር ላይ ድል ተቀዳጀ!
    
በኢ/ር ናትናኤል አክሊሉ (ቢትወደድ) የሚመራው ዳግም ክተት ወርኢሉ ክፍለጦር ጠላትን በተለያየ ስትራቴጂ በፓለቲካ አመራሩ ካድሬ እና በዙፋን ጠባቂው ጥምር ጦር ላይ እርምጃውን አጠናክሮ ቀጥሏል።

  7ለ52 ብርጌድ ሳተናው ሻለቃ በለገሂዳ ወረዳ መሃል ከተማ በመግባት በአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ጥምር ጦር ላይ እርምጃ በመውሰድ በርካታ የአገዛዙ ሰራዊት ተመተዋል ።

የአገዛዙ ጥምር ጦር ከለገሂዳ ወረዳ ወጥቶ ፋኖን አፀዳለሁ ብሎ ወደ ሽክፍ ከተማ እየመጣበት ባለበት ስአት ንስር ሻለቃ ባታ ይዛ ብጠብቀውም ወደ ሽክፍ ሳይገባ ወደኋላ ሲፈረጥጥ ሳተናው ሻለቃ ለቆት ወደመጣው ወይናአምባ  የወረዳው ከተማ በመግባት የአገዛዙን ጥምር ጦር  እርምጃ ተወስዷል፤ በዚህም ሆዳም ካድሬ ሚኒ ካቢኔ አባል እንደተወገደ መረጃ ለክፍለጦሩ መረጃ ክፍል የደረሰ ሲሆን ማንነቱን አጣርተን ይፋ የምናደረግ ይሆናል።

በሌላ ዜና የወረኢሉ ከተማ ምክትል ከንቲባ ከተሾመ በአራት ቀኑ በኦፕሬሽን መያዙን የክፍለጦሩ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መ/ር አለባቸው ቀስቅሴ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

እረገጤ ኪዳኔ የተባለው ከአንድ አመት በፊት የወረኢሉ ዋና ከንቲባ በመሆን ያገለገለ ከዚያም በኢንቨስትመንት ቢሮ ቡድን መሪ እና የማኔጂመንት አባል አማራን በአገዛዙ ጥምር ጦር ሲያስገድል ሲያዘረፍ ህዝብ ሲዘረፍ ቆይቶ ድጋሜ ከተያዘ አራት ቀን በፊት ለሹመት ሲጠየቅ ሌላው አልፈልግም የወደቀ አገዛዝ ሲል እሱ የተቀበለ  ፋኖ ምንም አያመጣም ያለ የአማራ ባንዳ ሲሆን በታየ ተሰማ ሻለቃ ኦፕሬሽን ቲም ተይዟል።

ቀንደኛው ባንዳ ሲያዝ የስራ ላፕቶፕ እና የእጂ ስልክ የተያዘ ሲሆን በረካታ ሰነዶች ተገኝተዋል እጂግ በጣም የሚያሳዝነው ከተገኝው ሰነዶች ውስጥ አንዱ የ666 እምነት የብልፅግና አመራር የሚመዘገቡበት ፎርም ነው ይህን በቴሌግራም የሚላላኩት የኢትዮጵያን እሴት ወግ ባህል እምነት የማያውቀው የሰይጣኑ አብይ  በሚሰጣቸው አቅጣጫ ሲሆን ቡድናች ስውር አጀንዳ ከፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን አለያይተው
ከሆነብን በላይ የሚሆንብን እንደሚብስ ተገንዘበናል፤ ከካድሬው አንደበት የሰራውን ግፍ በቀረፃ የምናደረስ ይሆናል ሲል የክፍለጦሩ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መ/ር አለባቸው ቀስቅሴ ገልጿል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Jan, 13:26


ተነድሏል!

በተለይ በባህርዳር ከተማና በዙሪያ ወረዳው የግለሰብ መሳሪያዎችን ከመግፈፍ እስከ በርካታ የከተማችን ወጣቶች አፈና ላይ እጁ የነበረበት የአገዛዙ ቀኝ እጅ የነበረ ግለሰብ በዛሬው ዕለት ተቆርጧል። ከዚህ ባንዳ በተጨማሪም ሌሎች በርካታ የአገዛዙ ኃይሎችም ልዮ ስሙ ጎንባት በተባለ አካባቢ አፈር መቅመሳቸውን ሃብታሙ የሱፍ ያጋራን መረጃ ያስረዳል። በማን ተፈፀመ የሚል ካለ - መልሱ በነበልባሎቹ የአፋጎ ባህርዳር ብርጌድ አባላት ይሆናል።

ቻው ቻላቸው!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Jan, 12:00


                         <<ራዕይህን እደራዬ አዬዋለሁ>>
      
          የአማራ ህዝብ ሰቆቃ ፣ሲቃይ እና መከራ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስወገድ እንደማንኛውም ሰው ከሞቆ ቤትህ እና ከተደላደለልህ ኑሮህ ወደ ትግል የገባኽ።ጋሸ አንተ የምትሳሳለት የአማራ ህዝብ አሁን ላይ የሚታዬውን ወኔ እልህ እና የመታገል ፍለጎት አይተህ ፍፃሜውን ሳታይ በመሞትህ ከልቤ አዝኛለው።ጋሸ አንተ ነበርክ ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል በተለይ ታጋይ ሲሞት ማልቀስ ተገቢ አይደለም ተግለህ የሞቱትን ራዕይ ማሳካት ግን ትልቅነት ነው ትለኝ ነበር እናም ጋሸ ለቃልህ ታማኝ ሁኘ የምችለውን ለማረግ ቃልህን እጠብቃለሁ።ጋሸ አንተ ፋኖ በጎጃም ውስጥ አንድ ድርጂት እሱም የአማራ ፋኖ በጎጃም፣አንድ መሪ እሱም አርበኛ ዘመነ ካሴ ብለህ ባመንከው ቃልህን አክብረህ አልፈሀል።በዚህ አጋጣሚ ፋኖ መምህር ደሳለው ሙሉጌታ የታሪክ መምህር፣ገጣሚ እና ሌሎች ተሰጦ የነበሩት ባለ ምጡቅ ታማኝ ሀቀኛ ሰው ነበረ።ጋሸ ካበረከታቸው የግጥም አይነቶች እስቲ ላነሳሳው የሚል የጎጃምን ባለ ታሪኮች የዳሰሰበት እንዲሁም ደፋሩ ጌትነት የዘፈነውን ዘሜ የሳቱ ላንቃን የሚል እና የመሳሰሉትን ለአማራ ህዝብ አበርክተዋል።በአጠቃላይ ሀቀኛው ታማኙ መምህር ፋኖ ደሳለው ሙሉጌታ ለአማራ ህዝብ ሲታገል ለህይወት ሳይሳሳ በክብር ተሰውቷል።
           ጋሸ ሁሌም አስታውስሀለው ቃሌን ጠብቄ አንተን ባልሆንም ያንተን ራይ ለማስቀጠል እታትራለሁ።
       ©ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
  

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Jan, 11:58


🔥#ሰበር_ዜና‼️

የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር እና የአማራ ፋኖ በወሎ(ቤተ-አማራ) በጋራ በሰሩት ኦፕሬሽን ስትራቴጂካዊ ቦታ የሆነችው ዱራ ላይ ጀብዱ በመሥራት ተቆጣጠሩ።

ዛሬ ጥር 18/2017 ዓ/ም ንጋት ላይ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ዞዛምባ ንጉሱ ክፍለጦር ነፃነት ብርጌድ እና የአማራ ፋኖ በወሎ(ቤተ-አማራ) ላስታ አሳመነዉ ኮር ሃይሉ ከበደ ክፍለጦር 5ኛ(ደሃና መንድሱ) ሻለቃ ከሁለቱም የተወጣጡ የፋኖ አባላት ዋግኽምራ ዞን ደሃና ወረዳ
#ዱራ የምትባለው ስትራቴጂካዊ ከተማ ላይ ሰፍሮ የነበረው ሚሊሻና ፖሊስ ላይ ድንገተኛ ጥቃት በመክፈት አካባቢውን ተቆጣጥረዋል።

በዚህ ኦፕሬሽን ባንዳዉ ላይ የደረሰ ኪሳራ አምስት ሙት፣ ሰባት ቁስለኛ፣ ሶስት ምርኮኛ እና ስድስት የነብስወከፍ መሳሪያ ከበርካታ ተተኳሽ እና ትጥቅ ጋር ተማርኳል።

ይህ ኦፕሬሽን ልዩ የሚያደርገው የአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች እዉነተኛና መሬት የረገጠ አንድነት እየተፈጠረ በመሆኑ ሁለቱ አደረጃጀቶች የጋራ ዘመቻ መጀመራቸዉ ነው።

በኦፕሬሽኑ ወታደራዊ ስትራተጂክ ቦታዋ
#ዱራ ሙሉ በሙሉ ነፃ የወጣች ሲሆን የተረፈው የጠላት ሃይል እግሬ አዉጭኝ ብሎ ወደ ደሃና አምደወርቅ ፈርጥጧል።

"የአማራ ባንዳ አለበት እዳ!"
"አሳመነዉነት ርዕዮታችን፣ ፋኖነት ክንዳችን!"
"ድል ለአማራ ህዝብ"
"ድል ለፋኖ"
ጥር 19/2017 ዓ.ም

የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር የህዝብ ግንኙነት ክፍል እና የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ዞዝምባ ንጉሡ ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Jan, 11:55


የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አምደ ጽዮን ኮር በስሩ ያሉ ክፍለ ጦሮችን በማስተባበር ወደ ሬማ ከተማ በተንቀሳቀሰው የጠላት ኃይል ላይ የተቀናጀ ጥቃት ፈፀመ!

የ 12 ዓመት ህፃን የገደለብንን አራዊት ሰራዊት፤ በሚገባ በአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች ተበቅለናል!

ዛሬ ጥር 18 ቀን 2017ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እራሱን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ብሎ የሚጠራው የሰው በላው ስብስብ በሁለት አቅጣጫ ወደ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት መርሀቤቴ አውራጃ ሚዳ ወረዳ ሬማ ከተማ በተንቀሳቀሰው የጠላት ሀይል ላይ በአርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አምደ ጽዮን ኮር የራንቦ ክፍለ ጦር ሻለቃ 4 እንዲሁም የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ልዩ ዘመቻ እና በአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ስር ያሉ ብርጌዶችን በማስተባበር የተጠናከረ እርምጃ ወስደዋል።

መነሻውን ከመርሀቤቴ አለም ከተማ እና ሚዳ መራኛ ከተማ አድርጎ ወደ ሬማ ከተማ የተንቀሳቀሰው የጠላት ሀይል በአማራ ፋኖ የቁርጥ ቀን ልጆች በሆኑት አናብስቶች ሲገረፍ ፣ ሁለቱ ክፍለ ጦሮች በጥምረት በሚገባ በጠላት ሀይል ላይ የበላይነቱን ተጎናፅፈዋል።

ከመርሀቤቴ አለም ከተማ በተነሳው የሰው በላው ስብስብ ላይ እንደ ተርብ የሚናደፉት የራንቦ ክፍለ ጦር ሻለቃ 4 እና የዕዙ ዘመቻ እንዲሁም በአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ምክትል ዘመቻ መኮንን ፋኖ አዘነ ታምር የተመራው የክፍለ ጦሩ ልዩ ዘመቻ ጦር እና የቀስተ ንህብ ብርጌድ ሻለቃ 1 በዋነኝነት የተሳተፉ ሲሆን፤ ከሚዳ መራኛ ከተማ በተነሳው ወራሪው ሀይል ላይ የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር አስማረ ዳኜ ብርጌድ ሲፋለሙት አርፍደዋል።

ዛሬ እስከ ቀኑ 10:30 ድረስ በተካሔደው አውደ ውጊያ ጠላት ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት ሲያስተናግድ የአራዊት ሰራዊት ቁስለኛ አባላት ወደ መራኛ እና አለም ከተማ ሆስፒታል ሲያመላልስ ውሏል።

በመጨረሻም የአስማረ ዳኜ ብርጌድ ሻለቃ 1 ጦር የጠላትን ሀይል እግር በእግር በመከታተል በስተ ሰሜን አቅጣጫ መራኛ ከተማ ዘልቀው  በመግባት የጠላትን ወራሪ ሀይል ሲያስጨንቁት አምሽተዋል።

በዝሕ የተበሳጨው የጠላት ሀይል የደንጎሬ ጉራንባ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑትን የአርሶ አደር አቶ መልካው ሸንቁጥ ልጅ የ 12 ዓመት ህፃን አባይነው መልካው የተባለን  ምንም የማያውቅ ንፁሃንን ከጓደኞቹ ጋር በመጫወት ላይ በነበረበት ወቅት በጥይት ተኩሶ በመግደል አማራ ጠልነቱን በሚገባ አሳይቷል።

በመሆኑም ጠላት ህልሙ ቅዠት ሆኖበት ወደ መጣበት አለም ከተማ እና መራኛ ከተማ ተገርፎ  ፈርጥጦ ሲመለስ የወገን ሀይል በዜሮ መስዋዕትነት በጠላት ሀይል ከፍተኛ ድል መቀናጀታቸውን የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ምክትል የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ሀላፊ ፋኖ መምህር ወርቃፈስኩ  አባቡ ገልፀዋል።


የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አምደ ጵዮን ኮር  የአፄ ዳዊት ክፍለ ጦር ሚዲያና ኮሙኒኬሽን መምሪያ 

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Jan, 05:10


“በ3 ወር ውስጥ 99 የድሮንና የአየር ድብደባዎች ተፈፅመዋል” -የአማራ ማህበር በአሜሪካ

የአማራ ማህበር በአሜሪካ ከመስከረም 15 እስከ ታኅሣሥ 21 ቀን 2017 ዓ.ም. በአማራ ክልል በሚገኙ 46 ወረዳዎች 99 ሰው አልባ አውሮፕላኖች እና የአየር ድብደባዎች 390 ሰዎች ሲሞቱ 135 ቆስለዋል በአጠቃላይ 525 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን መዝግቢያለሁ ብሏል።
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Jan, 05:08


በርካታ የአገዛዙ ሠራዊት አባላት የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝን ተቀላቀሉ ..‼️‼️

ታሕሳስ 26/2017 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ

በሸዋ ግንባር በበርካታ ቀጠናዎች በተደረገ አውደ ውጊያ በርካታ የአገዛዙ ሠራዊት ሲደመሰስ ፤ አገዛዙን የተጠየፉና በአማራ ፋኖ ሀቀኛ ትግል ያመኑ ስርዓቱን ከድተው የወገን ጦርን ተቀላቅለዋል።

በገጠመው ግንባር በሙሉ ሽንፈት የሚደርስበት የብልፅግና አገዛዝ ፤በቂ ወታደራዊ ስልጠና ያልወሰዱ ፣ እድሜያቸው ለውትድርና ግዳጅ ያልረሱ ወጣቶችን ከተለያዩ ከተሞች በማፈስ በግዳጅ አሰማርቶ በየሜዳውና በየጫካው እንዲወድቁ እያደረጋቸው ይገኛል። ከሰሞኑ የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሁሉም ክፍለ ጦሮች በጠላት ሠራዊት ላይ በወሰዱት የተቀናጀ እርምጃም ለቁጥር የሚታክት የብልፅግና ሠራዊት ተደምስሷል።

በዚህ ከፍተኛ ድል በተመዘገገበበት አውደ ውጊያ ከመደምሰስ የተረፉት ምርኮ ሲደረጉ ፤ የተቀሩት ደግሞ ከሰላድንጋይ ከተማ ወደ ሳሲት በመሄድ !!  እጃቸውን ለወገን ጦር አስቻለው ደሴ ክፍለጦር በሰላማዊ መንገድ እጅ በመስጠት :-

👉 2- ስናይፐር
👉 11-ጥቁር ክላሽንኮቭ እና
👉 4 -ዘመናዊ ምሽግ መደርመሻ ኢነርጋ ይዘው

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የተቀላቀሉት የሠራዊት አባላትንም የምርኮኞች አያያዝና ጥበቃ ክፍል ተረክቦ በቂ እንክብካቤ እያደረገላቸው ይገኛል።

በሸዋ 9ኛ ቀኑን የያዘው አውደ ውጊያ ዛሬም በተለያዩ ግንባሮች የቀጠለ ሲሆን ከፍተኛ ተጋድሎ ትንቅንቅ በማድረግ ላይ ይገኛል።

@የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 14:44


🔥#ማሳሰቢያ‼️ 

በየቦታው እየፈረጠጠ የሚገኘው የአብይ አህመድ ሰራዊት በፋኖ ክፉኛ ሲመታ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን እየጣለ ስለሆነ የተከበርኸው የአማራ ህዝብ የተገኙትን አብለጭላጭና የትኛውንም መሳሪያዎች ወደ ፋኖ በማምጣት እንድታስረክቡ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን።

ወደ ደብረዘይትና ቀኝ አቦ አቅንቶ የነበረው የአብይ የግል ጠባቂ የሆነው መከላከያ ጥሎት የፈረጠጠውን ቦንብ በዛሬው እለት ስለውትድርና የማያውቁ ከብት ጠባቂዎች አግኝተው ሲቀጠቅጡ ሁለት ህፃናት ሲሞቱ ሁለቱ ደግሞ ቆስለዋል።
ስለሆነም
1ኛ: ሁሉም የሚዲያ አካላት ይህ አይነት ጉዳት በሌላ አካባቢ እንዳይደገም በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ማንቂያ እንድትሰጡ...

2ኛ: ሁሉም ጥንቃቄ እንዲያደርግና ባለበት አካባቢ ትምህርት እንዲሰጥ ስል ጥሪየን አስተላልፋለሁ።
ለተሰውት መንግስተ ሰማያትን ለቆሰሉት ማገገሙን ያድልልን።

©የአማራ ፋኖ በጎጃም 6ተኛ ክ/ጦር ሰብሳቢ ፋኖ ኢንጅነር እስቲበል አለሙ

#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 14:44


🔥#ከባህርዳር_ብርጌድ_የተላለፈ_መልዕክት‼️

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዬች እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳቹሁ ።
በባህርዳር ብርጌድ ስም ከመንግስት ተልዕኮ ተስጥቷቸው የፋኖን ስም ለማጠልሸት እና ከህዝብ ለመነጠል ገንዘብ የሚጠይቁ ሰወች እንዳሉ ደርሰንበታል ስለዚህ ማንኛውም የባህርዳር ህዝብ እነዚህ ሰወች የባህርዳር ብርጌድን እንደማይወክሉ ማሳወቅ እወዳለሁ።
በትክክለኛው መንገድ ባህርዳር ብርጌድን መደገፍ ማገዝ ለምትፈልጉ ትክክለኛው  አድራሻ
  👉በላይ ዘለቀ የብርጌዱ ሰብሳቢ
ጥሩነህ አንዳርጌ የብርጌዱ ፋይናስ ሲሆን ከዚህ ውጭ ማንኛውም የባህርዳር ብርጌድን እንደማይወክሉ እና ጥንቃቄ እንድታደረጉ ማሳወቅ እወዳለሁ።

     በመጨረሻም በፍላጎት እና ተገዳቹህ ወደጠላት የተቀላቀላቹህ አድማብተና ፓሊስ እና በተላይ ሚሊሻወች በሴራ ከወንድሞቻቹህ ጋር ከመገዳደል ወጥታቹህ ፋኖን እንድትቀላቀሉ ጥሪየን ማቅረብ እወዳለሁ ኑ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በየትኛውም በተመቻቹህ ቦታ ላይ እንቀበላቹሀለን‼️

           © የአማራፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለጦር
        ባህርዳር ብርጌድ ቃል አቀባይ
               ሐብታሙ የሱፍ
 
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 14:40


የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር 4(አራተኛ) ቀኑን የያዘው ውጊያ እንደቀጠለ ነው።

ታህሳስ 26/2017ዓም

፨የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ስር የሚገኙት አባ ኮስትር ብርጌድ 1ኛ/ጠቅል ሻለቃ እና ዘንበራ ብርጌድ ታህሳስ 24/2017ዓም በእነማይ ወረዳ የትመን የመጀመረያ ደረጃ ት/ቤት ካንፕ ላይ ከሌሊቱ 8:00-12:00 ሰዓት የአገዛዙን ቅጥረኛ ሀይል ሲቆሉት አድረዋል።

፨የአባ ኮስትር ብርጌድ አካል የሆነችው 1ኛ/ጠቅል ሻለቃ/ዛንበራ ብርጌድ ሌሊቱን ሲወቀር ያደረው የአገዛዙ አድማ ብተና ሀይል በየትመን 01 ቀበሌ ት/ቤት በር ላይ እንቅልፉን ሳይጨርስ ወደ ጥቁር አስፖልት ሲንዘፋዘፍ በየትመን 01ቀበሌ አድፍጠው በነበሩ የጠቅል ሻለቃ የፋኖ አባላት 5(አምስት) የአገዛዙ ቅጥረኛ አድማ ብተና  በጥቁር አስፖልት ላይ ተዘርረዋል።ከአምስት በላይ አድማ ብተና ቁስለኛ ሆነው በኦራል ለህክምና ወደ ቢቸና ከተማ መሄዳቸው ተረጋግጦል።ታህሳስ/24/2017ዓም ዛንበራ ብርጌድ በደጀን ወረዳ ሰብሸንጎ ቀበሌ ሰርጎ በመግባት በጠለት ካንፕ ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈፅሟል።

፨ከታህሳስ 23-ታህሳስ 26/2017ዓም 4 (አራት) ቀን የፈጄው የደባይ ጥላትገን ወረዳ ከባድ ውጊያ የአገዛዙ ዘራፌ ሀይል የጮቄን ተራራማ ቦታ ለመያዝ በመድፍ፣በቢየም 107 እና በዙ23 የታገዘ ውጊያ ቢያደረግም ህልሙን ሳያሳካ ወደ ቁይ ከተማ ተመልሶል።በደባይ ጥላትገን ወረዳ ናብራ ቀበሌ ልዮቦታ ድል ሜዳ እና ደብረ-እየሱስ ቀበሌ እነሞጨራ አካባቢው በተደረገው አውደ ውጊያ ከ100(መቶ)በላይ የአገዛዙ ቅጥረኛ ሚኒሻ፣አድማ ብተና፣ፖሊስ እንዲሁም የጁላ ሰራዊት እስከወዳኜው ላይመለሱ ወደ ሲኦል ተሸኝተዋል።8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር በደባይ ጥላትገን ወረዳ ባካሄደው ውጊያ:-
➧20 ክላሽ መሳሪያ
➧1(አንድ) አስቃጥላ የድሽቃ ጥይት
➧1,600 (አንድ ሽህ ስድስት መቶ) ክላሽ ጥይት 
➧12 (አስራ ሁለት) ኤፍዋን ቦንቦ
➧(አንድ) የብሬን ሸንሸል ከእነ ጥይቱ ገቢ አድረጓል።በዚህ ውጊያ የ8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አካል የሆኑት አባ ኮስትር ብርጌድ እና ደበይ ጮቄ ብርጌድ እንዲሁም የ7ኛ ሀዲስ አለማየሁ ክፍለ ጦር በጋራ ተሳትፈዋል።

፨የአማራ ፋኖ በጎጃም 8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር በደበይ ጥላትገን ወረዳ በወሰደው ኦፕሬሽን በቁይ ከተማ የአገዛዙ ቅጥረኛ የሚኒሻ አባል የነበረ ባንዳ
#አጃነው አይናለም እና በርካታ ሚኒሻ፣ፖሊስ፣አድማ ብተና እና የአራዊቱ አራጅ የጁላ ሰራዊት ከባድ እና ቀላል ቁስለኛ ሆነው ከቁይ ከተማ ወደ ደጀን ከተማ ለህክምና መሄዳቸው ተረጋግጦል።

፨የአማራን ህዝብ ከምድረ ገፅ አጠፋለሁ ብሎ ወደ ጎጃም አማራ ምድር የገባው ዘራፌና ጨፍጫፌው የአገዛዙ ቅጥረኛ ሀይል በጀግኖቹ የ8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር እና የ7ኛ/የሀዲስ አለማየሁ ክ/ጦር ስር የሚገኙት አባይ ብርጌድ፣መብርቁ ብርጌድ፣ታድላ ጓሉ ብርጌድ እና ጭቁር አንበሳ ብረጌድ ኮማንዶ በጋራ በመሆን 4(አራት) ቀን የፈጄ ውጊያ ፋኖን ከምድረ ገፅ ሊያጠፋ የመጠው የጠላት ሀይል ከ100(አንድ መቶ)በላይ ሀይል ተመቶበት የጮቄን ተራራማ ቦታ የጅምላ አስከሬን ቀብር አድረጎ ጓዙን አዝረክረኮ ወደ ቁይ ከተማ እየፈረጠጠ ወጥቷል።

፨የአማራን ህዝብ ትላንት በተለያዮ የኦሮሚያ ግዛቶች በምስራቅ ወለጋና ምራብ ወለጋ በጅምላ ያርድና ይገል የነበረው የአገዛዙ ዘራፌ፣ጨፍጫፌ፣ፀረ-አማራ የሆነው ሀይል  ዛሬ ላይ በአማራ ህዝብ ላይ የመጨረሻ የሚለውን ኦፕሬሽን ለማሳካት ስላልቻለ እና ተስፋ በመቁረጡ በደበይ ጥላትገን ወረዳ:-
➧ናብራ ሚካኤል ቀበሌ የ7(ሰባት) ዓመት ህፃን ልጅና የአረሶ አደሮች የቤት እንስሳት በከባድ መሳሪያ ገድሏቸዋል።
➧በናብራ ቀበሌ አካባቢ በግብርና ስራ የሚተዳደር አርሶ አደር አቁስሏል።
➧በናብራ ቀበሌ የበረካታ የአርሶ አደሮችን የስንዴ ማሳ አቃጥሏል።
➧በናብራ ቀበሌ የአንድ ግለሰብ ቤትን ሙሉ በሙሉ በመድፍ ወድሟል።
➧በአዋበል ወረዳ እነሞጨራ ቀበሌ ደጃወንበር ጎጥ የአርሶ አደር ድረስ ሙላ ሁለት በሬ አርደው ከበሉ በኅላ ባለቤቱን በሬውን ባረዱበት ቢላ ሰውየውን አርደው ጥለውታል።
➧በደባይ ጥላትገን ወረዳ እነሞጨራ ቀበሌ የአርሶ አደሮች የደርሰ የስንዴ ሰብል አቃጥለዋል።
➧በደባይ ጥላትገን ወረዳ በሽሜ ቀበሌ የ3(ስድስት)ዓመት ልጅ እና ሁለት ሴት ቁስለኛ አድርገዋል።
➧በሽሜ ቀበሌና እነሞጨራ ቀበሌ የአርሶ አደሮች የቤት ቁስ፣ሶላር፣የመሳሰሉትን ቤት እቃ ሳይቀር ተዘረፎል።

፨አራተኛ ቀኑን የያዘው የ8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ከባድ ውጊያ በደባይ ጮቄ ብርጌድ እና አባ ኮስትር ብርጌድ እንዲሁም የደባይ ጥላትገን ህዝብ ተቀንድሾ የሰነበተው ወራሪ እና ዘራፌ ሀይል ሀይሉን እንደገና  አደራጅቶ በደባይ ጥላትገን ወረዳ ናብራ ቀበሌ ድል ሜዳ አካባቢ ከባድ ውጊያ ከፍቶል።ንስሮች የ8ኛ/በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ብርጌዶች አባ ኮስትር ብርጌድ እና ደባይ ጮቄ ብርጌድ በዚህ ሰዓት ከጠላት ጋር በድል ሜዳ እየተዋደቁ ይገኛሉ።የአገዛዙ ዘራፌ እና ጨፍጫፌ ሀይል ታህሳስ 26/2017ዓም በደባይ ጥላትገን ወረዳ ህዝብ ላይ ያደረሰውን ውድመት እና ዝርፌያ እንዲሁ የንፁሀን ጭፍጨፋ በማስረጃ ይዘን የምንመጣ ይሆናል።

፨የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክ/ጦር አካል የሆነው ሽፈራው ገርባው ብርጌድ በየዕድውኃ ከተማ ሰርጎ በመግባት አንድ ሚሊሻ እና አንድ ፖሊስ አስወግዶል።

አዲስ ትውልድ!አዲስ አስተሳሰብ!አዲስ ተስፋ!ለአማራ ህዝብ!ድል ለአማራ ፋኖ!

© ይበልጣል ጌቴ


#Ethio@VOAAmhara
   

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 14:37


የአገዛዙ ወንበር አስጠባቂ ግብስብስ ሰራዊት ፋኖ በሌለባቸው ቀበሌዎች ጥቁር አስፓልትን ተከትሎ ሳማ ሰንበት ቀበሌ ቤት ለቤት በመግባት ለእንግዳ ክብር ያለውን ደግና ገራገሩን ለተራበ አጉራሹን ለተጠማ የሚያጠጣውን ለታረዘ የሚያለብሰው ያን ደጉን የአማራ ህዝብ ዘር ማንዘሩን ለማጥፋት ጨካጩ ግልገሉ ሂትለር አብይ የሄደበት የሞከረው መንገድ ሁሉ ውጤት አልባ ሆኖበት ፋኖ መንግስት እዬሆነ መንግስት ተራ ሌባና ወንበዴ ከሆነ ሰነባብቷል ።

የአለማችን ጨካኙ ሂትለር በስንት ጣሙ ምናልባትም የዘመናችን የቅርብ የሶሪያው ጨካኙ አሳድ አልበሽር  በስንት ጣሙ የሚያስብለው የጥልቁ አውሬ መናፍስቱ ንጉስ አብይ ወንጀሉ ወደር የለውም።

ያ በላብ በወዙ አርሶ አለስልሶ አለምን የሚመግበው የአማራን ህዝብ ሀገረ መንግስት አፅንቶ ስልጣኔን ለአለም ባስተዋወቀ አብይና ሎሌዎቹ እንዲጠፋ የፈረዱበት የአማራ ህዝብ በቆራጥ ልጆቹ በአማራ ፋኖ እስትንፋሱ እየቀጠለ ይገኛል።

የጥቁሩ ሂትለር አብይ ሰራዊት የሽንፈቱን ካባ መከናነብ ሲሳነው በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ከሰሞኑ በክንደ ብርቶቹ ነበልባል ፋኖች እጅጉን ሲመታ የደጉን አርሶ አደር  በውድማ የተከመረ ጤፍና የእንሰሳት መኖ ጭድ በሳት ማቃጠሉ ጥቁር ሂትለር አብይ የሚለው ስም ሲያንሰው እንጂ አይበዛበትም።

የጥቁሩ ሂትለር አብይ አገዛዝ አረመኔ ሰራዊት በቀን 25/4/2017 ዓ.ም ጥቁር አስፋልት በመከተል ወደ ሳማ ቀበሌ በመግባት ቤት ለቤት ሌማት እዬገለበጠ የበላውን በመብላት የተረፈውን በመድፋት ወራዳነቱን አስመስክሯል።

ለህዝቡ ሠላም አስከብራለሁ የሚለው ዲስኩራሙ የገለማ የፖለቲካ ባለቤቱ አብይ ሰራዊቶቹ ሳማ ቀበሌ ወልደአረጋይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ አንዲን ሴት ለመድፈር አስበው ስታስቸግር ክፉኛ በቡድን በመደብደብ ለከፍተኛ ስነልቦናዊና አካላዊ ጉዳት ዳርገዋት ለህክምና ወደአረርቲ ብትላክም ከአቅም በላይ ሆኖ እሪፈር ተብላለች ።

ግለሰቧ ከጣት ቀለበቷ ጀምሮ ያላትን ጥሬ ገንዘብና ጌጣጌጦች በሙሉ በአገዛዙ ሰራዊት ተዘርፋለች።

በተመሳሳይ በዚያው ቀበሌ ቁጢሱ አገር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ግለሰብ ልማት ውስጥ በመግባት ከዛሬ ነገ ደረሰልኝ እያለ የሚጠባበቀውን ሸንኮራ አገዳ ልማት ሙሉ በሙሉ አውድመዋል።

በዚያው ቀበሌ የበልግ ሽንብራ በአበባ ላይ ያለ ዥንጀሮ እንኳን አለመሸቱን አይቶ የማይነካውን አበባ ላይ ያለን ሽንብራ በመነቃቀል አውድመዋል። 
ይህን ፀያፍ ተግባር ከፈፀሙ በኋላ የፋኖን ወደ አካባቢው በፍጥነት መምጣት የሰሙት አረመኔዎቹ የአብይ ሠራዊት አካባቢውን ለቀው ወጥተዋል ሲል የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለ ጦር ነበልባል ብርጌድ ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ክፍል ለኢትዮ 251 ሚዳያ ገልጿል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 05:45


🔥#መረጃ_መረሻ_ቅንደባ‼️
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በተወሰደው የቅጣት እርምጃ 22 የሚኒሻ አባላት ሲደመሰሱከ 7 በላይ የሚሆኑ ከባድ ቁስለኛ ሁነዋል።የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ብርጌድ ዛሬ እረፋዱ ላይ በወሰደው እርምጃ ጠላትን ማንበርከኩን ቀጥሏል።

በራሱ ተነሳሽነት ከድቦ ከተማ ተነስቶ  የጉጭ የመገራ ተራራ የሰፈረውን የአገዛዙን ምንጣፍ ጎታች የሚኒሻና ፖሊስ አባላቱን መሉ ከበባ ውስጥ በማስገባት ከፍተኛ ጥቃት የከፈቱት የአባይ ሸለቆ ብርጌድ የምድር ድሮኖች ጠላትን መተንፈሻ በማሳጣት በየሜዳው አንጠባጥበውታል።

ከይመገራ ተራራ እየፈረጠጠ ወደ ድቦ ከተማ የሮጠውን ኃይል ፊት ለፊት ያጣደፉት ነበልባሎቹ በግራ አቅጣጫ በቀጨን ወንዝ በኩል ሌላ ተጨማሪ ኃይል በማሰማራት የሚፈረጥጠውን ኃይል በመቁረጥ ወደ ምጥግና በረሀ አፋፍ በመግፋት ረፍርፈውታል።

መሽጎበት የነበረውን የድቦ አንደኛ ደረጃ  ት/ቤት በመክበብ ምሽግ ጠባቂ አነስተኛ ኃይሉንም በመደምሰስ አኩሪ ጀብድ ፈፅመዋል ።እራሱን መከላከል በማይችለው ሁኔታ ከፍተኛ እሩምታ የተከፈተበት ጠላት በርካታ አስክሬኖቹ በምጥግና በረሀ ተፈጥፍጠዋል።

በዛሬው የቅጣት እርምጃ ከ27በላይ ሚኒሻዎች ሲደመሰሱ  ከ9 በላይ የሚሆኑ ከፍተኛ ቁስለኛ ሁነዋል እስከ አሁን ከተደመሰሱት መካከል በስም የሚታወቁ ካሴ ሞኝነት፣እባቡ ዝጋለ፣እንዳይከፋኝ አወቀ፣ውዱ ገዳሙ፣የጎራው ታየ፣እባብሰው፣የሽዋስ ተሾመ፣ሻምበል፣መንጋው፣እባበይ፣አብዩ ኃይሌ፣መልሰው ተስፋው፣ፀጋየ ፣መኮነን ምስጋን፣ይገኙበታል ከገ በላይ የሚሆኑት መርጡለ ማርያም አንደኛ ደረጃ ሆስፒታል እየታከሙ ሲሆን 9 ክላሽ 2 የብሬን ሸንሸል ከ400 ጥይት ጋር 25 የእጅ ቦንብ 3 የክላሽ ጥይት ካዝና ተማርኳል።

አዲስ ትውልድ !
አዲስ አስተሳሰብ !
አዲስ ተስፋ!

🗣የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት
#Ethio@VOAAmhara
   

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 05:35


አባቷን በጥይት የገደለችው ሴት ጀግኒት ፋኒት

°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
የአባይ ሸለቆ ዘብ ብርጌድ አባል ጀግኒት ኮማንዶ ትግስት ውዱ የአማራን ህዝብ ክዶ  ከአብይ ዙፋን አስጠባቂ አውዳሚና ጨፍጫፊ ሰራዊት ጋር ተቀላቅሎ የአማራን ህዝብ ሲዋጋ የነበረውን ከሃዲውን #ሚኒሻ_አባቷን በቀን/25/04/2017 ዓ/ም በድቦ ከተማ በተደረገው ውጊያ አነጣጥራ ተኩሳ ባንዳነህ የአማራን ህዝብ ከድተሀል በማለት ወቅሳ ከአማራ ህዝብ እና ከትግሌ የሚበልጥብኝ አንዳች ነገር የለም በማለት እስከወዲያኛው ሸኝታዋለች!!!!
በዚህ ዕለት ጎጃም ውስጥ 22 ሚኒሻ ወደ ሰማይ ሲሸኙ 7ቱ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል። በዛሬው ዕለት 24 ሚሊሻ ጎንደር ውስጥ መሰናበታቸውንም ቀደም ሲል መዘገባችንን አይረሳም።

ባንዳ ይወቀጣል 🔥
ዱቄትም ይደረጋል 🔥
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Jan, 05:34


በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 8 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል‼️

ዛሬ ሌሊት 9:52 ሰዓት አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከፍ ያለ እንደነበር ጉዳዩን የሚከታተሉ ዓለም አቀፍ ተቋማት ካወጧቸው መረጃዎች መረዳት ተችሏል።

የአሜሪካ የጂኦሎጂካል ሰርቬይ መስሪያ ቤትም ሆነ ቮልካኖ ዲስከቨሪ ያወጧቸው መረጃዎች እንደሚያሳዩት፥ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.8 የተለካ ሆኗል።

ትላንት ምሽት 5.5 ሬክተር ስኬል መመዝገቡን ተከትሎ፥ ቮልካኖ ዲስከቨሪ ባወጣው መረጃ፥ ይህን ያህል ሬክተር ስኬል የተመዘገበበት የመሬት መንቀጥቀጥ ባለፉት 10 ዓመታት ውስጥ አልተከሰተም ማለቱን መዘገባችን አይዘነጋም።

ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በተደጋጋሚ እየተከሰተ የሚገኘው የመሬት መንቀጥቀጥ፥  በተለይም የክስተቱ መነሻዎች (ኢፒሴንተር) አካባቢ በሚገኙ ነዋሪዎች ላይ ስጋትን ደቅነዋል።
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 13:11


የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና  አዛዥ አርበኛ ባዬ ቀናው ስለ አማራ ፋኖ አንድነት ውህደት ጉዳይ በቅርቡ እንደሚበሰር  ተገለፀ።

ከሰሞኑ በተለይም ወራሪው አራዊት ሰራዊት የአርበኛ ባዬን ቤት ጨምሮ የቤተሰቦቻቸውን ቤት መቃጠሉ እንዳሳዘነው የገለፀ ሲሆን የአማራ ፋኖ አንድነት ጉዳይ በቅርቡ እንደሚበሰር ተናግሯል።

ኅዳር 29/2017 ዓ.ም  በአርበኛ ባዬ ቀናው የሚመራው "የአማራ ፋኖ በጎንደር" እና በአርበኛ ሐብቴ ወልዴ የሚመራው "የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ" ወደ አንድ ቀጠናዊ አታጋይ ተቋምነት ለመምጣት ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን ባወጡት የጋራ መግለጫ ማሳወቃቸው የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው።
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 11:10


ፕሮፌሰር መስፍን አረዓያ ጎንደር ገብተዋል!

ራሱን የምክክር ኮሚሽን አስተባባሪ ብሎ የሚጠራው ፕሮፌሰር መስፍን አረዓያ በሚስጥር ትናንት ምሽት ጎንደር መግባታቸው ተገልጿል። ኮሚሽኑ በቅርቡ በሰጠው መግለጫ ከፋኖ መሪዎች መካከል የተውሰኑት ምክክር ለማድረግ ፈቃደኛ ሆነዋል ማለታቸው ይታወቃል። ምክክሩ ከየትኞቹ የፋኖ ቡድኖች ጋር እንደሆነ አልተገለፀም። (ጋዜጠኛ ምናላቸው ስማቸው)

#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 11:09


ዜና: #በኢትዮጵያ በግጭቶች እና መፈናቀል ሳቢያ ከዘጠኝ ሚሊየን በላይ ህጻናት ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ

አለምአቀፉ የህጻናት አድን ድርጅት ዩኒሴፍ ትላንት ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ በተያዩ አከባቢዎች በመካሄድ ላይ ባሉ ግጭቶች፣ መፈናቀሎች እና የተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ከዘጠኝ ሚሊየን በላይ ህጻናት በትምህርት ገበታ ላይ እንደማይገኙ አስታወቀ።

ከስድስት ሺ በላይ ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል ያለው ሪፖርቱ በተጨማሪም ከ10 ሺ በላይ ትምህርት ቤቶች በግጭቶች እና የተፈጥሮ አደጋ ሳቢያ ጉዳት ደርሶባቸዋል ወድመዋል ሲል ገልጿል፤ ይህም የመማር ማስተማሩ ሂደት ሰላማዊ እና ተደራሽ እንዳይሆን አስተዋጽኦ ማድረጉን አመላክቷል።

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህጻናት በትምህርት ገበታ ላይ የማይገኙት
#በአማራ ክልል መሆኑን አስታውቋል፣ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን ህጻናት ትምህርት ቤት አለመሄዳቸውን ጠቁሟል።

#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 11:07


#ሰበር_የድል ዜና ጣርማበር፣ ደብረሲና ፣ ሸዋሮቢትና ራሳ..‼️‼️

ሳምንት ያስቆጠረው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ተጋድሎ

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም

ከሳምንት በላይ በሸዋ ወደ ራሳ ያለ የሌለ ሀይሉን ለቃቅሞ ወደ ራሳ ለመግባት የሞከረው የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ሰራዊት መውጫ ጠፍቶት በራሳ ሸለቆዎች ላይ እየረገፈ ይገኛል። በረሃብና በውሃ ጥም የተዝለፈለፈው ወራሪው ሴት ደፋሪ የአብይ አህመድ ስልጣን ጠባቂ ቅጥረኛ ሰራዊት ወደ አልሞ ተኳሾቹ ቀዬ ዘው ብሎ ገብቶ መውጫ ጠፍቶት እየተገረፈ ይገኛል።

ድሽቃን እንደክላሽ የሚተኩሱት የመከታው ማሞ ልጆች ዛሬ አድማሱን ባሰፋው አውደ ውጊያ በጣርማበር ፣ደብረሲና ሾላሜዳ ላይ በሞርተር የታገዘ ትልቅ ትንቅንቅ እያደረጉ ይገኛሉ። አርበኛ ስንታየሁ ማሞ(ራንቦ) ክፍለጦር ፤ማንበግር ንጉስ ሻለቃ ከደብረሲና ጣርማበርና ሻላሜዳ የጠላትን ሀይል እየገረፈችው ትገኛለች። በተጨማሪ የአፄ ዘረያዕቆብ ክፍለጦር ጣይቱ ብርጌድ አንድ ሻለቃ በራሳው አውደውጊያ እየተሳተፈች ነው።

በሌላ ግንባር ደጃዝማች ተሳማ አርገጤ ክፍለጦርና 7ለ70 ክፍለጦሮች በሸዋሮቢት ዙሪያ ማፉድና ገደባ የጠላትን ጦር እያረገፉት ይገኛሉ። በአውደውጊያው የጠላት ዙ-23 ከጥቅም ውጪ ሲሆን ከሸዋሮቢት አካባቢ ያለው የጠላት ሀይል መድፍ እያስወነጨፈ ይገኛል። በተመሳሳይ ገደባ ጊዮርጊስ ላይ የጠላት አንድ ኦራል ሲማረክ ከአንድ ሻለቃ በላይ ሀይል ተደምስሷል። 

ድል ለአማራ ህዝብ !!
ድል ለአማራ ፋኖ !!

@አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ !!

*_*_*_*_*
"
#ወሎ#ጎጃም#ጐንደር#ሸዋ የአካባቢ መጠሪያዎች እንጂ አማራ ዝንታለም አንገቱ አንድ ነው💪
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 11:05


አስቸኳ ይመረጃ ጎጃም | መርጦለማርያም ..‼️‼️

መርጦለማሪያምና ድቦ አካባቢ የሚኖሩ ህጋዊ  የግል መሳሪያ ያላቸውን አርሶ አደሮችና  ሽማግሌዎችን መንግስት ሰብስቦ ከፋኖ ጋር ሊያዋጋቸው ምሽግ ውስጥ አስገድዶ ማሰማራቱን ተሰምቶል፡፡
ስለሆነም በአካባቢው የምትንቀሳቀሱ የፋኖ አባላት ይህን የጠላት ሴራ ተረድታችሁ ጥንቃቄ እንድታደርጉና የአካባቢው ነዋሪዎች ወደናተ ወይም ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ የድርሻችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን፡፡

*_*_*_*_*
"
#ወሎ#ጎጃም#ጐንደር#ሸዋ የአካባቢ መጠሪያዎች እንጂ አማራ ዝንታለም አንገቱ አንድ ነው💪

#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 07:53


የአብይ አህመድ ጭካኔ በአማራ ልጆች እዩት
የሰው ልጅ እንዴት ከአውሬ ይከፋል⁉️

ይህም የብልፅግና ቱርፋት ነው‼️
በአይናችን ያላየናቸው ስንት አይነት ጉድ አስተናግደን ይሆን🤔🤔🤔

#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 05:00


ሰበር ዜና ከእሳቱ ወሎ ምድር

የአማራ ፋኖ በወሎ ልዩ ዘመቻ ምሽት ቆቦ
ከተማ በመግባት ከባድ ኦፕረሽን ፈፀሙ::
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

በፋኖ አሻግሬ ሙሉ (ቦምበኛው) የሚመራው ልዩ ዘመቻ ቆቦ ከተማ በመግባት  የተለያዩ የጠላት  ማዘዣ የሆኑ ቦታዎች ላይ ከባድ ጥቃት በመፈፀም ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል::

ተጋድሎው የቆቦ ከተማ እና የራያ ቆቦ አስተዳደሮችና ፖሊስ ጣቢያ እንዲሁም የአድማ ብተና እና ሚሊሻ ካምፖች ላይ ጥቃት በመፈፀም የተሳካ ቀዶ ጥገና መፈፀማቸዉ ታዉቋል  ::

የፖለቲካና ወታደራዊ የብልፅግና አመራሮች አገዛዙ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ ከባድ ፍርሃትና ጭንቀት ዉስጥ የገቡ ሲሆን የወረዳ እና የዞን ከተሞች በ5 ኪሎ ሜትር ርቀት በፋኖ ከበባ ዉስጥ ይገኛሉ::

በቀጣይም መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

"በደምና አጥንታችን፤ አማራነታችንን እናስከብራለን::"

የአማራ ፋኖ በወሎ
ወሎ ቤተ-አምሐራ
ታህሳስ 24/2017 ዓ.ም
#Ethio@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Jan, 04:57


#የኮማንዶ ስልጠና ፈልገዋል...??

እንግዲያውስ የሁለተኛ ዙር ስፔሻል ኮማንዶ ከሸዋ ዕዝ ምዝገባ ጀምረናል።

ፋኖን ለመቀላቀል ያሰባችሁ በአዲስ አበባ በተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች ያላችሁ አማራውያን እድሉ እዳያመልጣችሁ። የፋኖ ስልጠና እዚሁ በአቅራቢያቸው ከቻሳ ብሏል። ፍላጎቱ ካላችሁ በውስጥ ያውሩን አመቺ መንገዶችን እንጠቁማለን ።
የሁለተኛ ዙር ልዩ ኮማንዶ የስልጠና ማስታወቂያ

በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ አዲስ የልዩ ኮማንዶ አባላትን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል።

1ኛ ፆታ=አይለይም (ሴቶች ይበረታታሉ)

2ኛ እድሜ=ከ18 ዓመት እስከ 40 ዓመት

3ኛ በአካባቢው ማህበረሰብ ታማኝ የሆነና ተቀባይነት ያለው

4ኛ የአማራ ፋኖን መተዳደሪያ ደንብ ፣ህግና ስርዓት የሚያከብር

5ኛ ከስልጠና በኋላ ለሚሰጠው የትኛውም ግዳጅ ለመፈፀም ቁርጠኛ የሆነ

6ኛ ከዚህ በፊት የፋኖን ስልጠና ያልወሰደ

7ኛ  ሙሉ ጤነኛ የሆነ

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የትኛውም ወጣት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት አንስቶ ለአስር(10) ተከታታይ ቀናት በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ትምህርትና ስልጠና ክፍል ድረስ በመገኘት መመዝገብ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን።

©የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 18:53


የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ/6ተኛ/ ክ/ጦር የደብረ ማርቆስ ንጉስ ተክለ ኃይማኖት ብርጌድ ለስድስት ወራት ያሰለጠናቸውን ልዩ ኮማንዶ የፋኖ አባላትን በድምቀት አስመርቋል።ንጉስ ተክለ ኃይማኖት ብርጌድ ምንም'ኳ የሚዲያ ሽፋን ባያገኝም ግሩም የተባሉ ኦፕሬሽኖችን በፈፀም ግምባር ቀደም የሆነ ብርጌድ ነው።ከሰሞኑን  ብልፅግና የሚመካበት ልቅናው ታምሩ የተባለ የሚሊሻ አሰልጣኝና አዛዥ ሁለት ክላሽና አንድ ብሬን ይዞ እንዲቀላቀላቸው አድርገዋል።ከውስጥ በደረሰኝ መረጃ ደብረ ማርቆስ ላይ ያለው የጨፍጫፊው ስርአት አሽከሮች እርስ በራሳቸው መተማመን እንዳልቻሉ ማወቅ ችያለሁ። ክንደ ነበልባል ሀይል እያፈራን የብልፅግናን ስርአት እያፈራረስን ጉዞ ወደፊት!!!። ተክልየዎች እንኳን ደስ አላችሁ!!! ንጉሱ ይነግሳል!!።
።።።።።። ጎጃም አዝመራው ።።።።።።


#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 18:50


ጎንደር የገባው ወራሪ ሠራዊት በየቀጠናው እየነደደ ነዉ ..‼️‼️

👉በሁሉም የጎንደር ቀጠናዎች ጠላትን የመቅበር ውጊያዎች ተቀጣጥለው ቀጥለዋል።

👉በዚህ መሠረት የመጀመሪያው መረጃችን ደቡባዊ ጎንደር በእስቴና በስማዳ መካከል ላይ የምትገኘው ሸንበቆች ላይ ሁለተኛ ቀኑን የያዘ ከፍተኛ ውጊያ እየተደረገ ይገኛል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ እስቴ ዴንሳ ብርጌድ፣ ሃገረ ቢዘን ብርጌድ እንዲሁም የሜ/ጄ ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦሮች አማካኝነት በከፍተኛ ደረጃ ተመትቷል። ወራሪ ሠራዊቱ ከስማዳ፣ ከጠዶዬ፣ ከምክሬ ከእስቴና ከአንዳቤት ዛሬ ላይ ደግሞ ከወረታ ዋንዛዬን አቋርጦ፣ ከደብረ ታቦር እና ከክምር ድንጋይ የተንቀሳቀሰን ከፍተኛ ቁጥር ያለውን ኃይል አንቀሳቅሶ የነበረ ቢሆንም ያሰበው ሳይሳከ እንደቅጠል ረግፎ ሙትና ቁስለኛውን እየጎተተ ወደኋላ ፈርጥጧል።

👉ከዚህ ሌላ የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ጥቁር አንበሳ ብርጌድ እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ፣ ነብዩ አሳምነው ከአዲስ ዘመን በወይንዬ አድርጎ ሚካኤል ደብር ለመግባት የተንቀሳቀሰን ወራሪ ሠራዊት ሲረፈርፉት ውለዋል። በዚህ አስደናቂ እና መብረቅ ክ/ጦር ቅንጅታዊ ኦፕሬሽንም ከአንድ ሻንበል በላይ የአገዛዙ ጦር እስከወዲያኛው ሲሸኙ ከ50 በላይ የነፍስ ወከፍ መሣሪያን፣ 30 የአገዛዙ ጦር እጅ ወደላይ ብሎ ገቢ ሆኗል።

👉ሁለተኛውና እጅግ አስደናቂው መረጃ ወደ 6ኛ ቀኑን የያዘው ከደባርቅ እስከ አምባጊዮርጊስ ያካለለውና በርካታው ወራሪ ሠራዊት እጁን የሰጠበት፣ እስከ ወዲያኛው የተሸኘበት፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎች እየተገኘበት ያለው ውጊያ ነው።

👉በዛሬው እለትም አጅሬ አካባቢ በአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ እና በአማራ ፋኖ በጎንደር ቅንጅታዊ ምት ፤ከሞት የተረፈው ወደ እንቃሽ ተሻግሮ፣ የአምባ ጊዮርጊሱም የሙት ቅራውቹን ለመቀበል ተስቦ መጥቶ የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ራስ ደጀን ክ/ጦር ነበልባሎች በሚያውቁት የማጫወቻ ሜዳ ላይ ከታችም ከላይም ስበውና ሰብስበው ሲወቁት ውለዋል። በጠዋቱ በተጀመረው በዚህ ዓውደ ውጊያ በርካታ የአገዛዙ ሠራዊት እንደቅጠል ረግፏል።

👉ከዚህ በተጨማሪም በዳባቱ አቅጣጫ ኃይል ለመክፈል ከወቅንና ከዳባት አቅጣጫ የተንቀሳቀሰን ኃይል የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ አያሌው ብሩ ክ/ጦር አረቡር፣ ጭላና በንከር እንደ እንደቅጠል ሲያራግፉት ውለዋል።

👉ሦስተኛው መረጃ የሻሁራውን ተጋድሎ ይመለከታል። ከትናንት ጀምሮ ከፍተኛ ትንቅንቅ እየተደረገበት ባለው በዚህ ዓውደ ውጊያም የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ አድዋ ክ/ጦር፣ ንጋት ጮራ ብርጌድ ጠላትን ከፍንጀት አፋፍ ላይ ወደ ታች ወደ ወኩ ስልታዊ ማፈግፈግ አድርገው ጎትተው ገደል ስር አስገብተው በከፍተኛ ደረጃ መትተውታል።

👉አራተኛው የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ድል በር ብርጌድ ከማክሰኝት ወደ ጄራ ሚካኤል የተንቀሳቀሰን የአገዛዙ ወራሪ ሠራዊ መንገድ ላይ ገዥ ቦታዎችን በመያዝ 4 ቦታዎች ላይ አስደናቂ ደፈጣ በመጣል በርካታውን ሙትና ቁስለኛ አድርገው ወደ ማክሰኝት ከተማ ፈርጥጦ እንዲገባ ተደርጓል።

👉በመጨረሻም ምዕራብ ጎንደር ዞን፣ አርባ ጅርሃ ወረዳ፣ ሞገሴ ከተማ ላይ የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ አጣናው ዋሴ ክ/ጦር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ፦ ጎቤ ክ/ጦር በተውጣጡ ኃይሎች በርካታ ሚሊሻና አድማ ብተና ባንዳዎች ተቀንድሸዋል።

👉በጥቅሉ ጠላት ያቀደው የኅልውና ታጋዮን እየነጠለ ከፍተኛ ቁጥር ባለው ሠራዊት ለመምታት፣ ፋኖን በትኘዋለሁ የሚል የበትኘዋለሁ ፕሮፓጋንዳ የመሥራት ፍላጎቱን ያፈረስንባቸው፣ ከፍተኛ የትጥቅ ቁሳቁሶችን የታጠቅንባቸው፣ በወራሪ ሠራዊቱ ላይ የውጊያ የበላይነትን የወሰድንባቸው፣ የሥነ ልቡና ስብራትን ያደረስንባቸው የድል የአሸናፊነት ውጊያዎች አድርገናል፤ እለታዊ እቅዳችንንም ከበቂ በላይ አሳክተናል ሲል የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ ገልጿል።

*_*_*_*_*
"
#ወሎ#ጎጃም#ጐንደር#ሸዋ የአካባቢ መጠሪያዎች እንጂ አማራ ዝንታለም አንገቱ አንድ ነው💪

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 18:17


የአፋጎ 3ተኛ ክ/ጦር የቢትወደድ አያሌው መኮንን ብርጌድ ከሰሞኑ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የዘለቀ ጥልቅ ውውይይት አድርጎ የብርጌዱን አመራሮች ሪፎርም ሰርቷል።

➳አዲስ የህዝብ ግንኙነትም ሾሟል። ይበልጣል እውነቱ ይባላል።

➳በሶስት ቀኑ ውይይት፥
➽1ኛ. ከሰራዊቱ እና ከብርጌዱ አመራሮች ጋር ጥልቅ ግምገማ አድርጓል።
➽ከግምገማው በመነሳት ሪፎርም ሰርቷል።
➽የብርጌዱ ውስጠ ደንብ አዘጋጅቶ አጽድቋል።
➽በአዲስ ለተሾሙ አመራሮች የመሪነት ስልጠና በአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ፖለቲካ ዘርፍ ኀላፊ አርበኛ ግሩም ምሳሌ አማካኝነት የመሪነት ስልጠና ሰጥቷል።
➽በዋና ዋና የትግል ዘርፎች ላይ የስራ ስምሪት ተሰጥቷል።
➽የወረዳ አስተዳዳሪና የቀጠና አስተባባሪ መዋቅር ተወርግቶ ሹመት ተሰጥቷል።

በነገራችን ላይ ይህ ብርጌድ አቸፈር ቀጠና ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ 2 ብርጌዶች አንዱ ሲሆን ኮ/ል ጌታሁን መኮንን ይመራ(በእስክንድር ነጋ ማዕቀፍ ውስጥ ሆኖ) የነበረ በኋላ ግን ወታደሮቹ በሙሉ ያለምንም ደም ግጭት ወደ ወንድሞቻቸው የአማራ ፋኖ በጎጃምን የተቀላቀለ ብርጌድ ነው። መሪው ኮ/ል ግን ከዛን ቀን ጀምሮ እንደሸሸ ነው፤ ያለበትም አይታወቅም። (ለመከላከያ እጁን ሰጦ፤ ጎፈራውን እንደላጩት ፎቶዎችም በወቅቱ ተለቆ እንደነበር። ይታወቃል።)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 13:54


🔥#ኪሩቤል_ዘመነ_ካሴ_ባውቄ‼️

ይህ ልጅ በዚህ እድሜው ት/ቤት ነበር መገኘት የነበረበት ።ነገር ግን በህዝባችን ላይ የደረሰው  ሁሉን አቀፍ ጥቃት አንገበገበውና እንደ አባቱ መሪያችንና ምልክታችን አርበኛ ዘመነ ካሴ ዱሩ ቤቴ ብሎ ፈነነ።

ትግላችን አባትና ልጅ ፤እናትና ልጅ ሁሉም ህዝብ በዬ ፈርጁ እየታገለ የሚገኝበት ነው ።

ትግላችን ክቡር የወገኖቻችን ህይወት፣ያልተኖረ ዘመን(ጊዜ)፣ ሀብት ወዘተ እየተከፈለ ነው ።

ላንጨርስ የጀመርነው የአማራ ህዝብ ትግል የለም።

[ክፋት ለማንም፥በጎነት ለሁሉም።
አዲስ ትውልድ ፣አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ!!]

©ሀይለሚካኤል ባይህ

ትምህርት አስፈላጊ እና መሰረታዊ እንደሆነ የማይካድ ሀቅ ቢሆንም አትኖርም ተብሎ ለተፈረደበት ማህበረሰብ ትምህርት ደግሞ ቅንጦት ይሆንብናል፣ ስለሆነም በአንድነት በመነሳት የጠላትን እስትንፋስ በማቋረጥ ሁሉም ወደ ሚያስፈልገን የህይዎት ጉዞ የምንጓዝበትን ቀን እናቅርብ
ነዉ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 13:52


🔥በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጮሆ ሞገሴ ከተማ ፋኖ በወሰደው እርምጃ በርካታ የአገዛዙ ጥምር ጦር ሙትና ቁስለኛ መደረጉ ተሰማ‼️

የወረደዉ የፖሊስ ዋና አዛዥ ኢንስፔክተር አበበን ጨምሮ በርካታ የሚሊሻ እና የአድማ ብተና አባላት መገደላቸዉ ተገልጿል ።

በምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ሞገሴ ከተማ ሰፈሮ በነበረዉ የአገዛዙ ጥምር ጦር ላይ በተወሰደ እርምጃ ከ30 በላይ የአገዛዙ ጥምር ሰራዊት ድል ሲደረግ በርካታ የሚሊሻ እና የአድማ ብተና አባላት ምርኮኛ ተደርጓል።

ዛሬ ታህሳስ 22/2017/ዓ.ም ከጧቱ ጀምሮ በተደረገው እልህ አስጨራሽ አዉደ ዉጊያ ፋኖ በአገዛዙ ሰራዊት ላይ በወሰደዉ እርምጃ ሞገሴ ከተማን መቆጣጠር ችሏል።

ከሞገሴ ከተማ በቅርብ ዕርቀት የሰፈረዉ ፀረ አማራዉ ጥምር ጦር በተወሰደበት እርምጃ ሞገሴ ከተማን እና የሰፈረበትን ቦታ ለቆ ወደ አብራጅራ ከተማ እንዲገባ ተደርጓል።

በቀጠናዉ በስፋት የሚንቀሳቀሱት የአርበኞች ክፍለጦር እና የዋዋ ጎቤ ክፍለጦር በወሰዱት የጋራ ኦፕሬሽን ከ30 በላይ የጠላት አረጋ ከበደ ፀረ አማራ ቡድን ድል ሲደረግ ቁጥሩ በወል ያልታወቀ ቁስለኛ ይዞ መሸሹም ተገልጿል።

ከሙትና ቁስለኛ የተረፈዉ የአገዛዙ ጥምር ጦር ምርኮኛ መደረጉም ታዉቋል።  ሁለቱ ግዙፍ ክፍለጦሮች  በጋራ ባደረጉት አዉደ ዉጊያ ሞገሴ ከተማ ላይ ሰፍሮ የነበረዉን ጦር ላይመለስ ሸኝተዉታል።

በአርበኛ ሲሳይ አሸበር የሚመራዉ የዋዋ ጎቤ ክፍለጦር እና በአርበኛ አንተነህ ድረስ የሚመራዉ የአርበኞች ክፍለጦር ወደ አብራጅራ እየገሰገሰ መሆኑም ተገልጿል።

ከመተማ እስከ አብራጅራ ድረስ መስመሩን ዝግ በማድረግ የጠላት አብይ አህመድ አሊን ሰራዊትን መዉጫና መግቢያ በማሳጣት እረፍት የነሱት የአርማጭሆ የጦር ጠበብቶች ለጠላት ዕራስ ምዕታት ሆነዉበታል።

በቀጠናዉ በተደጋጋሚ ከፍተኛ ኪሳራን እያስተናገደ የሚገኛዉ የብልፅግናዉ መንግስት በአርማጭሆ ፋኖን ማሸነፍ ሰማይን እንደ መንካት ይቆጠራል።

ከርማጭሆ ሰማይ ስር የተጠለለዉ የአገዛዙ ጥምር ጦር በእዋዋ ጎቤ ልጆች የበረታ ክንድን መቋቋም ተስኖት በየጊዜዉ እየኮበለለ ይገኛል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 12:15


ትግራይ‼️
''ከንቲባውን አገናኙኝ ብዬ ወደ ቢሮ ስልክ ስደውል 'የትኛውን ከንቲባ' ተብዬ እየጠየቃለሁ'' ሲል የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ተናገረ፡፡

''በሕወሃት ፓርቲ መካከል በተፈጠረው ልዩነት ምክንያት ህዝቡ እየተንገላታ ነው'' ሲል የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የመቀሌ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ተናግሯል፡፡በሕወሃት መካከል የተፈጠረው መከፋፈል ከተሞች ሁለት ከንቲባ እና አስተዳደሪ እንዲኖራቸው አድርጓል፡፡ይህም ተገልጋዩ ለእንግልት ዳርጓል ብሏል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ፡፡

የክልሉ ዋና ከተማ መቀሌ እና አዲግራትን ጨምሮ በክልሉ ያሉ አንዳንድ ወረዳዎች በጊዜአዊ አስተዳደሩም እና በእነ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል(ዶ/ር) በሚመራው ህወሃትም ከንቲባ እና አስተዳዳሪ ይሾምላቸዋል ሲሉ የጽህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ፀሃዬ አንባዬ አስታውሰዋል፡፡

ይህም አንዱ ለአንዱ ስለማይታዘዝ ተገልጋዩ ጉዳዩን የሚፈጽምለት አጥቶ ተቸግሮ ነው ያለው ሲሉ አቶ ጸሃዬ እንባዬ አስረድተዋል፡፡በተመሳሳይ ወረዳ እና ከፍለ ከተማ ላይ ያሉ የስራ ሃላፊዎች  አንዱ የመራውን ደብዳቤ ሌላኛው እኔ የእገሌን ትዕዛዝ አልፈጽምም ይላሉ ሲሉ አቶ ጸሃዬ ተናግረዋል፡፡

በሌላ በኩል የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ራሱ የህዝብን አቤቱታ ለማስፈፀም መቸገሩን ነገሮናል፡፡በሕወሃት መካከል የተፈጠረው ልዩነት ከንቲባውን ፈልገን ስልክ ስንደውል እንኳን 'የትኛውን ከንቲባ' እየተባልን እየተጠየቅን ጉዳይ ለማስፈፀም ተቸግረናል ብሏል፡፡

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 12:14


ትላንት ለሊት በአፋር ክልል በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ ከ20 በላይ ቤቶች እና ሱቆች ፈረሱ !

በአፋር ክልል በትላንትናው ዕለት በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ በገቢ ረሱ ዞን፤ ዱለሳ ወረዳ፣ ድሩፉሊ ቀበሌ የሚገኙ ከ20 በላይ ቤቶች እና ሱቆች መፍረሳቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች እና የወረዳው አስተዳዳሪ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። የመሬት መንቀጥቀጡ ዛሬም አለመቆሙን የገለጹት ነዋሪዎች፤ “ከፍተኛ ስጋት” ውስጥ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በመላው ዓለም የደረሱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶችን የሚመዘግቡ ተቋማት፤ በአዋሽ አካባቢ ትላንት ሰኞ ታህሳስ 21፤ 2017 ስምንት የመሬት መንቀጥቀጦች መድረሳቸውን አስታውቀዋል።

ከእነዚህ ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው፤ ከለሊቱ 7 ሰዓት ገደማ የተከሰተው እና በሬክተር ስኬል 5.1 የተለካው የመሬት መንቀጥቀጥ እንደሆነ ከጀርመን የጂኦሳይንስ የምርምር ማዕከል የተገኘው መረጃ ያሳያል።

በአፋር ክልል በዱለሳ ወረዳ፣ ድሩፉሊ ቀበሌ በተለምዶ ቀበና ተብሎ በሚጠራው አነስተኛ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ ዳውድ አደም፤ ትላንት ለሊት ሰባት ሰዓት ገደማ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ለሰከንዶች የቆየ ቢሆንም፤ በቤታቸው ያለውን ቴሌቪዥን፣ ቁምሳጥን እና ብፌ መሰባበሩን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

በመሬት መንቀጥቀጡ ሳቢያ እርሳቸው በሚኖሩበት አካባቢ ሰባት ያህል ቤቶች “ሙሉ ለሙሉ መውደቃቸውን” እና ፍየሎች ሞተው መመልከታቸውንም አስረድተዋል።

ቤታቸው ከፈረሰባቸው የቀበና ከተማ ነዋሪዎች መካከል አንዱ አቶ ዳንኤል ደርሳ ናቸው። በትላንቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ስምንት ክፍል ያለው ቤታቸው እንደፈረሰባቸው ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።
በትላንትናው ዕለት በተደጋጋሚ ሲከሰት የነበረውን የመሬት መንቀጥቀጥ የሚያደርሰውን ጉዳት በመፍራት፤ ከልጆቻቸው እና ከባለቤታቸው ጋር አስፓልት መንገድ ዳር ማደራቸውንም አክለዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 12:07


ሟች ከመሞቷ በፊት😁

በነገራችን ላይ ይህ ሰው አራት ኪሎ በተደጋጋሚ ያዘወትር የነበረ ባንዳ ነበር። ....አብይ አህመድም ከባድ ብስጭት ውስጥ ገብቷል።

መሞታችን ካልቀረ እንደ ጀግና እንሙት።

"ለማንኛውም የሰውዬውን አስከሬን ወደ ጋርቬጅ ወርዉሩት!" -አቢ አህመድ🤣

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 12:06


#ከጎጃም_እስከ_አዲስአበባ!

ደ/ወርቅ አቶ ቢረሳው የተባለ ባለሀብት የፋሺስቱ ስርአት መረጃ አቅራቢ በደብረወርቅ ከተማ ወንድሞቻችን ሚኒሻን በማደራጀት ያልተገባ ስራ ሲሰራ እና ሲያሰራ የነበረዉ ትናንት ማታ በአዲስአበባ ከተማ ዉስጥ ሲ ኤም ሲ አካባቢ ባልታወቁ ኋይሎች ተሸኝቷል ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልጸዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 12:06


አስገዳጅ የሚሊሻ ስልጠና‼️
በአስገዳጅ የሚሊሻ ስልጠና ሳቢያ #በሰንዳፋ ከተማ ጠዋት ላይ ባጃጅ እና የፈረሰ ጋሪ እቅሰቃሴ መገደቡ ተገለጸ‼️
#በኦሮምያ ክልል ሰንዳፋ ከተማ የባጃጅ ሹፌሮች እና የፈረስ ጋሪ አስጋሪዎች በአስገዳጅ ሁኔታ የሚሊሻ ስለጠና እንዲወስዱ በመደረጉ የባጃጅ እና የፈረስ ጋሪ እንቅስቃሴ መገደቡ ተገለጸ፤ የከተማዋ ነዋሪዎች በትራንስፖረት እጥረት ችግር ላይ መውደቃቸውን አስታውቀዋል።

በግዳጅ እንዲወስዱ እየተደረገ ያለው የሚሊሻ ስልጠናው የተጀመረው ባሳለፍነው ሳምንት አርብ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን እና እስከ ጥር ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚቀጥል የተነገራቸው ሲሆን በስልጠናው ሳቢያ ከጠዋቱ 12 ሰዓት ተኩል እስከ 3 ሰዓት ተኩል ትራንስፖርት እንዲገደብ ማድረጉን አስታውቀዋል።

የሚልሻ ስልጠናውን መውሰድ ወደ ስራ ለመመለስ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን የገለጸልን የባጃጅ አሽከርካሪ ስልጠናውን ያልወሰዱ የባጃጅ ሹፌሮች ፍቃድ እንደማያገኙ እንደተነገራቸው አስታውቋል።

በከተማዋ የፈረስ ጋሪ የሚያሽከረክሩም ስልጠናውን በግዳጅ እንዲወስዱ መደረጋቸውን አስታውቀዋል፤ “ስልጠናውን ካጠናቀቅን በኋላ በምሽት እና አስፈላጊ በሆነ ሰአት የከተማዋን ጸጥታ በማስጠበቅ ስራ ላይ እንደምንሰማራ ተነግሮናል”

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

31 Dec, 05:05


ኢትዮጵያ በ1 ሌሊት ለ8ኛ ጊዜ በ1 ሳምንት ለ26ኛ ጊዜ የመሬትን መንቀጥቀጥ አጋጥሟታል!

በኢትዮጵያ በአንድ ሳምንት ውስጥ ለ26ኛ ጊዜ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተከስቷል። ትናንት ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ለስምንት ጊዜ እስከ 5.1 ሬክተር ስኬል የተመዘገበ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ አጋጥሟል። አደጋዎቹ እስካሁን የከፋ ጉዳት ባያደርሱም ከ2 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ግን ለደህንነታቸው በመስጋት ቤታቸውን ለቀው ወደ ሌላ አካባቢ ተሰደዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Dec, 15:29


የቀድሞው የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃል አቀባይ ፋኖ ማርሸት ፀሀዩ ወደ ቀድሞው ኃላፊነቱ ተመልሷል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Dec, 12:39


በአዋሽ ፈንታሌ እየተከሰተ ባለዉ ተደጋጋሚ ርዕደ መሬት ሳብያ ከ2,500 በላይ ሰዎች መፈናቀላቸዉ ተነገረ

ትናንት ምሽት ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ በሬክተር ስኬል 5 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።

በአፋር ክልል በአዋሽ ፈንታሌ አከባቢ በሚከሰት ተደጋጋሚ ርዕደ መሬት ከ100 በላይ ቤቶች ጉዳት የደረሰባቸዉ ሲሆን፤ 2 ሺሕ 560 ሰዎች መፈናቀላቸውን እና እንሰሳት መሞታቸውን የአዋሽ ፈንታሌ ወረዳ አስተዳደር አቶ አደም ባሂ ተናግረዋል።

አስተዳደሩ አክለውም ይህ ክስተት በሚድያ እንደሚባለዉ በቀን ሦስቴ እና ሁለቴ የሚከሰት ሳይሆን ከዚያም በላይ አስጊ እየሆነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በተጨማሪም በአካባቢዉ ያለዉ ተፈናቃይ ቁጥር በየቀኑ እየጨመረ መሆኑን ያነሱት አቶ አደም፤ መጠለያ፣ ምግብ እና መሰረታዊ ግብአቶች እንደሚያስፈልጉ ተናግረዋል። የክልሉ የአደጋ ስጋት ድጋፍ እንዲያደርግም እንደጠየቁ ገልጸዋል።
(አዩ)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Dec, 12:32


ወቅታዊ መረጃ 🔥

#ከሸዋ #ከጎጃም#ከወሎ# ከጎደር: እንዲሁም ከመላዉ ሀገሪቱ ክፍል በፍጥነት እና ትክክለኛ መረጃ ማግኜት ይፈልጋሉ ።

እግዲያዉስ እኛ አለንልዎት
የንጋት ሚድያ የቴሌግራ ቻናላችንን ተቀላቀሉ
👇👇👇👇
https://t.me/Ngat_media
https://t.me/Ngat_media

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Dec, 12:24


አጭር መልክት

አርበኛ መከታው ማሞ መልዕክት!

የአማራን አንድነት የምትከፋፈሉ ታሪክ ይቅር የማይለው ስህተት እየሰራችሁ ነው ከድርጊታችሁ ተቆጠቡ። 

👉አያቶቻችን ያስተማሩን አንድነትን ነው !
በሀገር ውስጥም በውጭም ያላችሁ ፋኖን የምትከፋፍሉ ወዮላችሁ ነገ ታፍሩበታላችሁ !

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ዋና አዛዥ አርበኛ መከታው ማሞ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Dec, 04:29


" የ71 ሰዎች ሕይወት አልፏል " - ፖሊስ

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በቦና ዙሪያ ወረዳ ጋላና ወንዝ ተብሎ በሚጠራዉ  አከባቢ 74 ሰዎችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ መኪና ድልድዩን ስቶ ወንዝ ዉስጥ በመግባቱ የ71 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታዉቋል።

የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ አደጋዉን አስመልክቶ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት " በመኪናው ላይ የነበሩት የቡና ሳይት ስራ ላይ ቆይተዉ ወደ ከተማ ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች ናቸዉ " ብለዋል።

የአደጋዉ መንስኤ የተጣራ ሲሆን 68 ወንዶችና 3 ሴት በድምሩ 71 ሰዎች ሕይወት ማለፉን አረጋግጠዋል።

የተረፉት 3 ሰዎች ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዉ በሕክምና እየተረዱ መሆኑን የገለፁት ኮሚሽነሩ ለሟች ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Dec, 04:28


የቀድሞው መከላከያ ኮማንዶ እና ስፔሻል ፎርስ አባል የአሁኑ የ5ኛ ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለ ጦር አዛዥ መቶ አለቃ ገረመው (አበጀ በለው) በመደበኛ ትግል ላይ ነው።

ብልፅግና በአክቲቭስቶቿ በኩል የክፍለ ጦሯን አዛዥ በያንስ በፌስ ቡክ ልደምስሰው ብሎ አስቦ ካልሆነ በስተቀር ገሬ ከቁጭ እስከ ሽንዲ ከገነት አቦ እስከ ወገዳድ ያለውን የጠላት ኃይል ዋጋዉን በመስጠት ላይ ነው። ይቀጥላል...
#አስረስ ማረ ዳምጤ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Dec, 05:12


ለታጋች ማስለቀቂያ ገንዘብ ማሰባሰቢያ ድጋፍ እንዲሆን አንድ ወረዳ የፃፈው አነጋጋሪ ደብዳቤ!

በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች ንፁሀን ዜጎች የእገታ ወንጀል እየተፈፀመባቸው ይገኛል፣ የታጋች ቤተሰቦችም በእምነት ተቋማት እና መንገድ ላይ ጭምር ከህዝብ በመለመን ለአጋቾች ገንዘብ ሲከፍሉ እንደነበር ይታወቃል።

ዛሬ ለመሠረት ሚድያ የደረሰ አንድ ደብዳቤ እንደሚያሳየው ደግሞ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ፓዊ ወረዳ ነዋሪ የሆነች አንድ ግለሰብ ገርበ ጉራቻ ላይ ሰኔ 2016 ዓ/ም እገታ ተፈፅሞባት እሷን ለማስለቀቅ የተጠየቀውን 1 ሚልዮን ብር ለማሰባሰብ እንዲረዳ የወረዳው አስተዳዳሪ የድጋፍ ደብዳቤ ፅፈዋል።

"... ለወገን ደራሽ ወገን ነውና ማንኛውም መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና ግለሰቦች አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉላት እንጠይቃለን" የሚለው በፓዊ ወረዳ አስተዳዳሪ የተፃፈው ደብዳቤ የእገታ ድርጊቱ ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ እየደረሰ እንደሆነ ማሳያ ተደርጎ እየተወሰደ ነው። (መሰረት ሚዲያ)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Dec, 05:09


በአርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አልሞ ተኳሸ ልዩ የኦፕሬሽን ቡድን አቋቋመ።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ አደረጃጀትና ተቋም የማዘመን ተግባሩን አጠናክሮ በመቀጠል ለትግሉ ድልና ውጤታማነት በርካታ ተግባራቶችን እያከናወነ ይገኛል።

በሁለት ግዙፍ ኮሮችና በ8 ክፍለጦሮች የተደራጀው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በስሩ ከሚተዳደሩት ክፍለጦሮች ውስጥ ከ2ቱ ላይ ምልመላ በማካሄድ ተወርዋሪ ልዩ ኦፕሬሽን ቡድን አቋቁሟል።

በግዳጅ አፈፃፀም ፣ በተኩስ ወረዳ ብቃት እና የጅምናስቲክ ክህሎትን መሠረት አድርጎ የተመለመሉት ባለ "ስናይፐሮቹ " አናብስቶች  በማንኛውም ቦታ እና ሁኔታ የሚሰጣቸውን ሁሉን-አቀፍ ግዳጅ ለመወጣት በሚያስችል ዝግጁነት ፤ ዋና አዛዡ አርበኛ መከታው ማሞ በተገኙበት ተገቢውን ስልጠና አጠናቀው በሁለት ቡድን ተቋቁመዋል።

ረመጦቹ ባለ "ስናይፐሮች" ጠላትን ድግስ አሰየደገሱ በመጥራት የመጣውን የጅብ መንጋ ሠራዊት እየነጠሉ ሊጥሉት በተነደፈ ስልት ከፍ ያለ ተልዕኮ ለመወጣት ዝግጁነታቸውን አጠናቀዋል።

ከዚህ ባሻገር ያልተረጋጋውና በበታችነት ሽኩቻ እየተወለካከፈ ከሚገኘው የአብይ አህመድ የግል ሠራዊት በተጨማሪ የጠላት ብልፅግናን አጀንዳ ለማራመድ የሚንቀሳቀስ ማንኛውም ተላላኪና የፖለቲካ ሹመኛ ስርዓቱን ማገልገል እስካላቆመ ድረስ እርምጃ የሚወሰድበት መሆኑም ተገልጿል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Dec, 05:08


ሰበር የድል ዜና

የጨሌ ገብርኤልን በሀይል አስከብራለሁ በማለት አሰሱንም ገሰሱንም አግተልትሎ ውጊያ የከፈተው የአገዛዙ ሰራዊት በነበልባሎቹ  ብርቱ ክንድ ተቀጥቅጦ አንድ አይሱዙ ሙትና ሦስት አምቡላንስ ቁስለኛውን ተሸክሞ ተመለሰ።

ትናንት ሻምበል መሪውንና ምክትል መሪውን ከበርካታ የመከላከያ እና የሚሊሻ አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው የተነጠቀው የብልፅግናው አሸርጋጅ የብርሀኑ ጁላ ጦር ታህሳስ 19/2017 ዓም በሸዋ ክፍለሀገር ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የጨሌገብርኤልን በእልህ ለማስከበር ከቀበሮ ጉድጓዱ ወጥቶ በአራት አቅጣጫ ያለ የሌለ ሀይሉን አለኝ ካለው ከባድ መሳሪያ ጋር በማዋሀድ ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ ከባድ መሳሪያውን በማስወንጨፍ እግረኛውን በማስጠጋት ጥቃት ለመፈፀም ቢጋጋጥም በሀምሳ አለቃ ፍቃዱ ጥላሁን የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ የፋኖ አባላት በሰነዘሩት መብረቃዊ ጥቃት በዓል ሊያከብር የሔደው የጠላት ሀይል ራሱንም ሳያስከብር ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ተመልሷል።

ማንነታችንም እምነታችንም በእጃችን ነው ያሉት ቀጫጭኖቹ የነበልባል ብርጌድ የፋኖ አባላት አማራን ለማጥፋት አሰፍስፎ የወጣውን የጠላት ሀይል በአራት አቅጣጫ በከፈቱት መብረቃዊ ጥቃት ጠላት ወዳሰበበት የጨሌ ገብርኤል ሳይደርስ አቡጫ አገር ላይ ገትረውት ውለዋል።

በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ክፍል ለከሰም ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል በላከው መረጃ ታህሳስ 19/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ጀምሮ በተካሔደው እልህ አስጨራሽ ዉጊያ አንድ አይሱዙ ሙትና ሦስት አምቡላንስ ቁስለኛውን ተሸክሞ ፀሀይ ስትጠልቅ ወደ ጉድጓዱ የገባ ሲሆን ያሰበው ያልተሳካላት፣ሜዳው ሁሉ ገደል የሆነበት የብርሀኑ ጁላ ጦር ጄነራል መድፍን ጨምሮ ሌሎች ከበባድ መሳሪያዎችን ህዝባዊ ሀላፊነት በጎደለው መልኩ ሲተኩስ ውሎ ሁለት ንፁሀንን ገድሏል ብሏል።


  ድል ለአማራ ፋኖ
  ድል ለአማራ ህዝብ
  ክብር ለተሰውት
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት ክፍል
      ታህሳስ 19/2017 ዓ.ም
     

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Dec, 05:06


ሰበር ዜና
       ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
 ወሎ አማራ ኢትዮጵያ
የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ልጅ እያሱ ኮር የጎፍ ክፍለጦር በዛሬው ዕለት ማለትም ታህሳስ 19/2017ዓ.ም ከጃማና ወረኢሉ ተነስቶ የጎፍ ክፍለጦርን ለመክበብ ወደ ቁልቢ ጨለማን ተገን አድርጎ የመጣውን በገባበት ሁሉ የሽንፈት ካባ ለብሶ መመለስ የዘወትር ልማዱ የሆነውን የአብይ ዘረኛና ጨፍጫፊ ስራዊት የጎፍ ክፍለጦር ንስር ሻለቃዎች ቀድሞ መረጃ ስለነበራቸውና ገዥ ቦታ በመያዝ ስቦ በማስገባት ከፍተኛ የሆነ ሰበአዊ እና ቁሳውዊ ኪሳራ በመከናነብ አስከሬኑን በማንጠባጠብ ወደ ጉጉፍቱና ጠባሲት ፈርጧል።
በመሆኑም  ይህንን በማንነታችን የመጣ ዘረኛና ጨፍጫፊ ስርዐት ጣረሞቱ ቅርብ ቢሆንም ሁሉም የአማራ ህዝብ የትግሉ ተሳታፊ በመሆን የስርዐቱን ሞት በማፋጠን የራሱን ታሪክ ማስቀመጥ መቻል አለበት።
በተለይ የአማራን ህዝብ ስምና ካባ የለበሳችሁ ባንዳና ተላላኪዎች አሁንም ፈጥናችሁ ቀልብ ግዙ ታሪካዊ ስህተት እየፈፀማችሁ ስለሆነ የታሪክ ተወቃሽ ከመሆን ራሳችሁን አውጡ እያልን ወንድማዊ ጥሪችንን ለመጨረሻ ግዜ እናቀርባለን።
         ድላችን በክንዳችን💪💪💪
<ክብር በዚህ ትግል ለተሰው ጀግኖች>
       ፋኖ ሱልጣን የሱፍ
የአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ልጅ ዕያሱ ኮር የጎፍ ክፍለጦር ቃል አቀባይ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Dec, 14:32


የድል ዜና

በጎንደር የተለያዮ ቦታዎች ጠላት ሲቀነደሽ ውሎል።
በአናብስቶቹ ምድር ጎንደር በበርካታ ቦታዎች  በአረበኛ ራስ ደረጀ በላይ እየተመራ ጠላትን ሲቀጡት ውለዋል።ጭና እንቃሽ ሽንፋ ካራማራ ክ/ጦር ፡ዱባባ ላይ በጌምድሮች ታሪክ ሲሰሩ ውለዋል።በርካታ ለቀለብ የሚያስቸግር ምርኮም ገቢ ሁኗል፡፡

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Dec, 12:58


የአገዛዙ ሠራዊት በሸዋሮቢት ዙሪያ በተወሰደበት ከፍተኛ እርምጃ መመታቱ ተገለፀ።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ
ታሕሳስ 19/2017 ዓ.ም

የጥፋት ቡድኑ የአብይ አህመድ ተላላኪ ሠራዊት ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በአካባቢው ላይ የመሠረተ ልማት ውድመቶችን ከመፈፀም ባለፈ በአውደ ውጊያ ሲሸነፍ ማህበራዊ አገልግሎቶችን በማቋረጥ ሕዝብ ማማረረን ዘወትር የሚገለጥበት ነውሩን እየፈፀመው ይገኛል።

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ለተከታታይ 3 ሳምንታት በአገዛዙ ሠራዊት ላይ በተወሰደ የተጠና ኦፕሬሽን የተመታው የአገዛዙ ሠራዊት ድል ርቆት መበታተን ከጀመረ ሰንብቷል። በተለይ ዕዙ በአውደ ግንባሩ በጠላት ላይ ከሚቀዳጃቸው ድሎች ባሻገር ባለፈው ሳምንት የአገዛዙን ሰልፍ የጨረባ ፕሮፖጋንዳ በማክሸፉ እና የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በተቆጣጠራቸው አካባቢዎች ደግሞ ከፍተኛ የፖለቲካ ኪሳራ ያደረሰበት ሕዝባዊ ተቃውሞዎች መከናወናቸው አገዛዙን ክፉኛ አበሳጭቶታል።

በዚህ ክፉኛ የተበሳጨው አገዛዙ ዕዙ በሚንቀሳቀስባቸው በርካታ አካባቢዎች ላይ የመብራት አገልግሎት አቋርጧል። ሽንፈት መገለጫው የሆነው የብልፅግና አገዛዝ ያቋረጠውን የማህበራዊ አገልግሎት እንዲመልስና ሕብረተሰቡን ለእንግልት እንዳይዳርግ የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የማህበራዊ ጉዳይ ዘርፍ በመግለጫ ቢያሳውቅም ምላሽ ባለመስጠቱ በዛሬው ዕለት የአገዛዙ ሠራዊት በሰፈረባቸው ካምፖች እና በተንቀሳቀሰባቸው ቦታዎች በሙሉ የተቀናጀ ጥቃት ሊፈፀምበት ችሏል።

ከዛሬ ንጋት ጀምሮ እየተደረገ ባለው ትንቅንቅ በገደባ ጊዮርጊስ አድርጎ ማፉድን እይዛለሁ ያለው ሀሞተ ቢሱ የአብይ አራዊት ሰራዊት እንዲሁም ተላላኪ አድማ ብተናና ሚሊሻ በገባበት ጉድጓድ እየተመታ ተደምስሷል። የተረፈውም ትርፍራፊ እራሱን አደራጅቶ የመከላከል ስራ እየሰራ ይገኛል።

አውደ ውጊያው በሁሉም ግንባሮች አሁንም የቀጠለ ሲሆን የሠራዊት መመናመን የገጠመው የጥፋት ቡድኑ ከባድ መሳሪያዎችን በዘፈቀደ እያወናጨፈ ቢገኝም የአፄ አምደፅዮን ኮር ራምቦ ክፍለጦር ሻለቃ 4 እና ሻለቃ 1 ከራሳ አባት አርበኛ ጦር ጋር በመቀናጀት በከበባ እያረገፉት ድል እየተመዘገበ ይገኛል።

አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Dec, 12:55


"ሕዝባችን ውሻየን ሽጨ ቀበሮ ገዛሁ እንዳይለን እንጠንቀቅ።
ህዝባችንን ማንገላታት የጀመርን ቀን ጫካውም ውቅያኖሱም ይክደናል። ህዝብን የምትበደሉ ካላችሁ ቆም ብላችሁ አስቡ ። የወጣነው ህዝብን ልንታደግ ነው። "

አርበኛ ዘመነ ካሴ

@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Dec, 12:52


#አሁናዊ

ከወረታ ወደ ደብረታቦር በሚወስደው መስመር በተለምዶ #ወጅ በተባለ ስፍራ ላይ በመመሸግ ህዝብን መድረሻ ያሳጡ የነበሩ ዘራፊዎች በፋኖዎች ጥይት ጥቁር አስፓልት ላይ ግምባር ግምባራቸውን እየተነደሉ ተሸኝተዋል።

የጎንደር ገጠራማው አካባቢ ተደጋጋሚ የእገታና ወንጀሎች የሚፈፀሙበት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ 300 ብር የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ 1000 ብር የገባበት አካባቢ አለ። ለአብነት ከመተማ ጎንደር 300 ብር የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት ወደ 1 ሺህ ብር ከፍ ብሏል። ይሄ የሆነው አገዛዝ ለሚሊሻ በሚል ከሹፎች የሚቆርጠው የኮታ ገንዘብና እገታውን በመፍራት በተፈጠረው የትራንስፖርት እጥረት ምክንያት ነው። ይሄን ስንል የጎንደር አካባቢው የከፋ ሆነ እንጂ በሌሎች የአማራ አካባቢዎችም እንደዚህ አይነት ተመሳሳይ ወንጀሎች ይፈፀማሉ።

ህብረተሰቡን በሚያማርሩ አካላት ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱ ይበል የሚያሸኝ ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Dec, 12:35


ሰበር መረጃ

መነሻውን ከደብረብርሃን ያደረገ የጠላት
አራዊት ሰራዊት ከቀይት ወርቄ እስከ ጅብዋሻ ማርያም ድረስ በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ መሀመድ ቢሆነኝ ኮር በአስቻለው ደሴ ክፍለጦር በሻለቃ አንድ እና በሻለቃ ሶስት በተደረገ ጥቃት የአብይ ገረድ ሲደቆስ ውሏል።

የቀጠለዉ ተጋድሎ አድማሱን በማስፋት በዚህ ሰአት  ደብረብርሀን ከተማ  ቀጥሏል።

ድል ለቆጆዎቹ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Dec, 13:12


የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በኢትዮጵያ በህጋዊ መንገድ ተመዝግበው በሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እያሳለፈው ያለው የእግድ ውሳኔ አሳስቦኛል ሲል #የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ።

ኢሰመኮ ዛሬ ታህሳስ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ከቅብር ግዜያት ወዲህ በበርካታ የሲቪል ተቋማት ላይ እግድ እየጣለ እንደሚገኝ አስታውቆ ለተቋማቱ መታገድ እየቀረበ ያለው ምክንያት ተመሳሳይ ይዘት ያለው ነው፣ በዝርዝር የተገለጸ ነገርም የለውም ሲል ተችቷል።

“ከፖለቲካ ገለልተኛ ሆኖ መሥራት ሲገባው ከዓላማው ውጭ በመንቀሳቀስ የሀገርን ጥቅም የሚጎዳ ተግባራት ላይ መሰማራቱ” የሚል ተመሳሳይ ይዘት ያለው የእገዳ ደብዳቤ ነው የደረሳቸው ሲል ጠቁሟል።
“ተቋሟቱ የፈጸሟቸውን ከባድ የሕግ ጥሰቶች በዝርዝር ባላስቀመጠ ደብዳቤ መታገዳቸው አሳሳቢ ሆኖ” አግኝቸዋለሁ ብሏል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Dec, 05:41


ከኢንሳ የተላለፈ የጥንቃቄ መልዕክት

"ዛሬ ማለትም ታህሳስ 17 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ብዙ የቴሌግራም አካውንቶች ከላይ በተጠቀሰው የማስገሪያ (phishing link) እና ሌሎች ተጨማሪ ማስገሪያዎች አማካኝነት መረጃዎች እየተመዘበሩ ስለሆነ ከማንኛውም የቴሌግራም ተጠቃሚ (ከምታውቁት እና ከማታውቁት ) ግለሰብ ሊንክ ቢላክላችሁ መክፈት እንደሌለባችሁ እና ወዲያውኑ እንድታጠፉት እናሳስባለን ሲል የኢንፎርሜሽን እና መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢንሳ/ገልጿል።

እዉነት ነዉ እኛም ይሄ ክስተት አጋጥሞን ነበር
@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Dec, 05:39


#ከለሊቱ 11:00 ሰአት ላይ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከእስካሁኑ የበለጠና ቆይታውም ለሰከንዶች የነበረ እጀግ አስፈሪና አስደንጋጭ ነበር። ጎግል በሬክተር ስኬል 4.9 ሆኖም መመዝገቡን ገልጿል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Dec, 05:37


ከፍተኛ የጦር መሪዎች የአማራ ፋኖን መቀላቀላቸው ተበሰረ!

ሻለቃ ሙላት ሲሳይና ሻምበል ጌትነት ንጉሴ የአማራ ፋኖ በጎጃምን ተቀላቅለዋል።በመከላከያ ተቋሙ ውስጥ በርካታ መኮንኖችን  በማሰልጠን ስመጥር የሆነው ሻለቃ ሲሳይ በ1998 ዓ.ም ሰራዊቱን ከተቀላቀለ በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በተለያዩ የግልና የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የመጀመሪያና የማስተርስ ዲግሪውን በማዕረግ በብር ሜዳልያ መመረቁ ተነግሯል።

ሻለቃው በUN ከ12 በላይ የስልጠና ማረጋገጫ ሰርተፊኬት በማግኘት በጦሩ ውስጥ ስመጥር ጀግና መሆኑ ሲነገር ተቋሙን እስከለቀቀበት ድረስ በርካቶችን ከማሰልጠንና ከማስተማር ባለፈ የስርዓተ ትምህርት ጥናትና ምርምር ቡድን መሪና የአካዳሚክ ዲፓርትመት ዲን እንደነበር ተነግሯል።

በተመሳሳይ የአማራ ፋኖ በጎጃምን የተቀላቀለው ሻምበል ጌትነት ንጉሴ አልትሃድንና አልሸባብን ለ7 ዓመታ የተዋጋ ጀግና መሆኑ ሲነገር በኢትዮጵያ ወታደታዊ አካዳሚ በሚሊተሪ ሳይንስ እና አመራርነት በብር ሜዳልያ መመረቁ ተገልፃል።

ሻምበል ጌትነት ንጉሴ በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር በመሄድ የ17ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ዘመቻ ኃላፊ በመሆን ማገልገሉም ተነግሯል።እኝህ እንቁ የአማራ ማህፀን ያፈራቸው ጀግኖች ትውልድና ዕደገታቸው፤ ሻለቃ ሙላት ሲሳይ ደቡብ ጎንደር ደብረታቦር እንዲሁም ሻምበል ጌትነት ንጉሴ ደግሞ ሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ማማ ምድር ነው ተብሏል። ( ሞገሴ ሽፈራው )

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Dec, 13:22


"12 (አስራ ሁለት)  የድርጅታችንን የአማራ ፋኖ በጎጃም አመራርና አባላት በቁጥጥር ስር አውለናቸዋል።" - የአማራ ፋኖ በጎጃም

°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
በዘመቻ መቶ ተራሮች መስከረም 29 ቀን 2017 ዓ.ም የተማረከው የ6ኛ ዕዝ 75ኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ኮሎኔል ያሬድ ኪሮስ ሰብአዊ መብቱ እና ክብሩ ተጠብቆ በአማራ ፋኖ በጎጃም የምርኮኞች ጣቢያ የቆዬ መሆኑ ይታወቃል::

ሆኖም ጠላት በርካታ ምርኮኞችን እና ሲቪሊያንን በድሮን ጥቃት ከጨፈጨፈበት ክስተት ለጥቂት የተረፈው ምርኮኛዉ ኮሎኔል ሰኞ ታህሳስ 14 ቀን 2017 ዓ.ም ሌሊት ባልታወቀ ሁኔታ ከነበረበት ቦታ መጥፋቱ ተረጋግጧል::

በዚህ ያልተገባ ተግባር ላይ ተሳትፈዋል እንዲሁም የተሰጣቸውን ኃላፊነት በአግባቡ አልተወጡም በሚል የተጠረጠሩ አመራር እና አባላት ላይ  ድርጅታችን ምርመራ የጀመረ ሲሆን እስከ ዛሬ ታህሳስ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ባለው የምርመራ ሂደት 12 (አስራ ሁለት) የድርጅታችን አመራርና አባላት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራው እንደቀጠለ ነው።

የምርመራ ውጤቱ እንደተጠናቀቀ ተገቢ የእርምት እርምጃ እንደምንወስድ እያሳወቅን ጉዳዩንም ለህዝብ እና ለሰራዊታችን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን።

አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Dec, 13:20


አርበኛ ዘመነ ካሴ መልእክት
@VOAAmhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

08 Dec, 05:12


ባህር ዳር ከተማ እና አካባቢዋ ብዙ ጀብዶችን በመስራት የምናውቀው 1ኛ ክፍለ ጦር አሁንም እንደ ትናንቱ ከባህርዳር ከተማ ውስጥ 2 የቀበሌ ሊቀመንበርና 3 ባንዳዎችን በድምሩ 5 የአሸባሪውን መንግስት አመራር የባህርዳር ብርጌድ #አንገታቸውን #አንጠልጥሎ ይዟቸው ወጧል። 

የአሸባሪው መንግሥት ገረዶች እና ባሪያዎች ከስህተታችሁ ተማሩ ካልሆነ ግን የደጋ ዳሞት ወረዳ 35 አመራር የት እንደገቡ አስታውስ! (እጅህን ስጥ፣ ይቅርታ ጠይቅ)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

07 Dec, 10:47


በሰሜን ወሎ ሲኖትራክ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት በርካቶች መገደላቸውን የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ተናገሩ

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ባለፈው ሳምንት 'ሲኖ ትራክ' በተባለ የጭነት ተሽከርካሪ ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 50 የሚሆኑ ሰዎች እንደተገደሉ የዓይን እማኞች እና የተጎጂ ቤተሰቦች ለቢቢሲ ተናገሩ።

ጥቃቱ የደረሰው ዞኑ ዳውንት ወረዳ ውስጥ ባለፈው ሐሙስ ኅዳር 19/2017 ዓ.ም. ቀትር 8፡00 አካባቢ መሆኑን የተናገሩት የአካባቢው ነዋሪዎች የጥቃቱ ሰለባዎች ከተለያዩ ጉዳዮች ወደ ኩርባ ከተማ ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች ናቸው ብለዋል።

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ስለ ጥቃቱ ጥቆማ እንደደረሰው እና መረጃ እያሰባሰበ እንደሆነ ለቢቢሲ ተናግሯል።

ሐሙሲት የተባለ ገበያ ከሚውልበት ሾጋ አካባቢ ወጣ ብሎ ልዩ ስሙ ሰጎራ በተባለ አካባቢ ጥቃቱ መድረሱንም የዓይን እማኞች ተናግረዋል።

በአካባቢው ባለው የትራንስፖርት ችግር ምክንያት በጭነት ተሽከርካሪዎች መጓዝ የተለመደ መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎች፤ ያለፈው ሳምንት ጥቃት አሸዋ እና ሰዎችን በጫነ 'ሲኖ ትራክ' በተባለው ተሽከርካሪ ላይ መድረሱን ተናግረዋል።

ገበያ ውለው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች፣ አርሶ አደሮች፣ ለሥራ ፍላጋ ከአጎራባች ዋድላ ወረዳ ሲመለሱ የነበሩ ወጣቶች እንዲሁም ከደላንታ ወረዳ ክርስትና ደርሰው ሲመለሱ የነበሩ ሰዎች የጥቃቱ ሰለባዎች እንደሆኑ ተናግረዋል።

በጥቃቱ ቀን ሁለት ድሮኖች ለሰዓታት "ቅኝት ሲያደርጉ ነበር" ያሉ በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩ አንድ የዓይን እማኝ፤ "መብረቅ" የሚመስል ድምጽ ሰምተው ወደ አካባቢው ማቅናታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ተሽከርካሪው ዳገት ሲወጣ መመታቱን የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝም "ከባድ እና አስፈሪ ድምጽ" መስማታቸውን እና ከተወሰነ ጊዜ በኋላ አካባቢው ላይ መድረሳቸውን ተናግረዋል።

የሰለባዎቹ አካላት በጥቃቱ "ተቆራርጦ" እና ከባድ ጉዳት ደርሶ በመመልከታቸው አዕምሯቸው መረበሹን የጠቀሱ ሌላ እማኝ፤ "እንዲህ ነው ተብሎ በቃላት የሚገለጽ አይደለም" ብለዋል።

የድሮን ቅኝት በመቀጠሉ ተጨማሪ ጥቃት በመፍራት ዛፍ አካባቢ ተጠልለው አመሻሽ አካባቢ አስከሬን ለማንሳት መገደደዳቸውን የተናገሩ እማኙ፤ "ሰው ሆኖ መፈጠርን የጠላሁበት" ሲሉ ያዩትን ሁነት ገልጸዋል።

ሌላ እማኝ ደግሞ አስከሬን መኪናው ውስጥ እና ውጭ ወዳድቆ ማየታቸውን ጠቁመው "በጣም ያሳዝናል። . . . የሰው ልጅ ሆኖ አለመፈጠር ነው" በማለት ስለተለመከቱት ክስተት ያደረባቸውን ስሜት ተናግረዋል።

"ጨለማን ተገን አድርጎ ነው አስከሬን የተነሳው" ያሉ የመንግሥት ሠራተኛ የሆኑት የዓይን እማኝ፤ አስከሬን ለማንሳት እና ለመለየት ከባድ እንደነበር ተናግረዋል።

እስከ ሌሊት 9፡00 ድረስ አስከሬን መነሳቱን እና "ኤፍኤስአር" በተባለ ተሽከርካሪ ተጭኖ ወደ ጤና ጣቢያ መወሰዱን የተናገሩት ሌላ የዓይን እማኝ፤ አስከሬን በልብስ፣ በጫማ እና በልዩ ምልክቶች መለየቱን ገልጸዋል።

"ከ50 በላይ አስከሬን ቆጥሪያለሁ" ያሉት እማኙ ሹፌሩን ጨምሮ 10 የሚሆኑ ጋቢና እና 'ፖርቶመጋላ' አካባቢ የነበሩ ሰዎች መቁሰላቸውን ተናግረዋል።

በጥቃቱ የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 50 እንደሚሆን የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝም፤ ስምንት የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ ቆስለው ለህክምና ጤና ጣቢያ ተወስደዋል ብለዋል።

"ማኅበረሰቡ ሙሉ መጥቶ፤ እናት ልጇን እየፈለገች፤ አባት ልጁን እየፈለገ፤ እነደዚህ ዓይነት ልብስ ነው ለብሶ የወጣው፤ እንዲህ ዓይነት ናቸው፤ አካላቸው ላይ እንዲህ ዓይነት ምልክት አላቸው እየተባለ በሽርፍራፊ ነገር ነው አስከሬን ከቤተሰብ ጋር መገናኘት የቻለው" ብለዋል።

የ21 ዓመት ያሳደጉት የወንድማቸው ልጅ ከተገደሉት ውስጥ እንደሚገኝ የተናገሩ አንድ የአካባቢው ነዋሪ፤ ምንም እንኳ 12፡00 አካባቢ ጥቃቱ የደረሰበት ስፍራ ቢገኙም ጤና ጣቢያ ውስጥ አስከሬን ሲለይ በጥቃቱ መገደሉን እንደተረዱ ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ከዩኒቨርስቲ ተመርቆ ሥራ ለመፈለግ ሐሙሲት ደርሶ ሲመለስ እንደተገደለ የተናገሩት የሟች ቤተሰብ መታወቂያው ተቃጥሎ በትምህርት ማስረጃዎች እንደተለየም ተናግረዋል።

"ልጅ፣ ወንድም ያልሞተበት ሰው የለም። . . . ሙሉ ወረዳዋ ሐዘን ላይ ነበረች" ሲሉ ሐዘኑ ሁሉም ቤት ስለመግባቱ ደግሞ ሌላ ነዋሪ ገልጸዋል።

ከሟቾቹ ውስጥ አራቱ ቤተሰቦቻቸው እንደሆኑ የተናገሩ አንድ የዓይን እማኝ፤ በምህንድስና ትምህርት ተመርቆ ሥራ ለመፈለግ የወጣ የአጎታቸውን ልጅ ጨምሮ በአነስተኛ የንግድ ሥራ ተሰማሩ እና የቤተሰብ አስተዳዳሪ ዘመዶቻቸው መገደላቸውን ተናግረዋል።

እስከ አራት ቀናት ድረስ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሲፈጸም እንደነበር የገለጹት እማኙ "ከ14፤ 15 ቀበሌዎች የቀረ የለም" ሲሉም በሁሉም የወረዳዋ ቀበሌዎች ቀብር እንደነበር ጠቁመዋል።

አስከሬን ያነሱ በ20ዎቹ የእድሜ ክልል የሚገኙ ወጣቶችም በተመለከቱት ነገር ተረብሸው "ወደ ራሳቸው" መመለስ አልቻሉም ሲሉ የሥነ ልቦና እክል እንደገጠማቸው የተናገሩ አንድ ነዋሪ፤ ፀበልን ጨምሮ ወደ ተለያዩ ቦታዎች መወሰዳቸውን ገልጸዋል።

ጥቃቱ በደረሰበት አካባቢ በፋኖ እና በመንግሥት ኃይሎች መካከል ውጊያ እንዳልነበር የተገሩት ነዋሪዎች፤ የጥቃቱ ሰለባዎችም ንጹሃን እንጂ የፋኖ ታጣቂዎች አልነበሩም ብለዋል።

ሆኖም ወረዳው ከመስከረም ወር ወዲህ በፋኖ ኃይሎች ቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ነዋሪው አስረድተዋል።

ከጥቃቱ በኋላ በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ በተፈጠረው ስጋት ምክንያት በገበያ ቦታ ጭምር አለመረጋጋት እንደነበረ ነዋሪዎች አመልክተዋል።

"ማኅበረሰቡ ከፍተኛ ስጋት ላይ ነው ያለው። ባለፈው ቅዳሜ ገበያ ላይ ይጥላል ተብሎ ከፍተኛ ግርግር ነበር። ሻይ ቤት መቀመጥ፤ በቡድን ሆኖ መቀመጥ በራሱ በጣም ከፍተኛ ፍርሃት ነው ያለው" ሲሉ ሌላ ነዋሪ ያለውን ሁኔታ ገልጸዋል።

ለቅሶ ለመድረስም ሆነ ለመጠያየቅ ማኅበረሰቡ ስጋት ውስጥ መሆኑንም እና ዘመዶቻቸው እንኳ ለቅሶ ለመድረስ መቸገራቸውን የሟች ቤተሰብ ተናግረዋል።

"በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ነው። እስካሁን ያለው ሁኔታ ሰው ገበያውን የሚገበይበት አይደለም። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ማለዳ ተነስቶ ስሞ ዘወር ማለት ካልሆነ በስተቀር የሚያወጋበት፤ የሚመክርበት ነገር የለም" ብለዋል።

ከዳውንቱ ጥቃት በኋላ በዞኑ ላስታ ወረዳ ብልብላ በተባለ አካባቢ ኅዳር 24/2017 ዓ.ም. በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የ83 ዓመት እናት መገደላቸውን እና ሰዎች መቁሰላቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ቢቢሲ ስለ ጥቃቶቹ ከሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር መረጃ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳከም።

አንድ ዓመት ያለፈውን በአማራ ክልል በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከሚካሄደው ውጊያ ጋር ተያይዞ በሚፈጸም የድሮን ጥቃት በተለያዩ ቦታዎች በሰዎች እና በተቋማት ላይ ጉዳት መድረሱን ቢቢሲ ከዚህ በፊት መዘገቡ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ስለድሮን ጥቃቶቹ እስካሁን በይፋ የሰጠው መልስ የለም። መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

06 Dec, 13:00


#ዝግጅት

ከመጭው ሰኞ ሕዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ መንገድ ይዘጋል።" አስረስ ማረ

በሚከተሉት ቀናት ጉዞ ያሰባችሁ ወገኖቻችን ካላችሁ ካሁኑ ዝግጅት  እንድታደርጉ በእኛ በኩል እናሳስባለን።
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

06 Dec, 12:59


#ሼርርርር

አሁን ከቀኑ 8:45  ከቡሬ አቅጣጫ የመጣ 2 መድፍ ፣4 አራል ፣ 1 ፓትሮልና  ዙ23 ወደ ሰከላ እየተንቀሳቀሰ ስለሆነ ለወገን ሀይል መረጃው ይዳረስ
https://t.me/VOAamhara

#ሼርርር

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

06 Dec, 12:58


ቻው 35 ካድሬ ትላለህ እዚህ ጋ😊

የአማራ ፋኖ በጎጃም የደጋዳሞት ወረዳ በመንግሥት መዋቅር ውስጥ በተለያዩ የሴክተር መስሪያ ቤቶች ላይ ተቀጥረው ወገናቸውን እና ህዝባቸውን ሲያሳስሩ እና ሲያስገድሉ ለነበሩ አመራሮች "ስቦ መምታት እና ስቦ ማስከዳት" በሚለው መርህ መሠረት እንዲከዱ እና ከዚህ መጥፎ ድርጊታቸው እንዲቆጠቡ መመሪያ አስተላልፎ ነበር። ነገር ግን ለአሸባሪው መንግሥት ተገረዱ። ቆንጆዎቹ የደጋ ዳሞት አናብስት ፋኖዎች እልህ አስጨራሽ ውግያ በማድረግ የወረዳውን ዋና መቀመጫ ጨምሮ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ። መከላከያም ፈረጠጠ። #ማን_ቀረ_ታድያ? ብለን ስንጠይቅ "ሆዳቸውን ያስቀደሙ ካድሬዎች" ቀሩ። ያመኑት መንግስት ሰይጣናዊነቱን አሳያቸው። ምክር ለማይሰሙ ለሌሎች የብልፅግና አመራሮች መቀጣጫ ይሆኑ ዘንድ 35 የአሸባሪው መንግሥት አመራሮች በአናብስቱ ፋኖ #ተሰናብተዋል።

1,ዋለ አለማየሁ...የወረዳው ዋ/አስተዳዳሪ
2,ቄ/እንዳለ ገበየሁ...ኮሚኒኬሽ ጽ/ቤት ኃላፊ
3,ዘመኑ ይባቤ...እንስሳት ሀብት ጽ/ቤት ኃላፊ
4,አይናለም ስንሻው...ውሃ ጽ/ቤት ኃላፊ
5,አንቢዛው ጠቅላይ...ትም/ጽ/ቤት ም/ኃላፊ
6,ወንድይፍራው ጌታነህ...አስ/ጽ/ቤት ኃላፊ
7,ጌታሰው ውቤ...ሲቭልሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊ
8,ተመስገን መኮነን...ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ኃላፊ
9,ሞላ አንተነህ..ስፖርት ጽ/ቤት
10,ይፍረድ ወንድሜነህ...መንገድ ጽ/ቤት ኃላፊ
11,አስፋው ስንሻው...ገንዘብ ጽ/ቤት ኃላፊ
12,ጌታቸው የሽዋስ...ጤና ጽ/ቤት
13,  ተከታይ  ውድነህ   ገቢዎች ሀላፊ
14, ምግባሩ  አእምሮ መዘጋጃ  ምክትል
15,አይናለም ስንሻው   ውሀ  ጽ/ቤት ሀላፊ
16,ማስተዋል አሻግሬ አፈጉባኤ
17,ጎሹ  ወርቄ     መሬት ሀላፊ
18,ብናየው  ምስጋናው -ንግድ ሀላፊ
19, ከፋለ  ንብረት  መስኖና  ቆላማ ጽ/ቤት      
20, አበበ ይስማው  ማህበራት   ሀላፊ
21,ዘመኑ ሙሉነህ  ፖሊስ
22,አሰሜ  መኮነን  ምሊሻ
23,ምስጋናው   ምሊሻ
24,ይላቸው   ፈንታ  ምሊሻ 
25,አንሙት  አየነው  ምሊሻ ባለሙያ
26,የኔሰው  ምሊሻ 
27,ሽብሬ  አፈንጉስ  ግብርና ባለሙያ 
28,ማተቤ  ተመስገን  ገቢ ባለሙያ
29,በላይ ዋለ-ገቢዎች ቡድን መሪ
     ሌሎችም በስም ያልተጠቀሱ 6 አሉ ተብሏል።


ሌሎች ካድሬዎችም ከእነዚህ ከመሬት በታች እንዲሆኑ ከተደረጉት ትምህርት ውሰዱ እሽ ልጆችዬ😊😊

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

06 Dec, 06:42


በሻሸመኔ ከተማ ኢሰመኮ ባደረገው ክትትል እና ምርመራ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች መሆኑን የገለጹ ሕፃናት " ወታደራዊ ስልጠና ትገባላችሁ"በሚል ወደ ማቆያ አዳራሾች እንዲገቡ መደረጋቸውን አረጋግጧል።

በሁሩፋ ክፍለ ከተማ፣ ሀሌሉ ወረዳ ውስጥ በማቆያ አዳራሽ ከነበሩ እና ኢሰመኮ ካነጋገራቸው 32 ሰዎች መካከል 14ቱ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 16 ዓመት መሆኑን የገለጹ ሲሆን አንድ ሕፃን ደግሞ ዕድሜው 11 ዓመት መሆኑን ገልጿል።

ከት/ቤት ሲወጡ #ከነዩኒፎርማቸው ፤ ሀሌሉ ወረዳ ወደ ሚገኘው ማቆያ አዳራሽ እንዲገቡ የተደረጉ የ5ኛ ክፍል ተማሪ የሆኑ ሁለት የ15 ዓመት ሕፃናት ወደ አዳራሽ ከገቡ ሁለት ሳምንት እንደሆናቸው ገልጸው የገቡበትን ሁኔታም አስረድተዋል።

ሕፃናቱ ፤ “ ከትምህርት ቤት ስንመለስ መከላከያ ለሚገቡ 25,000 ብር ይሰጣል ብሎ አንድ ግለሰብ በባጃጅ አሳፈረን፤ከዚያ 010 ቀበሌ (ሀሌሉ ወረዳ) ወደ ሚገኘው አዳራሽ ገባን፤ ነገር ግን ከገባን በኋላ መውጣት አልቻልንም  ” ሲሉ ነው የገለጹት።

በጅማ ከተማ ኢሰመኮ ያነጋገረው የ14 ዓመት ሕፃን ስለተያዘበት ሁኔታ ሲያስረዳ፦

“ ኅዳር 2 ቀን 2017 ዓ.ም. ከምሽቱ 2፡30 ሰዓት አካባቢ ወደ ቤት እየሄድኩ እያለሁ መንገድ ላይ ቆመው የነበሩ ሚሊሻዎች ባትሪ አብርተውብኝ አስቆሙኝ፤ መታወቂያ ሲጠይቁኝ ዕድሜዬ ገና 14 ዓመት ነው፤ የ7ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ መታወቂያ የለኝም ብዬ ስመልስ፣ ቀበሌ ሄደህ ጉዳይህ ይጣራል በማለት ወደ ቀበሌ ወስደው ብዛታቸው ከ20 በላይ ከሚሆኑ ወጣቶች መካከል ቀላቅለውኝ ሄዱ። ለመከላከያ ሰራዊት አባልነት መያዜንም ወጣቶቹ ናቸው የነገሩኝ። በማግስቱ በድብቅ ለቤተሰቦቼ ደውዬ ካሳወቅኩ በኋላ ለመውጣት ችያለሁ ” ብሏል። (ቲክቫህ)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

06 Dec, 04:51


🔥ከአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር የተሠጠ መግለጫ‼️
ቀን 26/3/2017 አመተ ምህርት

እንደሚታወቀው የአማራ ፋኖ በወሎ አማሃራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር ከተመሠረተ ጀምሮ ብዙ ገድሎችን ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል፣ከትግሉ ጎን ለጎን ብዙ ውስጣዊና ውጫዊ ችግር ቢኖርም እንደ ክፍለጦር በወንድማማችነትና በተከባበረ ሁኔታ ጠላቶቻችን ባቀዱልን ሳይሆን እኛ በአቀድነው መሠረት ስራዎቻችን ስናካሂድ ቆይተናል።

ትግሉ ገና አልተጀመረም መታገስ ፣ መጽናት ይጠይቃል እኛም እንላለን እንበርታ እናሸንፋለን
በቀጣይ አኩሪ ድል ለመፈጸም ከሌሎች ወንድሞቻችን ጋር በመተባበር በመተጋገዝ ከአጎራባች ቀጠናዎች ጋር በመናበብ ጠላትን አንገት ለማሥደፋት ዝግጅታችንን በማጠናቀቅ የመሪዎቹን ፊሽካ እየጠበቅን እንገኛለን።

በመጨረሻም ዛሬ ይህን መግለጫ ልንሰጥበት የተገደድንበት ዋነኛ ምክንያት የአሸባሪው ቡድን (መንግስት ) የሚሠራው ሲያጣ ሰላማዊ ሠዎችን ማሳደድ ፣ማሠር አለፍ ሲልም መግደል እንደ ጀብድ ይዞታል!!

በዚህም የተነሣ ሀይለሚካኤል ዘውዱ (ቀብራራው ሳይንቴ) በሚል ራሱን የህዝብ ግንኙነት አመራር በሚል ሲዘርፍ ሲገድል የነበረ ጽንፈኛ አመራር ያዝን በማለት ፕሮፓጋንዳ ሲሰራ አይተናል ፣እውነታው ግን ሀይለሚካኤል ዘውዱ በተለያዪ የድስፕሊን ጉድለትና ከአመራር እውቅና ውጭ እንዲሁም የመሪን ትእዛዝ ባለማክበር በሚል ክሶች ከክፍለጦሩም ሆነ ከብርጌዱ ከተነሣ ቆይቷል ‼️

በዚህም ወደ ሰላማዊ ህይወቱ ከተመለሠ ወራቶችን ያሥቆጠረ ሲሆን አገዛዙ ለፋኖም ሆነ ለሌሎች ሰላማዊ ሠዎች የማይመለስ አረመኔ ስርዓት ስለሆነ ይሄንን ልጅም በተመሣሣይ አስረውታል።

በመቀጠልም ለመላው የአማራ ፋኖ ድር ቢያብር አንበሳ ያሥር ነውና ተረቱ አንድ ሁነን ይሄን አረመኔ ስርዓት ልንታገል ይገባል የሚል እምነት አለን።

አንድነት ሀይል ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Dec, 14:39


📌አጥፊዎቻችን እየተሰባሰቡ ነው!

ብልጽግና በጃል ሰኚ ረጋሳ የሚመራው ኦነግ ሽኔ ገባልኝ ብሎ እያለ ከበሮ እየደለቀ ነው። ይህ ጦርና መሪው ቀድሞም የማ እንደነበሩና ስምሪት የሚቀበሉት ከማን መሆኑ ይታወቃል። ኦነግ ሸኔ በሰላም እጁን ሰጠ የሚለው ሰሞነኛ ዲስኩር የሚያመላክተው ነገር አለ። እርሱም ብልጽግና እየተሸነፈና ፋኖ እያየለ በመሆኑ በአማራ ሕዝብ ላይ ከዚህ ቀደሙ የከፋ የዘር ማጥፋት ለመፈጸም እየተዘጋጀ መሆኑን ነው። ጫካ ትግል ላይ የሚገኙትን “የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት” ተዋጊዎች ለማግባባትና በጥቅም ለመደለል እየተሞከረ መሆኑ እየተነገረ ነው።

ብልጽግና እጅ ሰጡ ለተባሉት ጠቀም ያለ ገንዘብና ስልጣን በመስጠት የሕዝብን ገንዘብ እያባከነ ነው።

የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሳትቀር በጽህፈት ቤቷ ተቀብላ አነጋግራቸዋለች።  የኦሮሚያ ባለስልጣን ይመስል አማጺ ቡድንን መቀበል ከንቲባዋ ለአዲስ አበባ ሳይሆን ለኦሮሚያ ጥቅም ብቻ መቆሟን ያመለክታል።

የአንድ ክልል አማጺያንን ተቀብሎ ማነጋገር የየትኛውም ክልል ርእሰ መስተዳድር መብት አይደለም። ለሕዝብና ለሚዲያ ይፋ ያልተደረገ መደለያ ከአዲስ አበባ ሕዝብ ላይ የተቀማ መሬት፣ ቤትና ገንዘብም እንደተሰጣቸው ውስጥ አዋቂዎች ገልጸዋል። የአዲስ አበባዋ ከንቲባ ተብዬ የኦነግ ሸኔን አመራርና ሰራዊት ተቀበልኩ ማለቷ ከመርህ ያፈነገጠ መሆኑን የሚያስረዳው ከሰላም ስምምነቱ በኋላ የህወሃት አመራሮችን በጽህፈት ቤቷ ተቀብላ ስታነጋግር አልታየችም ነገር ግን የብልጽግናና የሽመልስ አብዲሳን የጫካ ክንፍ ተቀብላ ማነጋገሯ ተገልጿል።

በነገራችን አብይ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ እና አዳነች አበቤ አንድም ሶስትም ናቸው፣ ሶስትም አንድም መሆናቸው ዘንግቼው አይደለም።

ኮሎኔል አሰግድ መኮነን እጅ ሰጠን ብለው በዜና ሲደልቁ የነበሩት የብልጽግና ኃይሎች ዛሬ ኮማንደር አሰግድ በምን አይነት ሁነት ውስጥ እንዳለ የምናውቅ እናውቀዋለን።

ኦሮሞ እጅ ሲሰጥና አማራ እጅ ሲሰጥ ያለውን ልዩነት ግልፅ ነው። (ኮማንደር አሰግድ መኮነን በሴራ ተላልፎ መሰጠቱን ዘንግቼው አይደለም) ከላይ የአርበኛና የደራሲ ኮማንደር አሰግድ መኮነን እንደማሳያ ያነሳሁት በምክንያት ነው።

ሸኔ ተብየው ደግሞ አማራን ለመጨፍጨፍ በነ ሽመልስ አብዴሳና አብይ አህመድ ተደራጅቶ የጫካው ሸኔ መሆኑም ዘንግተነው አይደለም።

መውጫ:- አማራ አብዮታዊ ለውጥ ነው የሚያስፍለገው ስንልም፣ ለሥርዓት ለውጥ ነው የምንታገለው ስንልም፣ የእባቡ ጭንቅላት ያለው ቤተመንግሥት ነው፣ እሱ ላይ መፍትሔ ካለመጣን ለውጥ አይመጣም፣ ጉልቻ ቢለወወጣ ወጥ አያጣፍጥም ከሚለው የተለዬ ብሂል አይደለም የምንለውም በእልፍ ማሳያዎችና ማስረጃዎች ነው።

የሥርዓት ለውጥ ግዴታ ነው

Mulugeta anberber

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Dec, 14:36


ከአማራ ፋኖ ሸዋ እዝ የተላለፈ አስቸኳይ ማሳሰቢያ
በጦር ሜዳ  በአማራ ህዘብ የተቀናጀ ተጋድሎ ሽንፈቱን   እየተከናነበ የሚገኘው አገዛዙ የአማራን ፋኖን ከህዝቡ ለመነጠል የተለያዩ የሴራ ጉንጉኖችን እየጎነጎነ መሆኑን ዕዙ ተገንዝቧል።
1ኛ.የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ በሚንቀሳቀስባቸው ወረዳዎችና ቀበሌዎች ከፋኖ ጋር አደራድሩን የሚል የስልክ መልዕክቶች ለሀገር ሽማግሌዎች፣ ለሀይማኖት አባቶችና ለታዋቂ ግለሰቦች ደብረብርሃን ከተማድረስ እንዲሄዱ ሙሉ ወጫቸውም እንደሚሸፈን ጥብቅ መልዕክት በአገዛዙ ሰዎች አማካኝነት  እየተላለፈ መሆኑን ሰምተናል ።ስለሆነም የተያዘው አማራን የማጥፋት ዘመቻ በመሆኑ በሽምግልናም ይሁን በእርቅ የሚፈታ ችግር አለመኖሩን ተረድታችሁ የሀገር ሽማግሌም ይሁን የሀይማኖት አባት ወይም ታዋቂ ግለሰብ ከዚህ አፍራሽ ድርጊት እንድትቆጠቡ እዙ ያሳስባል።
2ኛ. አገዛዙ የተለያዩ ማማለያዎችን በመጠቀም እልፍ ሲልም አስገዳጅ ሁኔታዎችን ጨምር ተጠቅሞ በተወሰኑ ወረዳዎች ላይ የሚሊሻ ስልጠና እያከናወነ መሆኑን ተረድተናል።ስለሆነም ማንኛውም ግለሰብ የተያዘው የአማራ ህዝብን ህልውና የማጥፋት  ዘመቻ መሆኑን በመረዳት ከዚህ እኩይ ተግባር እራሳችሁን እንድታርቁ ዕዙ ጥብቅ መልዕክቱን ያስተላልፋል።
3ኛ. በተለያዩ የወረዳ ከተሞች ላይ ሻይቤትና ግሮሰሪ ንግድ ላይ በመሰማራት ለአገዛዙ አራዊት ሰራዊት መረጃ እየሰጣችሁ የምትገኙ አካላት ከዚህ አፍራሽ ድርጊታችሁ እንድትቆጠቡ ዕዙ ጥብቅ መልዕቱን ያስተላልፋል።
          "ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኘነት ክፍል
     ህዳር 26/2017 ዓ/ም
         ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Dec, 14:35


ደጋ ዳሞት!!!

ጨፍጫፊው እና አውዳሚው የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት የጀግኖች መብቀያ የሆነውን ደጋዳሞት ወረዳን ዳግም ለመውረር በደንበጫ በኩል ከትናንት ምሽት ጀምሮ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል።ስለሆነም በደጋዳሞት እና በአቅራቢያው የምትገኙ ብርጌዶች እና ክፍለ ጦሮች እንዲሁም ደግሞ ልዩ ልዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተለመደ ትብብራቸው ሁን በማድረግ የጠላትን የቀብር ሰነ ስርዓት እንድናፋጥን ስንል ጥሪ እናቀርባለን!!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክፍለ ጦር ደጋዳሞት ብርጌድ
@አሻራ ሚድያ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Dec, 14:34


በስሜን ወሎ ዞን በድሮን ጥቃት የ83 ዓመት እናት ተገደሉ!

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ “ ብልባላ” በተባለች መንደር ባለፈው ማክሰኞ ሌሊት በተፈፀመ የድሮን ጥቃት አንዲት የ83 ዓመት እናታቸው እንደተገደሉባችው የሟች ልጅ ተናገሩ። ሌሎች የዓይን እማኞች እንዳሉት ጥቃቱ በግል መኖሪያ ቤት ላይ የተፈፀመ ነው፣ ሌሎች ሁለት የጤና ባለሙያዎች ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት መድረሱ ተነግሯል።

በአማራ ክልል ባለው ጦርነት የድሮን ጥቃቶች በተለያዩ አካባቢዎች በንፁሐን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ እንደሆነ የሰባዊ መብት ድርጅቶች በተደጋጋሚ ጊዜ ገልፀዋል፣ በጥቃቱ ሠዎች ተገድለዋል፣ የአካል ጉዳት የደረሰባቸውም ብዙዎች ናቸው። ህዳር 3/2017 ዓም ሌሊት 5፡30 አካባቢ በክልሉ ሰሜን ዞን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ ብልብላ በተባለች መንደር በሰው አልባ አውሮፕላን መኖሪያ ቤታቸው ላይ በተፈፀመ ጥቃት የ83 ዓመት እናታቸው እማሆይ ደስታ ካክራው መገደላቸውን የሟች ልጅ እንደሆኑ የገለፁልን ቀሲስ ይትባረክ አድማሱ ነግረውናል።

ሌሎች 2 በግቢው ተከራይተው በሚኖሩ የጤና ባለሙያዎች ላይም የአካል ጉዳት ደርሷል ብለዋል፣ መጀመሪያ ላይ ድምፅ እየተመላለስ ሰላይ ላይ የሰማ እንደነበር የነገሩን ቀሲስ ይትባረክ፣ ሁኔታውን ለማወቅ ከቤታቸው ወጥተው በር ላይ ሲመለከቱ እጅግ የሚያስፈራ ድምፅና ፍንዳታ ግቢያቸውን ማናወጡን ተናግረዋል፣ በግቢያቸው ከነበሩ ክፍሎች መካክል 3 እንዳልነበር ሆነው ሲፈርሱ በጥቃቱ ከተመቱ ክፍሎች በአንዱ የነበሩት እናታቸው ሰጋቸው ተበጣጠሶ ህይወታቸው አልፏል ብለዋል።

ቀብራቸወንኳ በወና ባህል መስረት ፍትኃት ሳይደረግ መቀበራቸውን በእጅጉ ለስነልቦና ችግር መጋለጣቸውን አመልክተዋል፣ ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ተጨማሪ ጥቃት ይደርሳል ከሚል ሰጋት ህብረተሰቡ ተሰብስቦ ሥርዓቱን ማከናወን ባለመቻሉ መሆኑን ገልፀዋል።
በመኖሪያ ቤቱ አካባቢም ሆነ በግቢው ውስጥ ታጣቂዎች እንዳልነበሩ የገለፁልን ቀሲስ ይትባረክ፣ ግቢው ከዚህ በፊት የመኝታ አገልግሎት ይሰጥ እንደነበር ጠቅሰው ከሰሜኑ ጦርነት ወዲህ ግን ገበያው የተቀዛቀዘ በመሆኑ ከቤተሰብ የተረፉ ክፍሎችን ለመንግሥት ሠራተኞች ሲያከራዩ እንደነበር ተናግረዋል።

ጥቃቱ ከተፈፀመበት በቅርብ የነበሩ አንድ እናት አስተያየት ሰጪ በፍንዳታው ድንጋጤ  ለደቂቃዎች ራሳቸውን ስተው እንደነብር ገልጠዋል። በፍንዳታው መጠነኛ ጉዳት በመኖሪያ ቤታቸው ላይ መድረሱን አመልክተው፣ “እማሆይ ደስታ ካክራው” የተባሉ መነኩሴ በጥቃቱ ህይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል። ጥቃቱ በትክክል የድሮን ጥቃት ነው ያሉን ሌላ የዓይን እማኝ ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ጥቃት ደርሶ ስለነበርና ድምፁን ስለምናውቅ፣  ጥቃቱ የድሮን ጥቃት ስለመሆኑ ጥርጥር እንደሌላቸው ጠቅሰው በዚህ ጥቃት ሌሎች በግቢው ተከራይተው የነበሩ ሁለት የጤና ባለሙያዎች ቆስለዋል ብለዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ የድሮን ጥቃቱ ታጣቂዎች በአካባቢው በሌሉበት ግለሰብ ቤት ላይ የተፈፀመ እንደሆነ ነው የገለፁት።

ስለደረሰው ጥቃት ተጨማሪ አስተያየት ለማካትተ ለላስታወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ለዓለም ብርሐኔ ብንደውልም ሆነ በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ብንጠይቅም ምላሽ አልሰጡም። የኢትዮጵያ ፒስ ኦብዘርቨሪ የተባለን ተቋም ጠቅሶ ዶይቼቬሌ ሰሞኑን እንደዘገበው፣ ክሚያዝያ 2015 እስከ ሕዳር 2017 ባሉ ጊዜዎች በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች 54 የአየርና የድሮን ጥቃቶች ተፈፅመዋል፣450 ያክል ሠዎች ደግሞ ተገድለዋል። የአማራ ማሕበር በሰሜን አሜሪካ ደግሞ ከጥቅምት 5/2016 እስከ ሕዳር 14/2017 ዓ ም ባለው ጊዜ 125 የአየርና የድሮን ጥቃቶች መፈፀማቸውን፣ 754 ሠላማዊ ሠዎች መገደላቸውንና 223 ሠዎች ደግሞ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው መመዝገቡን ዶይቼ ቬሌ በቅርቡ ዘግቧል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Dec, 05:11


ወልድያ

ወልድያ ዛሬ በጠዋቱ በተከታታይ የመድፍ ተኩሥ እየተናጠች ትገኛለች። ተኩሡ ስታድየሙ ሁነው ነው ወደ ቃሊም ከባድ መሳሪያ የሚያሥወነጭፉት።

https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Dec, 05:10


#የአማራ_ፋኖ_በጎንደር_ተጋድሎ‼️

የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ከኅዳር 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ትናንት ኅዳር 25/2017 ዓ.ም ድረስ በጠላት ከፍተኛ ድልን እየተቀዳጁ ይገኛሉ። በደቡባዊ ጎንደር እብናት ወረዳ ላይ ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት በአርበኛ ዮናስ አያልቅበት እየተመራ በዘለቀው አውደ ውጊያ የብርሐኑ ጁላ ወራሪ ሠራዊት በሁሉም መስክ ሽንፈትን እየተከናነበ ይገኛል። ዋና ዋናዎቹን ለማንሳት ያህል፦

👉 ኅዳር 22/2017 ዓ.ም በተከዜ ግንባር ናደው ብርጌድ፣ አባ ረፍርፍ ኃይሌ ሻለቃ፣ 10 አባላት ብቻ ያላት አንድ ቲም ጦር ከ300 በላይ የብርሐኑ ጁላን ሠራዊት ከቋሊሳ ወደ እብናት በ4 ኦራልና በ2 FSR ተጭኖ የወረዳ አሥተዳደር ባንዳዎችን አጅቦ ጉዞ ላይ እያለ ሉሲና በተባለ ቀበሌ አካባቢ ላይ ደፈጣ በመጣል ከ6ቱ መኪና አንዱን መኪና ወራሪ ሠራዊት በቁጥር ከ50 እሚሆን ኃይልን ደምስሶ፣ መኪናውን አቃጥሎ በታላቅ ጀብድ ኦፕሬሽኑን ፈጽሟል። የቀረው አምስቱ የጭነት መኪና አስከሬን ሳያነሳ እግሬ አውጭኝ ብሎ እብናት ከተማ ገብቷል።

👉  ኅዳር 24/2017 ዓ.ም ተከዜ ግንባር ናደው ብርጌድ፦ አለሙ ሻለቃ አደርሰግ አብና በተባለ ቀበሌ የአርሶ አደርን ትጥቅ ለማስፈታት እንቅስቃሴ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ከየት መጡ ሳይባሉ የአለሙ ሻለቃ ረመጦች ከጀርባ ገብተው ሲረፈርፉት ትጥቁ ሊነጠቅ የተደገሰለት አርሶ አደር ከፊት ሆነው ቀለበት ውስጥ አስገብተው ወቅተው ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ አስከሬን እንኳን ሳያነሳ ወደ ቋሊሳ ለመመለስ ተገዷል።


👉 ኅዳር 24/2017 ዓ.ም በፊት የደረሰበትን ምት ለመበቀል ከቋሊሳም ከእብናትም በሁለት አቅጣጫ ወደ ሉሲና ቀበሌ እንቅስቃሴ ቢያደርግም እጅግ አስደንጋጭ የሕዝብን ማዕበል መቋቋም ተስኖት በርካታ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደ መጣበት ፈርጥጦ ተመልሷል። ቀጠናው ላይ ትግሉ ፍጹም ሕዝባዊ መሆኑ ደግሞ የበለጠ ለሥርአቱ ወራሪ ጦር ቅስም ሰባሪ ሆኖበታል።

👉 በሌላ ግንባር ኅዳር 24/2017 ዓ.ም ሰላማያ ላይ ሕዝብን ሰብስቤ አወያያለሁ በሚል እላይ ታች ሲረግጥ የነበረን ባንዳ ካድሬና ወራሪ ሠራዊቱን የአስቻለው ደሴ የግብር ልጅ አይበገሬው አርበኛ ዮናስ አያልቅበት በመራው ውጊያ በታጠቅ አማራ ሻለቃ ፊታውራሪነተት ሙሉ በሙሉ ብትንትኑን በማውጣት እቅዱንም ቅስሙንም ሰባብሮ መልሶታል።

👉 ኅዳር 25/2017 ዓ.ም ትምሕርት ለማስጀመር በሚል የት/ት ጽ/ቤት ኃላፊው 19 መምህራንን ይዞ ሲንቀሳቀስ የዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ከእቴጌ ጣይቱ፦ አሳምነው ብርጌድ ጋር በመቀናጀት ገላ መታጠቢያ ላዬ በተጣለ ደፈጣ በቁጥጥር ስር አውለው ወደመረፊያ ቤት ገብተዋል።

👉 ከዚህ በተጨማሪም ቋሊሳ ላይ የመሸገውን የሥርዓቱ ጦር የነጻነት ብርጌድ በየቀኑ መብረቃዊ ጥቃት እየፈጸመች አላላውስው ብላለች። የዞዝ አምባ ንጉሥ ክ/ጦር ወራሪውን የአብይ አሕመድ ሠራዊት እረፍት ከማሳጣት ባሻገር በየቀኑ የአስከሬን ቃርሚያ እያሳቀፉትም ይገኛሉ።

👉 ቀጠናው ላይ የገባው ወራሪ ሠራዊትም ሕይወቱን የሚታደግበት መውጫ በር አጥቶ ጭንቀት ላይ ይገኛል። በዚህ ጭንቀት ውስጥ የሚገኘው የቁም ሙቱ አሸባሪ ሠራዊት ሕዝቡ ላይ አስነዋሪ የሽብር ተግባሩን አጠናክሮ እየፈጸመ ይገኛል። የአርሶ አደር እሕል በማቃጠል ላይ ይገኛል፤ ቋሊሳና መልዛ ላይ የንጹሐንን ሀብትና ንብረት በመዝረፍም ላይ ይገኛል፤ ከዚህ በተጨማሪም ከእብናት ከተማ እስከ መልዛና ቋሊሳ የሚገኘውን ሕዝብ ዛሬ ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ፋኖ ናችሁ በሚል በጅምላ እያፈሰ እያሠረ ይገኛል።

ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!!
©የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ

የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና ሰብሳቢ
      አርበኛ ባዬ ቀናዉ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Dec, 14:32


ነፃ ባወጣናቸው ቦታዎች የልማት ስራ፣ የተተኪ ፋኖ ስልጠና እና  ህዝብ አስተዳድር ተጠናክሮ ቀጥሏል። ይህ በፎቶ የሚታየው መንገድ የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር በሚመራው ቀጠና  የክፍለጦሩ አባል የሆነው ወምበርማ ብርጌድ ለብዙ ዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውን ከጎመር እስከ ኮሊ በርሀው የሚያገናኘውን የገጠር መንገድ ጥያቄ ምላሽ በመስጠት መንገዱን በዚህ መልኩ እየሰራን እንገኛለን‼️

ውጊያው፣ የተተኪ ፋኖ ስልጠና እና ልማቱ ተጠናክሮ ይቀጥላል‼️

ክፋት ለማንም
             በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ትውልድ አዲስ ተስፋ!
    
©ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን የ5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

25/03/2017 ዓ.ም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Dec, 05:33


🔥#ጦርነት‼️

ጦርነት ሲጀመር ፖለቲከኞች ፣መሪዎች ፣ሀብታሞች እና ድሆች ይሳተፉበታል።በጦርነቱ ሶስቱ አትራፊ ናቸው‼️

👉
#ፖለቲከኞች በውጭ ሀገር በተመቻቼ ኑሮ ተቀምጠው ግፋ፣ ቁረጠው ፣በለው ለብልበው አሸንፈናል በማለት አይደለም ራሣቸውን ይቅርና የሚያቁት የቅርብ ጓደኛ እንኳን ወደ ጦርነት እንዲገባ አያደርጉም ነገር ግን ነጻ መውጣት ይፈልጋሉ ፣ማትረፍ ታዋቂ ዝነኛ መሆን ይፈልጋሉ በማን ደም?  በድሃ ልጅ‼️

👉
#መሪዎች ከታች እስከ ላይ ስምና ዝናን በመጠቀም ገንዘብ ፣ዝናን ፣ንግስናን እና ታዋቂነትን ለማትረፍ በርትተው ይሰራሉ ግን የድሃን ልጅ እንደማገዶ ይጠቀሙበታል‼️

👉
#ሀብታሞች በገንዘባቸው፣ በስማቸው ፣በእውቀታቸው እና  በተለያዩ ነገሮች በመደገፍ ጦርነቱን ይፈልጉታል እንደ ማገዶ የድሃን ልጅ ይጠቀሙታል‼️

👉
#ድሆች ገንዘብ አይሰጡም ፣ነገር ግን እውቀት ፣ጉልበት እና የማትተካ የማትመለሥ አማራጭ የሌላትን ውድ ህይወት #ልጃቼውን ነው‼️ ይገብራሉ።

ጦርነቱ ሲያልቅ
#ፖለቲከኞች የተስተካከለ ኑሮአቸውን በተሟላ ቢዝነሳቸው በደስታ ከቤተሠቦቻቸው ጋር ለሌላ ድግስ ያዘጋጃሉ።
#መሪዎች እርስ በእርሳቸው ይዘያየራሉ ይነጋገራሉ።

#ሀብታሞች ከጦርነቱ የተረፈውን ጥይት ይለቅማሉ ገንዘባቸውን ይሰበስባሉ የተሥተካከለ ኑሮውን ይኖራል ሁሉም የተሻለ ነገር ያገኛል‼️

#ድሆች ግን ልጆቻቸውን #መቃብር ቦታ ይፈልጋሉ፣ቁስለኛ ልጆቻቸውን ማሣከሚያ #ይለምናሉ ጦርነት ከአለቀ ቡኋላ እኮ ዞር ብሎ የሚያይ የለም‼️

#ለማጠቃላያ :የአማራ ፋኖ ጦርነት ወደን ሳይሆን #ተገደን የገባንበት ጦርነት ጀምረንዋል ፣ ከግማሽ በላይም ለማሸነፍ ተቃርበን ነበር አለም የሚያቀው እውነታ ነው። ትግላችን የት ደርሶ እደነበረ አሁን የአለንበትን መገምገም ይቻላል‼️

#መሪዎች ሆይ ቆም ብላችሁ አሥቡ ደጋግማችሁ አሥቡ ማን ምን እንደሚሠራ ስለምናውቅ‼️

የአማራ ፖለቲከኞችና የሚድያ ባለቤቶች በጎጥ የተወሸቃችሁ :-

ወሎ ብቻውን ታግሎ ወረዳ አይቆጣጠርም‼️
ጎጃም ብቻውን ታግሎ ወረዳ አይቆጣጠርም‼️
ሸዋ    ብቻውን ታግሎ ወረዳ አይቆጣጠርም‼️
ጎንደር ብቻውን ታግሎ ወረዳ አይቆጣጠርም ‼️
#አማሓራ ግን #አራትኪሎን መቀበል ይችላል101%

ስለዚህ ሁለት አማራጭ እጃችን ላይ አለ:-

1ኛ፡ በየ ጎጡ ተከፋፍለን በየ ቦታው ተበትነን፣ ተዋርደን እኛም ሙተን
#ታሪክ_አበላሽተን የበፊትም ታሪክ ፣ የቀጣይም ታሪክ አበላሽተን አማራ የሚባል ስም ከመሬት ላይ ማሥጠፋት‼️

2ኛ፡ በአንድነት እንደ አባቶቻችን እንደ ሚኒሊክ፣ ፣ቴዎድሮስ ፣ በላይ ዘለቀና አሣምነው ጽጌ እንድ ሁነን የእነሱን ታሪክ ተደግሞ የእኛም ታሪክ
#በወርቅ_ቀለም ጽፈን የሚመጣው ትውልድ አንተ ማነህ ? ሲባል አማሓራ ብሎ እንዲናገር ማድረግ ነው‼️

አንደኛው አማራጭ ፍፁም ስህተት የሆነ አማራጭ ነው።

👉
#ሀብታሞች ድጋፉን ለምን አላማ እንደሚውል መቆጣጠር መከታተል መዳረሡን መገምገም አለባችሁ‼️

ተዋጊው ሀይል በመሪዎች የፖለቲካ የርዕዮተዓለም   እና የስልጣን ልዩነት መጠቀሚያ ወይም መደራደሪያ አደለንም ለእዚህ ማሣያ ደግሞ የሞተና የቆሰለ ልዩነቱን ለወታደር መናገር አይጠበቅብንም‼️

የምንሞትለት ወርቅ የሆነ አላማ አለን ስለዚህ ለአላማችን ብቻ እንድንሞት መሪዎች ላይ ጫና አድርገን ወደ አንድ እንዲመጡ ማድረግ ግደታችን ነው

በዚህ ጹሁፍ  የሚናደድ ካለ ጥቅመኛ ነው ወይንም ብኣዴን ጥገናዊ ለውጥ ፈላጊ ነው‼️

ነገ እንደ አቦይ ስብሃት በካቴና መግባት አልፈልግም ፣እንደ ወያኔ ሰራዊት አካለ ጎደሎ ሁኜ ሠላማዊ ሰልፍ አልወጣም‼️

አማራጫችን
#ማሸነፍ ወይም #ከምድረገጽ መጥፋት ምልክቱም ከተሸነፍን አያስኖሩንምና‼️

ባንተጋገዝ ሳንነቃቀፍ ፣ባንተባር ሳንቃቃር
ተከባብረን እኳን ለጠላት ደሥ ከሚለው ብለን እስኪ ህዝቡን እንስማው‼️
ሰራዊቱን እንስማው     ‼️
ደጋፊውን እንስማው     ‼️

ፋኖ ሰይድ በአራቱም አቅጣጫ በተለያዩ ጎራ ለተሰለፉ መሪዎች በንስር አማራ በኩል እንዲደርስ የተላለፈ መልዕክት

©ፋኖ ሰይድ ከትግል ሜዳ‼️

ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
ምረር_አማራ💪
ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/03/2017 ዓ.ም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Dec, 05:30


የሁለተኛ ዙር ልዩ ኮማንዶ የስልጠና ማስታወቂያ!

 በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችሉ አዲስ የልዩ ኮማንዶ አባላትን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል።
1ኛ ፆታ=አይለይም (ሴቶች ይበረታታሉ)
2ኛ እድሜ=ከ16 ዓመት እስከ 40 ዓመት
3ኛ በአካባቢው ማህበረሰብ ታማኝ የሆነና ተቀባይነት ያለው
4ኛ የአማራ ፋኖን መተዳደሪያ ደንብ ፣ህግና ስርዓት የሚያከብር
5ኛ ከስልጠና በኋላ ለሚሰጠው የትኛውም ግዳጅ ለመፈፀም ቁርጠኛ የሆነ
6ኛ ከዚህ በፊት የፋኖን ስልጠና ያልወሰደ
7ኛ  ሙሉ ጤነኛ የሆነ
8ኛ የምዝገባ ጊዜ ከህዳር 25/2017 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 5/2017 ዓ.ም

   ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት የሚችል የትኛውም ወጣት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት አንስቶ ለ አሰር(10) ተከታታይ ቀናት በአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ ትምህርትና ስልጠና ክፍል ድረስ በመገኘት መመዝገብ የሚችል መሆኑን እንገልፃለን።
 
         ድል ለአማራ ፋኖ
         ክብር ለተሰውት
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ሀይለማርያም ማሞ ብርጌድ
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Dec, 05:28


በኦሮሚያ ክልል የአማራ ተወላጆች!

በኦሮሚያ ክልል፣ ምሥራቅ ወለጋ ዞን፣ የአንዶዴ ዲቾ እና ደጋ ጂጊ ቀበሌዎች የአማራ ተወላጆች መከላከያ ሠራዊት ነን ያሉ ኃይሎች ትናንት ከንጋት 12 ሰዓት እስከ ጠዋት 3 ሰዓት በድንገት ከበባ በማድረግ ከ80 የማያንስ መሣሪያቸውን እንደገፈፏቸው መናገራቸውን እናት ፓርቲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጧል። ፓርቲው፣ በርካታ አርሶ አደሮች መሳሪያችን አንሰጥም በማለት ጫካ እንደገቡና መሣሪያዎቹን ነጥቀው ‘የራሳችን’ ለሚሉት ሰው ሰጥተውታል በማለት እንዳማረሩ ሰምቻለኹ ያለው ፓርቲው፣ ባካባቢው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጭፍጨፋ የተከሰተበት በመኾኑ ራስን መከላከል "በሕግና በሥርዓት እንዲመራ ማድረግ" የተሻለ አማራጭ እንደኾነ መታወቅ አለበት ብሏል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Dec, 05:28


የበጀት ጉዳይ!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጲያ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን፣ ሸዋቤንች ወረዳ ስር የሚገኙ የስድስት ጤና ጣቢያዎች ሰራተኞች ደመወዝ ከተከፈላቸው ረጅም ይሆነናል አሉ። የጤና ሠራተኞች ደመወዛቸው እንዲከፈላቸው በተደጋጋሚ ጥያቄ አቅርበው የነበረ ቢሆንም እስካሁን ምንም አይነት ምላሽ እንዳላገኙ ተናግረዋል።

ከበጀት ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያዎቹ ከአፍሪካ ዋንጫ በበጀት እጥረት ምክንያት ከውድድሩ ራሱን አግሏል። የብልፅግናው አለቃ በአንፃሩ በ5 ጣታችን በሚቆጠሩ አመታት ውስጥ በሁለት እጃችን ማፈስ የማንችለው ስኬት አስመዝግበናል እያሉ ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Dec, 14:50


በጎንደር ወረታ ከተማ የአገዛዙ ወታደሮች አንዲት እናት 11 ሆነው በደቦ ደፈሯት!

በአማራ ክልል በተለያዩ ቦታዎች በአገዛዙ ወታደሮች በንፁሃን ላይ የሚፈፀመው በደል  ቀጥሏል። በወረታ ከተማ የአገዛዙ ሰራዊት አንዲትን ሴት በደቦ አስራ አንድ ሆነው መድፈራቸው ተሰምቷል። ዘ ሪፖርተር ጋዜጣ ይፋ እንዳደረገው በ11ዱ የአገዛዙ ወታደሮች የተደፈረችው ሴስተ ባለትዳርና የልጅ እናት ስትሆን ተፈራርቀው በደቦ በአሰቃቂ ሁኔታ ደፍረዋታል።

ይህቺ የጥቃቱ ሰለቦ የሆነች ሴት በአሁኑ ሰዓት አከባቢውን ለቃ የሄደች ብትሆንም የተፈፀመባት በደል ግን በተለያዩ ተቋማት ተምዝቦ ይገኛል። ጋዜጣው ይፋ እንዳደረገው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብብተ ኮሚሽን የአካባቢው ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ባለሙያን ጠቅሶ የአገዛዙ ወታደሮች ባለትዳርና የልጅ እናት የሆነችውን  ሴት ለ11 ደፍረዋታል ።

በዚህም ተጠያቂነት ሳይኖር ይህ ከታወቀ በኋላ አገዛዙ ወታደሮቹን ወደ ሌላ አካባቢ በማዛወር በአዲስ ሰራዊት እንደተኳቸው የታወቀ ሲሆን በተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎቾ በሰራዊቱ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶች ግድያዎች ዝርፍያና እስር አሁን በእጅጉ ተስፋፍቷል።

ዘ ሪፖርተር በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ተዘዋውሮ እንዳረጋገጠው በፋኖ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች ህዝቡ እጅግ የተሻለ  ሰላማዊ ኑሮ እየኖረ ነው ይላል። ኑዋሪዎች የፍትህ ጥያቄ እንኳን የላቸውም በማለት ነው  በፋኖ አካባቢ በተያዙ ቦታዎች ሁኔታ ያስረዳው። ዝርፊያም ሆነ በደል የለም ካለ በኋላ በእነዚህ አካባቢዎች ትልቁ ስጋት  አገዛዙ የድሮን ጥቃት ይፈፅምብናል የሚል ብቻ የው ሲል አስፍሯል።   በአገዛዙ ወታደሮችና በብልፅግና ስር በሆኑ የአማራ ክልል አካባቢዎች ግን አስገድዶ መድፈር ፣ መረሸን ፣ መዝረፍና እጅግ አሰቃቂ የሆነ የሌሊት ፍተሻ ህዝቡን ህይወቱን አክብዶበታል ብሏል።

በተለይም ወታደሮች በቡድን በመሆን  በሌሊት አባወራውን ከቤቱ እንዲወጣ በማድረግ እናትና ሴት ልጅን በደቦ አስገድዶ መድፈር የእየለት ተግባር ሆኗል ሲል አጋልጧል። ቀን ላይ ሲዋጉ ይውሉና ማታ ላይ በዩኒፎርማቸው ፋኖን ለመየመዝ በሚል ለፍተሻ ከወጡ በየ መኖሪያ ቤቱ እየገቡ አባዐወራውን በማስወጣት ዕሴት ን ይደፍራሉ ይላል።

በክልሉ ያለው ኢሰብአዊነት በዚህ አበቃም ያለው ዘገባው የወታደራዊ ሰራዊቱና የፅጥታ ተቋማቱ ግፍና ነውርን ጨምሮ ይዘረዝራል። በአገዛዙ ወታደሮች፤ የፀጥታ አባላት በሚያግዟቸው ሽፍታዎች የሚፈፀሙ ኢ ሰብአዊ ተግባራት  ተንሰራፍተዋል  የሚለው ጋዜጣው ለዚህም በጎንደር አንዲት ሴትን ከእነ ልጇ የገደሏት የአካባቢው የፀጥታ አባላት ከሽቶች ጋር በመተባበር ነው ካለ በኋላ ከገዳዮች መካከል አወቀ የተባለ የመንግስት ፖሊስ ትራፊክ ዋና ተሳታፊ ነው ይላል።

በተጨማሪም ገበሬዎችም ሆነ ሌሎች ግለሰቦች ገንዘብ ካለችው በግልፅ በአገዛዙ ወታደሮች እንደሚዘረፉ ሲያስረዳ አንድ ገበሬ ከብት ሸጦ ሰላሳ ሺ ብር ይዞ ወደ ቤቱ ገባ ፤ ማታ መጥተው አፍነው ወሰዱት ይላል።  እንዲሁም አንድ የውርስ ቤት የሸጠ ግለሰብ ኑዋሪ ታፍኖ ተወስዶ ቤቱን ሸጦ ያገኘውን የግል ገንዘብ እንዲሰጥ ተደርጓል በማለት ያብራራል።

በአሁኑ ሰዓት በክልሉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የሌለ ቢምስልም ሙሉ በሙሉ የአማራ አከባቢዎቾ በወታደራዊ ትዕዛዝ ስር የወደቁ በመሆናቸው ህዝቡ ከአገዛዙ በኩል ከባድ በደል እየተፈፀመበት ነው ብሏል።

የአብነት ተማሪዎችን ወጣቶችንና  ጠንካራ ገበሬዎችን ሲንቀሳቀሱ ካገኙና በፍተሻ ካገኙ የሚገድሉትና የሚረሽኑት የአገዛዙ ወታደሮቾ እንደሆኑ ያጋለጠው  ዘ ሪፖርተር  ባሕር ዳር  ፣ አዴት ፣በደብረታቦር ፣ በወረታ፣ በጋሸና ፣ በደሴ ፣ በደብረብርሃንና በጫጫ የአማራ ህዝብ ህይወት ምን እንደሚመስል አስነብቧል። ዘገባው የጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Dec, 14:35


🔥#አሁና_መረጃ_ፋግታ

በገፍ ይራገፋሉ እንደቅጠል ይረግፋሉ!!

አብይ አህመድ እና ብርሀኑ ጁላ ከኢትዮጵያ ድሀ እናት እቅፍ እየፈለቀቁ በግድ አፍሰዉ የሚሰበስቡትን ምስኪን ለብለብ የማይሰነብት ሰራዊታቸዉን እያመጡ ከሚያራግፉበት የአማራ ምድር አንዷ የእኔዋ አዲስ ቅዳም ከተማ ከሆነች ቆይታለች።  አዲስ ቅዳም ከተማ ቀን በቀን ከእየ አቅጣጫዉ በመቶወች አለፍ ሲል በሽዎች የሚቆጠር የጠላት ጦር ሲገባ እናያለን ይሁንም እንጅ የጠላት ጦር ቁጥር ግን ከነበረበት አንድስ እንኳ ጨምሮ አያዉቅም እንዲያዉም እያደር ሲሳሳ እንጂ ይህ የሆነዉ ካለምክኒያት አይደለም ምክኒያት አለዉ። አወ! ምክኒያቱም ፋግታ ለኮማ ወረዳ (አዲስ ቅዳም) ማለት የእነዚያ የአናብስቶቹ የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በፋ/ለ/ወ  የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ  መገኛ ከባድ  የጠላት ፔርሙዳ የተባለለት አደገኛ ቀጠና በመሆኑ ነዉ።

ዛሬ 24/03/2017 ዓ/ም  የዉሎ ሁኔታ ስመለስ ጠላት 23 ለ 24 ለሊት 6:00  ከአዲስ ቅዳም ከተማ ተነስቶ  በምዕራቡ አቅጣጫ ከዚህ ቀደም ከ22 ጊዜ በላይ ሞክሮ  እንደ እባብ አናት አናቱን ተቀጥቅጦ የተመለሰባትን ድማማ ደለከስ ለመቆጣጠር ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን ከአንገት በታች መምታትን እንደ ዉርደት በሚቆጥሩት አናብስቶቹ የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ፋኖዎች መንገድ እስኪጠፋዉ ቅንድብ ቅንድቡን ተብሎ መድረሻ ነጥቡ የነበረችዉን  ደለከስን ሳይረግጥ ከድማማ ዙሮ አብላ ቀበሌን አቋርጦ አሽዋ በመድረስ አስፓልት መንገዱን በመጠቀም እንደተለመደዉ ከሁዋላ እንደ እብድ ዉሻ እያባረሩ ለሚነድፉት የ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ እስትንፋሶች የሚያስረክበዉን አስረክቦ ከቀኑ 7:30 አካባቢ ሲሆን አዲስ ቅዳም ከተማ በመግባት አድጓሚ ተራራ እንደ ኤሊ አንገቱን ቀብሮ መቀመጡን የአሻራ ምንጮች ገልፀዋል ።

በተመሳሳይ ለሊት 7:00 ስዓት 1ኛዉ ከአዲስ ቅዳም በመነሳት
#በመርፊ-ሚኬኤል #ቅላጅስታን አድርጎ ፋግታን በማለም  ከሁለት ቀን በፊት ማለትም በ21/03/2017 ዓ/ም በአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር (3ኛ) ክ/ጦር ብርጌዶች ጥምረት በመቶወች የሚቆጠሩ ጓዶቹን በገበረበት እና በመቶወች የጦር መሳሪያ ወደ ተማረከባት #ደብረ_ዘይት እየተንፏቀቀ ሲሆን ባለ ንስር አይኖቹ የስቦ መምታት ጠበብቶች የ፲/አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ እስትንፋሶችም ቀለበታቸዉ ዉስጥ እስኪገባ እያባበሉት ይገኛል።

ከእንጅባራ በመነሳት አሰራን አቋርጦ በአሰም ስላሴ በማለፍ ያችን የባለ ሱሪዎችን አገር የወንዶችን መፍለቂያ ፋግታን ለመቆጣጠር ተንቀሳቅሶ የነበረ ሲሆን የአይደፈሬዎቹ የአማራ ፋኖ በጎጃም ጎጃም አገዉ ምድር (3ኛ) ክ/ጦር በሳትማ ዳንጊያ ቀኛዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ ግስሎች የደፈጣ ሲሳይ ሁኖ "አሰራ" ተራራን ሙጥኝ ብሎ የድረሱልኝ ጩኸት እያሰማ እንደሚገኝ አሻራ ሚዲያ አረጋግጧል።

©ፋኖ ተሻገር አደመ ከ፲/አ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ ህ/ግንኙነት

#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

24/03/2017 ዓ.ም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Nov, 05:16


ሰበር ዜና!

በዳውንት ወረዳ ገበያ ገብይተው ሲመለሱ በነበሩ  ንፁኋኖች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ከ50 በላይ የሚሆኑት መገደላቸው ታወቀ!

በሰሜን ወሎ ዞን ዳውንት ወረዳ ትናንት ህዳር 19/2017 ዓ/ም ገበያ ገብይተው በተሽከርካሪ ተሳፍረው ሲመለሱ በነበሩ ንፁኋን ወገኖች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ከ50 በላይ የሚሆኑት ሕይወታቸው ማለፉን መረብ ሚዲያ ለማረጋገጥ ችሏል።

የድሮን ጥቃቱ የተፈፀመው በወረዳው ሰጎራ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ላይ ሲሆን፣ ህይወታቸው ካለፈ ንፁኋኖች በተጨማሪ በርካቶች ቆለው ወደ ህክምና ጣቢያ መወሰዳቸውን ነው የመረብ ሚዲያ የወሎ ወኪል የአይን እማኞችን በማነጋገር ለማረጋገጥ የቻለው።

ጥቃቱ የተፈፀመው ለደላንታ ወረዳ አዋሳኝ በሆነችው ልዩ ስሟ ሾጋ ተብላ በምትጠራ ቀበሌ ሀሙሲት ገበያ ገብይተው በተሽከርካሪ ተሳፍረው ሲመለሱ የነበሩ ገበያተኞች ላይ ነው ብለዋል ጣቢያችን ያነጋገራቸው ከጥቃቱ የተረፉ የአይን እማኞች።

በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች መካከል  የሸቀጣሸቀጥ ነጋዴዎች፣ ገበያ ለመገብየት የመጡ እናቶችን ጨምሮ አርሶ አደሮችና መምህራን እንደሚገኙበት የተገለፀ ሲሆን ከ50 በላይ የሚሆኑት ወዲያውኑ ነው ህይወታቸው ያለፈው ተብሏል።

ህዳር 20/2016 ዓ/ም በደላንታ ወረዳ ወገል ጤና ከተማ ላይ በተፈፀመ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት የወላድ እናቶች አምቡላንስ አሽከርካሪን ጨምሮ ሌሎች አምስት የሚደርሱ የጤና ባለሙያዎች መገደላቸው ይታወሳል።

በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈ ንፁኋኖች በተጨማሪ ተሽከርካሪ አምቡላንሱ እና በተሽከርካሪው ላይ ተጭኖ የነበረ መድሃኒት ሙሉ በሙሉ መውደሙ የሚታወቅ ሲሆን፡ በተመሣሣይ በዓመቱ ከዚኸው ቀጠና በቅርብ ርቀት በንፁኋኖች ላይ ከፍተኛ እልቂት ያደረሰ ጥቃት ነው የተፈፀመው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

30 Nov, 05:15


“ከጦርነቱ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ንጹሃንን ሆን ተብሎ እየጨፈጨፉ ነው!”

የኢትዮጵያ መንግስት ሠራዊትና የፋኖ ታጣቂዎች ዉጊያ ከገጠሙ ወዲሕ የመንግሥት ጦር በሰዉ አልባ አዉሮፕላኖች (ድሮን) ባደረሰዉ ተደጋጋሚ ጥቃት በትንሹ 450 ያክል ሰዎች መገደላቸዉ ተዘገበ። የኢትዮጵያ ፒስ ኦብዘርቫቶሪ የተሰኘዉ ተቋም እንደሚለዉ ከሚያዝያ 2015 እስከ ሕዳር 2017 ባለው ጊዜ ዉስጥ በአማራ ክልል 54 የድሮን እና የአየር ጥቃቶች መፈጸማቸውን መዝግቧል። ይሁንና “ራቅ ባሉ የሀገሪቷ አካባቢዎች የሚፈፀሙ የድሮን ጥቃቶችን ለመዘገብ ያለው አስቸጋሪ ሁኔታ ሲታይ ይህ አሃዝ ዝቅተኛ ግምት” ሊሆን እንደሚችል ፒስ ኦብዘርቫቶሪ አስታውቋል።

የአማራ ማኅበር በሰሜን አሜሪካ የአድቮኬሲ ዳይሬክተር ሆነ ማንደፍሮ  ደግሞ በአማራ በሚደረገዉ ጦርነት የመንግሥት ሥልት “በከፍተኛ ደረጃ ድሮን መሠረት ያደረገ” በመሆኑ “ንጹኃን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት እየደረሰ ነው”ሲሉ ይናገራሉ።

ጥቃቶቹ ሰዎች የሚሰበሰቡባቸው አደባባዮች፣ የትምህርት፣የጤና እና የዕምነት ተቋማት ዒላማ ማድረጋቸውን የሚናገሩት አቶ ሆነ “ከጦርነቱ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን ንጹኃኖችን እየጨፈጨፉ ነው። ይኸ ደግሞ በስሕተት አይደለም” ሲሉ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።ማኅበራቸው ከጥቅምት 5 ቀን 2016 እስከ ሕዳር 14 ቀን 2017 ባለው ጊዜ ውስጥ በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጸሙ 125 የድሮን እና የአየር ጥቃቶች 754 ሰዎች መገደላቸውን እና 223 መጎዳታቸውን መዝግቧል። “እኛ የምንመዘግባቸው የድሮን ጥቃቶች በሰላማዊ ሰዎች ላይ ብቻ ዒላማ ያደረጉ ናቸው” የሚሉት አቶ ሆነ “ተዋጊ ኃይሎች ላይ የድሮን ጥቃት ከደረሰ አንመዘግብም”ሲሉ አስረድተዋል።

ዘገባው የዶይቼ ቬለ ነው!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Nov, 13:50


🔥#ደንበጫ_የጠላት_መቅጫ‼️
~
፲፩ኛው ቀን የተጋድሎ ውሎ
~
በቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ሁለት ሳምንት አለፈው ያለማቋረጥ ውጊያ ማድረግ ከጀመረ!!
ይህም ሆኖ ግን ጠላት እንደ ቅጠል እየረገፈ ነው።
አስራ አንድ ቀን ሙሉ የእጅ በእጅ ውጊያ ሲያደርግ የነበረው የኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድ ትናንት ምሽት እስከ አንድ ሰዓት ድረስ ሲፋለሙት አምሽተው ጠላት በየጫካው ከተበተነ በኃላ ለአይን ሲነሳ ፋኖ ከምሽጉ ወጥቶ ቦታውን ሲይዝ ጠላት እግሬ አውጭኝ ብሎ ፈረጠጠ።

ዙ23 ካልመጣና ሽፋን ካልተሰጠን ተከበናል አድኑን ያለው የወንበዴው ቡድን ከየጨረቃ ተነስቶ አንድ ዙ 23 አስከትሎ የተመታበትን ኃይሉን ሊያወጣ ቢመጣም ያሰበው አልተሳካለትም!!!

ዙ-23 የተበተነን ጦር ማስለቀቅ አይችልም።ይህንም በተግባር ደንበጫ ላይ አይተናል።

አንድ ጀግና ከእነ ጓዶቹ ጋር በጨለማ ተስቦ ዙ 23ቱን ዶግ አመድ አርጎ ሹፌርና ረዳቱንም እስከወዲያኛው አሰናበታቸው።

ጠላት ተደናግጦ ዙ-23 ሲቃጠል እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ መጣበት ፈረጠጠ።ቀኑን ሙሉ ሲመታ የዋለው ኃይልም ከተበታተነበት ተለቃቅሞ የያዘውን ሸንሸል ተተኳሽ ሁሉ በየቦታው እየጣለ ራሱን ለማዳን ፈረጠጠ።
እጅግ ብዛት ያለው ተተኳሽና የቡድን መሳሪያ ከአነ ሸንሸሉ ተተኳሹን ጥሎ ፈረጠጠ።
ተመቶ የተቃጠለው ዙ 23 ከጥቅም ውጭ ሆኖ እየጎተተ ይዞት ተመልሷል።

#በሺ አለቃ ይርሳው ደምስ የሚመራው የደንበጫ ፋኖ ግን #ምድራዊ_ድሮን በመባል ቢጠራ ያንስበታል ይሆን? እረ አያንስበትም አስራ አንድ ቀን ሁሉ ባደረገው ውጊያ  ኮለኔሎችን፤ሻለቃዎችን፣
ሻምበሎችን፣ኮማንደሮችን ሁሉ ደምስሷል።

በርካታ ተተኳሾችንም ለመማረክ ችሏል።
ታሪክ በእጃቸው መስራት ልማዳቸው የሆኑት የኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድ ዛሬ ጠላትን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው እይዘዋለሁ ያለውን ቦታም ሳያየው አብዛኛውን ደምስሰው የተረፈውን መልሰው  ልከውታል።

በየመንገዱ እየፈረጠጠ ሳለ የቆሰለበትን እየረሸነ ይጓዝ ነበር።ሬሳውንም የሚያነሳበት መኪና ስላልነበረው በየቦታው  ወድቆ ቀርቷል።
ድል በድል የሆነው የኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድን አስራ አንድ ቀን ተዋግቶ ዛሬም ሌላ ስራ ላይ ነው።

ይሔ ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር ግን ምን አይነት ብርጌዶችን ነው በውስጡ የሰበሰበው አለኝ አንድ ወዳጄ በውስጥ መስመር መጥቶ?

አይ ወንድሜ ታቃለህ ያኔ መስከረም 21/01/2016 ዓም ከተመሰረቱት ክፍለ ጦሮች ከተመሰረተበት ቀን አንስቶ ያለምንም ማመንታት ራሱን በብዙ ነገር ሲያደራጅ የነበረ ክፍለ ጦር በኃላም ጥር ሶስት ጠቅላላ ጉባኤ በማድረግ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የውስጥ አደረጃጀቶችን ያለማንም ጣልቃ ገብነት በመርህ የሚሰራ ጦር ለመገንባት ቃል ገብቶ ወደ ስራ ከገቡት ጠንካራ ክፍለ ጦር አንዱ ነው።

በዚህ ደግሞ ከፊት ያሉት መሪዎች እንደ ወርቅ በእሳት የተፈተኑ የረዥም ጊዜ የትግል ልምድ ያላቸው ጀግና መሪዎች ያሉበት ዳሩ ግን በጀግንነታቸው ልክ ስራቸውን ለአዓለም ያልታወቀላቸው በስራ ብቻ የሚታወቁ #ዝምኛ ገዳይ የሚባሉ አናብስቶች የበዙበት ስለሆነ በስሩ ያሉ ብርጌዶችንም እንዲሁ መንፈሰ ጠንካራ ናቸው ስለው በደስታ ወደቀ።
ገና ታሪክ በክንዳችን እና በፈጣሪ እረዳትነት እንሰራለን።ይሔ ክፍለ ጦር ታምረኛ ነው።የአራት ኪሎው ባንዳ አጥብቆ ከሚፈራቸው ክፍለ ጦሮች ግንባር ቀደሙ ነው ማለት እችላለሁ።

ደብረ ማርቆስ ላይ ወሽቆ የሚገኘው የካድሬ ስብስብ ሲተኛም ሲነሳም ሲበላም ሲራመድም በአዕምሮው የሚመጣበት የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር ነው።
በዚህ ክፍለ ጦር ውስጥ ስድስት ብርጌዶች አሉ።ሁሉም ግን እጅን በአፍ የሚያስጭን ታሪክ በየቀኑ ይሰራሉ።ፈክረው ገብተው ያሰቡትን ጀብድ የሚፈፅሙ የድንቅ ብርጌዶች ስብስብ ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ክፍለ ጦር።

ኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌድን አለማድነቅ ማለት የአማራን ትግል እንዳለመደገፍ ይቆጠራል።
ኢንጅነር ክበር ተመስጌን ብርጌዶችን አመስግኑልኝ!!!

አዲስ አብዮት፣አዲስ ድል ፣አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ

በወንበዴዎች ወንበር የማይናውዝ አዲስ ትውልድ በክንዳችን እና በአንደበታችን እንፈጥራለን።

©የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሴ ፮ኛ ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ መ/ር ታደገ ይሁኔ(ሸርብ)
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Nov, 13:49


የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱአለም ተተኩ

የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱአለም የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በነበሩት መሐመድ እድሪስ ተተክተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብናልፍን አንስተው በምትኩ አህመድ በሰላም ሚኒስትርነት የሾሙት፣ ከኅዳር 18/2017 ዓ.ም ጀምሮ ነው ተብሏል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

29 Nov, 13:48


“መምህር በመሆኔ አዘንኩ” - የኢትዮጵያ መምህራን እሮሮ

የኢትዮጵያ መምህራን በተለያየ አቅጣጫዎች ሰቆቃቸውን እያሰሙ ነው።

ለ17 ወራት ደሞዝ ያልተከፈላቸው መምህራን መንግሥትን መክሰሳቸው ታውቋል።

ቢቢሲ ያነጋገራቸው በአራት ክልሎች የሚገኙ የኢትዮጵያ መምህራንም በደል እየተፈጸመብን ነው ብለዋል።

መምህራን ከደሞዝ መቆራረጥ ጀምሮ በግዴታ መዋጮ እንዲያወጡ እየተደረገ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን፣ ለምን ብለው የጠየቁት ደግሞ ለድብደባ፣ ለእስር እና ለእንግልት እየተዳረጉ መሆኑን ገልጸዋል።

የመምህራን ማኅበር በበኩሉ ከደሞዝ ጋር የተያያዙ ሪፖርቶች እንደሚቀርቡለት ጠቁሞ፤ ዳፋው ለትውልዱ እና ለትምህርት ሥርዓቱ ነው ብሏል።

“እየተራብኩ አላስተምርም” - ሲዳማ ክልል ደራራ ወረዳ

የኢትዮጵያ 10ኛው ክልል ሲዳማ መምህራን በግዴታ ለብልጽግና ፓርቲ ህንጻ ግንባታ እንድናዋጣ ጫና እየደረሰብን ነው ይላሉ።

በማዕከላዊ ዞን ደራራ ወረዳ የሚገኙ መምህራን ለወረዳው ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ህንጻ ግንባታ የአንድ ወር ደሞዛቸውን እንዲያዋጡ ተጠይቀው ያልተስማሙ መምህራን የጥቅምት ወር ደሞዝ እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል።

ደሞዛቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑ እና ያልፈረሙ 200 የሚሆኑ የደራራ ወረዳ የአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ መምህራን የጥቅምት ወር ደሞዝ አልተከፈላቸውም።

ለፓርቲ ጽ/ቤት ግንባታ መምህራንን ጨምሮ ከመንግሥት ሠራተኞች 16 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የወጠነው ወረዳው “ግዴታ በልማት መሳተፍ አለባችሁ” በሚል ጫና እያሳደረብን ነው ብለዋል።

በ10 ወር ተቆርጦ የሚያልቅ የአንድ ወር ደሞዛቸውን እንዲያዋጡ የተጠየቁት መምህራኑ “እኛ እኮ ከምንሠራው ግብር ይቆረጥብናል፤ ይሄ ደግሞ ለልማት ነው የሚውለው. . .” በሚል ስብሰባ ላይ ማሳወቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

መምህራኑ ለተቃውሟቸው አቅም ካለመኖር ባለፈ፤ የብልጽግና ፓርቲ አባል አለመሆናቸውን እና ግዴታቸውም እንዳልሆነ በማስረገጥ ፊርማ አሰባስበው ለሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት አቤቱታ ማቅረባቸውን አንድ የሁለተኛ ደረጃ መምህር ተናግረዋል።

“የተባላችሁትን አድርጉ፤ ፈርሙ እና [ደሞዛችሁ] ይሰጣችኋል” የሚል ምላሽ ተሰጠን ያሉት መምህሩ፤ “እንደ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጡት መፈረምን ነው” ሲሉ ያገለገሉበት ደሞዝ ‘በግዴታ መዋጮ’ እንደተያዘባቸው ገልጸዋል።

መንግሥት “አስገድዶ [ገንዘብ] እየወሰደ ነው” ያሉ ሌላ መምህር፤ ከአካባቢው አስተዳደር “የትም ብትሄዱ ዞራችሁ እኛ ጋር ነው የምትመጡት” የሚል ግልጽ ማስፈራሪያ ደርሷቸዋል።

“ከተራቡ፤ ከተጠሙ መምጣታቸው አይቀርም ብለው እየዛቱ ነው” ያሉት ሌላ መምህር፤ የቤተሰብ አስተዳዳሪ የሆኑ መምህራን ተገደው እንደፈረሙም ተናግረዋል።

ለመዋጮው ፈቃደኛ ሆነው የፈረሙ መምህራን “ወደው ሳይሆን እስር እና ዛቻን፤ እንዲሁም ረሃብን በመፍራት ነው” ያሉት መመህሩ፤ “ሰቆቃ ውስጥ ነው ያለነው” ይላሉ።

“ተከራይ ነኝ፤ የቤት ኪራይ አልከፈልኩም። ሌሎች ወጪዎች አሉኝ፤ መሸፈን አልቻልኩም። ለምግብ ራሱ ሌላ ቦታ ከሚሠሩ ጓደኞቼ ተበድሬ ነው እየኖርኩ ያለሁት። ለመኖር በጣም እየተቸገርን ነው” ሲሉ አንድ መምህር ያሉበትን ሁኔታ ገልጸዋል።

“አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ነን” ያሉ ሌላ ደሞዝ ያልተከፈላቸው መምህር “ሰው ሳይበላ አይሠራም” ብለዋል።

“መብቴን እየሠራሁ ስጠይቅ ቆይቼ ባለፈው ሳምንት ግን ሰው ሳይበላ አይሠራምና በጣም ስላቃተኝ [ትምህርት ቤት] መሄድም ስላልቻልኩ ሥራ አቁሜ ሌላ ቦታ ከምትኖር እህቴ ጋር ተጠግቼ ነው ያለሁት” ብለዋል።

“እስር ቤቱን የሞሉት መምህራን ናቸው”- ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ ለተማሪዎች ‘መጽሐፍ ህትመት’ በሚል ከመምህራን ደሞዝ ያለፈቃዳቸው ገንዘብ መቆረጡን ተናግረዋል።

በወረዳው በሚገኙ 27 ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩ መምህራን ከነሐሴ እስከ ጥቅምት ለሦስት ተከታታይ ወራት በየወሩ 25 በመቶ ደሞዛቸው መቆረጡን ገልጸዋል።

የጉምሮ ጎልቦ ትምህርት ቤት አንድ መምህር ስለመዋጮው በነበረ ስብሰባ ላይ የመምህራን አቅም ውስን እንደሆነ እና እንደማይችሉ መናገራቸውን ጠቁመው፤ “ግዴታ የእናንተ አሻራ መኖር አለበት ካላችሁ የቻልነውን ያህል በጥሬ ገንዘብ እንረዳለን” የሚል አማራጭ አቅርበው ነበር።

ሆኖም የወረዳው አስተዳደር መምህራን ሳይስማሙ እና ፈቃደኛ ሳይሆኑ በየወሩ ከደሞዛቸው 25 በመቶ እንዲቆረጥ አድረጓል በማለት ከሰዋል።

“እኛ የቀለም አባት ነን። ከእኛ የግድ ቢቆረጥም፣ በፈቃደኝነት ብንሰጥም ችግር የለውም። እኛን ሳታስፈቅዱ፤ እኛ ፈቃድ ሳንሰጥ፤ ሳንስማማበት ለምን ተቆረጠ?” የሚለው የብዙኃኑ መምህራን ጥያቄ መሆኑን አንድ መምህር ለቢቢሲ አስረድተዋል።

በዚህም ቅራኔ የገባቸው መምህራን ሥራቸውን ሳያቆሙ በወኪሎቻቸው በኩል አቤቱታ ቢያቀርቡም ከወረዳው አስተዳደር ዛቻ፣ ድብደባ እና እስር እንደተፈጸመባቸው ተናግረዋል።

“ትምህርት እናቆማለን፤ ደሞዛችን ሳይከፈለን አናስተምርም” በሚል አቤቱታ ማቅረባቸውን የተናገሩ የወረዳው የአንደኛ ደረጃ መምህር፤ ‘በግዴታ ታስተምራላችሁ’ በሚል የአካባቢው አስተዳደር ድብደባ እና እስር እንደፈጸመባቸው ገልጸዋል።

መብታቸውን የጠየቁ መምህራን እና የመምህራኑን መታሰር የተቃወሙ ከ20 በላይ መምህራን ከኅዳር 10/2017 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን ፍ/ቤት ሳይቀርቡ መታሰራቸውን ተናግረዋል።

“መምህር የሚባል እኮ የለም፤ እስር ቤቱን የሞላው መምህር ብቻ ነው” ያሉት መምህሩ፤ ትምህርት መቋረጡንም ገልጸዋል።

“መምህር የለም እኮ፤ ማን ያስተምር?” ሲሉ ትምህርት መቋረጡን የተናገሩ ሌላ መምህር “እኔም አላስተምርም” ሲሉ ለደኅንነታቸው በመስጋት አካባቢውን ለቀው መውጣታቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል።

መምህራኑ አቤቱታቸውን በማሰማታቸው የአካባቢው አስተዳደር “ስሜን እያጠፋችሁ ነው” በሚል ጫና እንዳሳደረባቸው የተናገሩት ሌላ መምህር፤ “ፍትሕ ከየት ነው የምናገኛው?” ሲሉ ይጠይቃሉ።

“እኔ መምህር ሆኜ ያለኝን ዕውቀት ካልሰጠሁ የወደፊት የትውልድ ዕጣ ፈንታ ምንድን ነው የሚሆነው? መምህር በዚህ ልክ ከተጎዳ፤ እንደዚህ እየተሰቃየ ትውልድ ወደፊት የት ነው የሚወድቀው?”

[ይህ የቢቢሲ ዘገባ ከወጣ በኋላ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር እና የወረዳው መምህራን የመብት ጥያቄ አንስተው የታሰሩ 27 ገደማ መምህራን ኅዳር 17/2017 ዓ.ም. ከእስር መፈታታቸውን ተናግረዋል።]

“ቴሌቪዥኔን ሸጫለሁ” አማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን

የትጥቅ ግጭት ባለበት በአማራ ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞን ቋሪት ወረዳ መምህራን በደሞዝ መስተጓጉል እና መዘግየት “ከባድ ችግር” ውስጥ ነን ይላሉ።

መምህራኑ የጥቅምት ወር ደሞዝ እንዳልተከፈላቸውም ተናግረዋል።

ባለፈው ዓመትም ለሦስት ተከታታይ ወራት ደሞዝ ሳይከፈላቸው መቆየቱን የተናገሩት መምህራን ደሞዝ አለመከፈሉ ይቀጥላል በሚል ችግር እና ስጋት ውስጥ ናቸው።

“ንብረታችንን እየሸጥን ነው” ያሉ አንድ የመሰናዶ ትምህርት ቤት መምህር ሁኔታውን “ፈታኝ” ብለውታል።

“ያለንን ንብረታችንን ሸጠናል። አልጋ ሸጠናል፤ ወንበር ሸጠናል፤ ቴሌቪዥን ሸጠናል። ጓደኞቼ የትዳር ቀለበታቸውን እስከ መሸጥ ደርሰዋል። . . . በዚያ ላይ ኑሮ ውድነቱ አለ። አንድ ኩንታል ጤፍ 11 ሺህ ብር ገብቷል። በቆሎ አራት ሺህ፤ አምስት ሺህ ነው የሚሸጠው” ይላሉ የሁለት ልጆች አባት የሆኑት መምህር።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Nov, 05:06


ከአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የተላለፈ አስቸኳይ መልዕክት!

የአማራን ህዝብ ከምድረ ገፅ አጠፋለሁ በሚል ድንፋታ ወደ አማራ ክልል የገባው የአገዛዙ ሰራዊት በአሁኑ ሰአት የግል ትጥቅ ያላቸውን ከተቻለ በፍላጎት ካልተቻለ ደግሞ በሃይል ጠርንፈን ፋኖን  እንዋጋለን ብሎ በዞን እና በወረዳ  አመራሮቹ በኩል መመሪያውን አውርዷል።

➧1ኛ.  የብልፅግናው ስርአት ባበቃለት በዚህ ሰአት ከጥላት የብልፅግና ሰራዊት ጋር አውቃችሁም ሆነ ሳታውቁ  እንዳትሰለፉ።

➧2ኛ. ውድ የአማራ ልጆች የግልም ሆነ የትኛውም ትጥቅ ያላችሁ ወገኖቻችን ወደ ፋኖ ትግል ተቀላቅላችሁ አማራን ነፃ እንድናወጣ እናሳስባለን።

➧3ኛ በእንዝህላልነትም ይሁን በሌላ መንገድ የግልም ይሁን ማንኛውንም መሳሪያ  ለጠላት አሳልፎ ባባለ መስጠት ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ እናሳስባለን።

➧4.አገዛዙ በከተማ የሚኖርን ማንኛውን ወጣት እያፈሰና ወደ መከላከያና ወደሚሊሻ ማሰልጠኛ እየወሰደ ስለሆነ ማንኛውም ወጣት በፑል ቤት እና መሰል የቡድን መዝናኛ ቦታ እራሱን በማራቅ እራሱን እንዲጠብ እያሳሰብን ከተቻለም እድሜው 18 ዓመትና በላይ የሆነ ማንኛውም ወጣት ትግሉን እንዲቀላቀል ጥሪ እናስተላልፋለን።

➧5. አገዛዙ ከሰሞኑ   የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝን እደመስሳለሁ በሚል ቀቢጠ ተስፋ እየቃዤ በመሆኑ ማንኛውም ግለሰብ ለዚህ አራዊት ሰራዊት መንም አይነት መረጃም ሆነ ሌላ ነገር ባለማገዝ ኃላፊነቱን እንዲወጣ እናሳስባለን።

ነገር ግ ይህን ማሳሰቢያ ወደጎን በመተው ለአገዛዙ መሳሪያ ለመሆን በሚራወጥ ማንኛውም ግለሰብ ይሁን ቡድን እዙ የማያዳግም ርምጃ የሚወስድወስድ መሆኑን ለህዝባችን እናሳውቃለን።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Nov, 05:05


“ልጄን ይዤ እየታገልሁ ነው። ረጅም ምንሽሩን የገዛሁት በ1975ዓ.ም ነው። ክላሹን የገዛሁት ደግሞ በ1983 ዓ.ም ነው። ከጀርባ ሆኜ ሽፋን እሰጣሉ እንጅ ከውጊያ አልቀርም። በቂ ሃብት አለኝ ፣ዛሬ 61 አመቴነው ግን ሀብቴን የምበላው አማራ ሰላም ሳገኝነው። ለአማራ ህዝብ በዚ እድሜየ መሞት ክብር ነው።በርቱ” ይላል።

መረጃው ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ ነው

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Nov, 05:03


“የአፀፋ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን!“ -የአማራ ፋኖ በጎጃም

የብልፅግና ወራሪ ሰራዊት የጦርነቱን ገፅታ ሙሉ ለሙሉ መቀዬር ፈልጎ ሁሉን አቀፍ ፀረ-ህዝብ እርምጃ መውሰድ ከጀመረ ሰነባብቷል።

ያልታጠቁ ሲቪሊያንን መጨፍጨፍ፣ የአርሶ አደር ሰብል ማውደም፣ የእምነት ተቋማትን ካምፕ በማድረግ ማራከስ፣ ዜጎችን ወደ ማጎሪያ ካምፖች ማጋዝ እና ወጣቶች ላይ ነፃ እርምጃ መውሰድን ጨምሮ በርካታ ፀረ -ህዝብ ተግባራትን በመፈፀም ላይ ነው። አንዳንድ አካባቢወችም ለመሰረታዊ ፍላጎት የሚውሉ ሸቀጦች እንዳይንቀሳቀሱ እገዳ ጥሏል፤ ለአብነት ጠላት ከደጋ ዳሞት ከተባረረ ግዜ ጀምሮ ማንኛውም ሸቀጥ ከደምበጫ ወደ ፈረስ ቤት እንዳይገባ እገዳ ጥሏል።

በዚህ ሁሉ የጥፋት በትር አልበገር ያለውን የአማራ ህዝብ በስነ ልቦና ለማዳከም በኢኮኖሚም ለማድቀቅ አስቦ በበርካታ ቦታወች የአርሶ አደር መሳሪያወችን እየነጠቀም ይገኛል።

ይህንኑ የጥፋት ተግባር አጠናክሮ በመቀጠል ከሰሞኑ ደግሞ የአርሶ አደሩን የቀንበር በሬ መዝረፍን አዲስ የጥፋት ስልት አድርጎ ይዟል። ለአብነት ሕዳር 12 ቀን 2017 ዓ.ም ሰሜን ሜጫ ወረዳ እናሸንፋለን ቀበሌ የእናቱን እና የሁለት አርሶ አደር ወንድሞቹን ጨምሮ የመሪያችን የአርበኛ ዘመነ ካሴ ቤተሰቦች ንብረት የሆኑትን 105  የቀንድ ከብቶች ከአራት እረኞች ጋር በመዝረፍ ወደ ባህርዳር መኮድ ወስዷቸዋል።

ጠላት የአርሶ አደሩን በረት ባዶ በማድረግ ከህዝብ ጋር የተጋባውን እልህ ለመወጣት የሚያደርገውን ፀያፍ ተግባር መታገል ታሪካዊ ጥሪያችን መሆኑን ስለምንረዳ በልኩ ተጋድሎ እያደረግን እንገኛለን።

በመሆኑም ወራሪ ሰራዊቱ ከዚህ ተግባሩ የማይታቀብ ከሆነ በጦር ሜዳ ከምናደርገው ተጋድሎ ጎን ለጎን አገዛዙ በህዝባችን ላይ ለሚፈፅመው የዘረፋ ወንጀል ተባባሪ የሆኑ የብልፅግና ካድሬ እና የምሊሻ ንብረት እና የቁም እንስሳትን በማካካሻነት ወስደን ለተጠቂ ወገኖቻችን ለማስረከብ የምናደርገው የአፀፋ እርምጃ መኖሩ ታውቆ ሁሉም ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ እናስተላልፋለን!

አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ!
የአማራ ፋኖ በጎጃም
ሕዳር 18 ቀን 2017ዓ.ም

ፎቶው: የጠላት ራስ ምታት የሆነው ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ አመራር ጋር ውይይት ካደረግን በኋላ የተወሰደ ነው።

https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

28 Nov, 05:02


የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ክፍለ ጦር ደጋዳሞት ብርጌድ ለብርጌዱ ህዝብ ግንኙነት ክፍል ተጠሪ የሆነ የኪነት ቡድን(ባንድ) አቋቁሟል።የባንዱ መጠሪያ ስምም አባ ሻውል ሀይሌ ሁለ ገብ የኪነጥበብ ማህበር የሚሠኝ ሲሆን በቀጣይ የትግል ምዕራፍ ውስጥ የሠራዊት አባላትን የውጊያ ሞራል ከፍ በማድረግ በጠላት ላይ የስነልቦና የበላይነትን ለመያዝ የሚያስችል  እንደሚሆን ታምኖበት ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል። የደጋዳሞት ብርጌድ በዘመቻ 100 ተራሮች ጠላትን ከወረዳው ካስወጣ በኋላ በሁሉም ዘርፎች የብርጌዱን ወታደራዊ እና ድርጅታዊ ቁመና ከመቸውም ጊዜ በላይ ሊያጠናክሩ የሚችሉ በርካታ ስራዎች እያከናወነ ይገኛል።

አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!!

የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ(ተፈራ ዳምጤ) ክፍለ ጦር ደጋዳሞት ብርጌድ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Nov, 05:37


የአፈሳ ነገር

ከትናንት ወዲያ ከግንደ ወይን ከተማ ውስጥ ከፍተኛ አፈሳ ነበር። ህፃን ዳንኤል ዘገዬ እድሜው 13 እና ህፃን ላመስግን አስቻለ እድሜው 12 በመከላከያ ታፍሰው ከተወሰዱት ውስጥ ይገኙበታል።   በተመሳሳይ መርጡለ ማርያም እና ዙሪያው ቀበሌዎች ህፃናት በጅምላ እየታፈሱ እናቶች ለቅሶ ላይ ናቸው። ከአንድ ቀበሌ 30 ህፃናት ታፍሰዋል። (መረጃው የምስጋናው በለጠ ነው)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Nov, 05:32


የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ሀገር ጥለው ተሰደዱ!

አገዛዙ በአደረሰባቸው ዛቻና ማስፈራሪያ የመብቶች እና ዕድገት ማዕከል (ካርድ) ወይም (The Center for Advancement of Rights and Democracy (CARD) የተባለ መ.ያ.ድ ዳይሬክተር የሆነው አቶ አጥናፍ ብርሃኔ፣ ስብስብ ለሰብዓዊ መብቶች በኢትዮጵያ (AMRE) ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ወ/ሮ ኤደን ፍስሃ እና በእሳቸው ምትክ የተተኩት ወ/ት መሰረት አሊ ከሀገር መሰደዳቸውን ሪፖርተር ዘግቧል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Nov, 05:30


እናትዋ ጎንደር😍

ጎንደር 1 ሙሉ ሬጅመንት ወራሪ ሙሉ በሙሉ የተማረከ ሲሆን ጠዳ ክ/ከተማ ፋኖ በሌሊት ገብቶ ካድሬዎችንና ባንዳዎችን መሸኘታቸው ተሰምቷል።


በተያያዘ መረጃ መተማ የወራሪውን ሰራዊት ጭኖ ሲንቀሳቀስ የነበረ ተሽከርካሪ፣ ፋኖ ደፈጣ ሊጥል ይችላል በሚል ፍርሀት  መንገድ ቀይሮ ሲያሽከረክር ተገልብጦ 26 የጁላ ጎመን እዛው ሲቀነጠስ ቀሪው 18 ደግሞ በከባዱ ቆስሏል ሲሉ ምንጮች ገልጸዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 14:17


የባህርዳር ብርጌድ አሳምነው ሻለቃ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተደበቀውን መከላከያ አራዊት ሰራዊት እየለዩ ሲያደባዩት።

ሞገደኞቹ ይለያሉ።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 14:13


"ዝም ብሎ የከተማ ኮሪደር ማለት እና ብልጭልጭ ነገር ማየት ብቻ ልማት አያመጣም" ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር)

ባለፈው 971 ቢሊዮኑ በጀቱ ሲፀድቅ አሁንም የካፒታል ፕሮጀክቶችን ጉዳይ አንስቼ ነበር። መንግሥት literally ትቶታል።
- አዲስ መንገድ
- አዲስ ግድብ
- አዲስ ዩኒቨርሲቲ
- አዲስ ሆስፒታል ... አዳዲስ መሰረተ ልማቶችን መተው የሚታየው አሁን በተጨመረው 582 ቢሊዮን ውስጥ 90 ቢሊዮን ብቻ የካፒታል ፕሮጀክት ማሻሻያ ብቻ ነው የተካተተው።

ሌላው ነገር የለም። already እያልን ያለነው ኮሪደር ልማት ብቻ እንስራ ነው። እንደዚህ ሆኖ ሀገር እንዴት ሊለማ ይችላል ? መሰረታዊ የሚባሉ የ irrigation development ፣ ግድቦች ላይ ፣ አገር አቋራጭ መንገዶች ላይ፣ ፈጣን መንገዶች ላይ ፣ የኃይል ተቋማት ላይ፣ ሆስፒታሎች ፣ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ እንዲህ አይነት critical የሆኑ የህዝብ መሰረተ ልማቶች ላይ በጀታችንን ካላዋልነው አሁንም ዞሮ ዞሮ የማብለጭለጭ አይነት ልማት structurally ምንም ለውጥ የማያመጣ ልማት ላይ ነው እንዳለ ገንዘባችንን ፈሰስ እያደረግን ያለነው። እዚህ ላይ ስጋት አለኝ።

መሰረታዊ የሚባሉ investment ላይ መንግሥት ውጪውን ቅድሚያ መስጠት አለበት። "

ማሳሰቢያ:-የአማራ ጥያቄ ግን በፓርላማ አይመለስም። ስለማይመለስም ነው ብዙ ጀግና ወንድም፣ አባቶቻችን ትግሉን ከተቀላቀሉ የሰነበቱት።
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 14:12


ቅስም ይሰብራል!

አርብ እለት ፒኮክ መናፈሻ አካባቢ አትክልት በማምረት ስራ የሚተዳደሩ ቤተሰቦች እና ልጆቻቸው ቢሮዬ መጡ።'ሰፈሩ ለልማት ሊነሳ ነው እየተባለ ነው።ከወላጆቻችን ዘመን ጀምሮ በአካባቢው ለ73 አመታት ቆይተናል።ድንገት ተነሱ ብንባል ምን ይዋጠን!?'  አሉኝ።

'መጀመሪያ የምትሄዱበትን ቦታ ማመቻቸት የመንግስት ግዴታ ነው።ያ ሳይሆን ለማስነሳት እንቅስቃሴ የሚደረግ ቢሆን ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርቤ እግድ እንዲሰጣችሁ አደርጋለሁ!' ብያቸው ተለያየን።ቅዳሜ ጉዳዩ የሚታይበትን አግባብ ሳዘጋጅ ዋልኩ።እሁድ ጠዋት ደወሉልኝ ።ከቤተክርስትያን ስንመለስ ቤታችን እየፈረሰ አገኘነው አሉ።

ከባልደረባዬ ጋር ሄድን ።አይዟችሁ ብለን መትረፍ የሚችለውን ለማስቆም እንሞክራለን አልናቸው ።እስከ ማታ ለሰብአዊ መብት ኮሚሽን ጨምሮ ለሚመለከታቸው አካላት የህግ አቤቱታዎችን ስናዘጋጅ አመሸን።ሰኞ ጠዋት ኮሚኒቲው ህጋዊ የህብረት ስራ ማህበር ያላቸው በመሆኑ በማህበራቸው ስም ሊቀመንበሩ አቶ ዱላ ኑርጋ ውክልና እንዲሰጡን ተነጋገርን።ትላንት ከሰአት ሊቀመንበሩ  የጠበቃ ውክልና ለመስጠት የማህበሩን የመመስረቻ ጽሁፍ ስላጡት  ለማክሰኞ ጠዋት እንደሚሰጡን  ተነጋገርን ።ዛሬ ጠዋት አቶ ዱላ ከቤታቸው ሲወጡ የማህበሩ አባላት ሰፈር ውስጥ ለማፍረሻ የመጣ ዶዘር ቆሟል።ሌሎች አባላቶች ለኛ ውክልና ለመስጠት ውልና ማስረጃ እየጠበቋቸው ነው።አብራቸው ከቤት የወጡትን ባለቤታቸውን ' መጣሁ እየሄድሽ ጠብቂኝ !' ብለዋት  ወደ ቤት ተመለሱ።በአንዲት ቀጭን ሲባጎ እራሳቸውን አንጠልጥለው  ተገኘ።

ዛሬ  ጠዋት 3:00 ላይ እኔ አቤቱታዬን ይዤ የአቶ ዱላን ስልክ ስጠብቅ ከሌሎች አባላቶች ተደወለልኝ።ከዛ ወዲህ ያለው ቢነገርም ጥቅም የለውም።
ሰፈሩ መፍረሱ እና  መልሶ መልማቱ ላይ ተቃውሞ የሌለውን ኮሚኒቲ በ2 እና በ3 ሰአት እያዋከቡ ማስወጣት መውደቂያውን ሳያውቅ ማሳቀቅ መጨረሻው ይሄ ነው።

አቶ ዱላ ለ20 አመት በሊቀመንበርነት ያገለገሉትን ከ70 አመት በላይ በአንድ ቦታ የቆየውን ለፍቶ አዳሪ ማህበረሰብ 'ፌይል አደርጌያቸዋለሁ' ብለው እራሳቸውን አጥፍተዋል።እኔም ያንን ኮሚኒቲ ፌይል አድርጌዋለሁ።ትላንት አቤቱታውን ባስገባ ምናልባት ሊቀመንበሩ ከውሳኔው ይቆጠብ ይሆን?!ከጠዋት ጀምሮ በሰቀቀን ውስጥ ነኝ! ቀብራቸው ነገ ይፈጸማል! ነብሳቸውን ፈጣሪ ይቀበላት !!

መረጃው የህግ ባለሙያው ጠበቃ አንዷለም ቡክቶ ነው!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 05:10


መምህርትና ጋዜጠኛ መስከረም አበራ ባልቀረበችበትፍርድ ቤቱ ላይ የአንድ አመት ከ4 ወር እስራት በይኖባታል። መስኪ በፍርድቤቱ ውሳኔ ላይ ያልተገኘች ሲሆን ያልተገኘችበት ምክንያት ችሎቱ  ምስክሮቼን በአግባቡ ሊያዳምጥ ፍቃደኛ ባለመሆኑ ነው ማለቷን ጠበቃዋ ሔኖክ አክሊሉ ተናግሯል።

የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ልዩ ልዩ ከባድ ወንጀሎች ችሎት ሲሆን  ጥፋተኛ የተባለችው በባለቤትነት በምታስተዳደረው ‘ኢትዮ ንቃት’ የዩቱዩብ ገጽ ላይ በተላለፉ ሁለት ፕሮግራሞች ምክንያት ነው።

ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ብሎ የበየነው  “በኮምፒውተር ተጠቅማ በኅብረተሰቡ መካከል አመጽ፣ ሁከት እና ግጭት ለማነሳሳት ሞክራለች” በሚል ክስ ነው።

የመስከረም አበራ  ጠበቃ አቶ ሄኖክ “ከዚህ ቀደም ያቀረብኳቸው መከላከያ ምስክሮቹ በአግባቡ ያልታዩልኝ ስለሆነ ከዚህ ችሎት ፍትህ አልጠብቅም፤ እናንተ ተገቢ ነው የምትሉትን ቅጣት ወስኑ፤ ከዚህ በኋላ በችሎት አልገኝም ብላ ገልጻለች ይሄንንም ለፍርድ ቤት በጽሁፍ አሳውቃለች” ሲሉ የደንበኛቸውን ቅሬታ ለቢቢሲ አስረድተዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 05:06


ተኩላ አደኑ ተጠናክሮ ቀጥሏል !

ባህር ዳር ቀበሌ 14 (ማርዘነብ፣ ቆጠጢና እና ኤፍራታ) ምን ስንሰራ ያመሸን ይመስልሃል? ጠዋት የጀመርነውን ተኩላ አደን ጨርሰነው አምሽተናል።

ከዚህ በኋላ ባህር ዳር ውስጥ የሚኖር ባ*ንዳ ከተማ እንዳያቆሽሽ የአስ*ከሬን ሳጥን እየገዛ እንዲያስቀምጥ መልዕክት አስተላልፍልን። ውቢቷ ባ/ዳር ውስጥ የጥንብ አንሳ እጥረት ስላለ ብዬ ነው።

እስካሁንም ከተማዋ እንዳትወድም በማሰብ ነው ጫካ ለጫካ የምዞረው እንጅ በባን*ዳወች ጥንካሬ አይደለም።
ዛሬ 27 ተኩላና ባን*ዳ ባህር ዳር ከተማ ውስጥ ተሸ*ኝቷል።

በተያያዘ ቀበሌ 13 እና 11 ደግሞ የቀጣይ ሙሽራወች ስለሆኑ ባ*ንዳ ጎረቤት ያላችሁ የባህር ዳር ኗሪወች ቡና/ጠላ ከመጠራራት ተቆ*ጠቡ፤ መብ*ረቁ የሚወድቅበት ሰዓት አይታወቅምና ።

ዛሬ ባን*ዳዎች ጋር ሰላምታ ለመለዋወጥ የቆመ ንፁህ አብሮ ተመቶብናል። ህዝቡ ፖሊ*ስ፣ሚሊ*ሻ፣አድማ ብተናና እና የብልፅግና ወታደር ሲያይ ቢያንስ 30 ሜትር መራቅ አለበት።

ተኩላ አደኑ ተጠናክሮ ይቀጥላል።

ያልታወቁ ሀይሎች በባህር ዳር ዋና አዛዥ መልዕክት !https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 05:06


የሸዋ ነገስታት ሃገረ መንግስቱን በማቅናት በማዋቀርና የዘመናዊነት ኢትዮጵያ ቅርፅ በማስያዝ ዳር ድንበር በመጠበቅና ከጠላት በመከላከል ግንባር ቀደም ተጠቃሾች ናቸዉ🦾🦾🦾🦾🦾🦾🦾

አንድ የምናረጋግጥላችሁ ነገር ቢኖር ማርያምን🤏  ድብን አድርገን እናሸንፋለን።ምክነያቱም አሁን የተፈጠረዉ አማራ ከህዋሃት ሰራሹ ብአዲን ከኦዲፒ ብልፅግና ነፃ የወጣ አማራ መፍጠር ተችሏል።

ድል ለአማራ ህዝብ🦾🦾🦾

ፋኖ እዮብ ዘ- ሸዋ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 05:06


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው የህልዉና ተጋድሎ ጠላትን በደፈጣ ጥቃት ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ማሳቀቅ ረፍት መንሳቱና መፈናፈኛ ማሳጣቱ ብሎም በደፈጣ ተዳክሞ ሲገኝ በመደበኛ ዉጊያ መደምሰስና መማረኩ ተጠናክሮ ቀጥሏል::

ዞብል አምባ ክፍለጦር 4ኛ (በረኸኛው) ሻለቃ ራያ ቆቦ ተከለሽ አካባቢ ዛሬ ህዳር 16 ቀን 2017 ዓ.ም የአብይ አህመድ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊት ላይ በወሰደው ደፈጣ ጥቃት ሁለት የመቶ የጠላት ሃይል ሙትና ቁስለኛ ሆኗል::

አካባቢው ላይ ያለው የጠላት ሃይልም ስንቅና ተጨማሪ የሰው ሃይል እንዳይደርሰው ሆኖ ልብስ ማጠብና ዉሃ መቅዳትም በማይችልበት ሁኔታ እንዳይንቀሳቀስ ሆኖ በተደጋጋሚ የደፈጣ ጥቃት ተሰላችቶ እየጠፋና ወደ ፋኖ እየኮበለለ ይገኛል::

ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱ ተኩለሽ ወይዘር አምባ ጋሪያ የሚባል ቦታ ላይ አምስት አባላቱ በጠሻ በሚባል የእባብ ዝርያ ተነድፈው የሞቱበት ሲሆን በቅርቡም አንድ ከፍተኛ አመራር በተመሳሳይ ሁኔታ ህይወቱ አልፏል:: በዚህም ከፍተኛ የሆነ ፍርሃትና መማረር እንዳለ ኮብልለው የመጡ የሰራዊቱ አባሎች ገልፀዋል።

በቀጣይም የህልዉና ተጋድሎው እስከ ድልና ነፃነት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲል የአማራ ፋኖ በወሎ ዞብል አምባ ክፍለጦር ሔዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ሃብተማርያም መንበሩ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Nov, 05:02


🔥#ባህርዳር💪

ባህርዳር ፈለገ ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል ተጨናንቋል‼️

    የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለ ጦር ባህርዳር ከተማ በመግባት አስደማሚ ስራ ሰርቷል።ከምሽት 4:25 ላይ 7 ፖትሮሎች ብዙ ቁስለኛ እና አስከሬን የጫኑ የህዝባዊ ፖሊስ መለዬ የለበሱ ድንገተኛ ክፍሉን ጭንቅንቅ አድርገውታል ሁሉም መኪና በሩን ዘጋግተው ቆመዋል። የዘጠነኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ በጭንቀትና በድንጋጤ ውስጥ ሁኖ ድንገተኛ ክፍሉን እየዞረ ረዥም ስልክ ያወራል‼️

#ኦፕሬሽን_ተኩላ 🐺 🐺

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

19 Nov, 07:10


መረጃ ጎጃም አገው ምድር
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨

ሳታማ በተለምዶ (ምርከታ) አካባቢ ጠላት እንቅስቃሴ አድርጓል።ለተከታታይ ሁለት ቀናትን የፈጀ ውጊያ የወገን ጦር ከፋሽስቱ ኃይሎች ጋር ያደረገ ሲሆን ከፍተኛ ድል ተገኝቷል።የአማራ ፋኖ በጎጃም የ3ኛ( ጎጃም አገው ምድር)ክፍለ ጦር ለ2 ቀን ያክል ጠላትን ሲቀጠቅጠው ሰንብቷል።

በሽንፈቱ  የተበሳጨው የአገዛዙ ጦር  ኃይሉን ከተለያዬ ቦታ በማሰባሰብ ዛሬ ህዳር 10/2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ጉዞውን በማስፋት በሁለት ከተሞች ማለትም  ወደ ሰከላ እና ወደ ፋግታ እንቅስቃሴ ለማድረኩ ሞክሯል።

ይሁን እንጂ የ3ኛ ክፍለ ጦር አካል የሆኑት
፦ ቀኝ አዝማች ስሜነህ ደስታ ብርጌድ(እንጅባራና አካባቢው)፤
፦ዘንገና ብርጌድ (ቲሊሊና አካባቢው)፤
፦ጊዮን ብርጌድ (ሰከላና አካባቢው)፤
፦ ፲ አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ (ፋግታ ለኮማና አካበቢው ጠላትን ባለበት አቁመውታል።

ከዳንግላ በተለይም አፈሳ የተነሳ የአገዛዙ ጦር እንቅስቃሴ ለማድረግ በዝግጅት ላይ በመሆኑ የወገን ኃይል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ ጥሪ ተላልፏል

ድል አለማራ ፋኖ
ድል ለአማራ ህዝብ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

19 Nov, 07:05


ከወደ ቤተ-አማራ!

በግራ በኩል ያለው የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳምነው ኮር ዋና አዛዥ ኮማንዶ ወንድሙ ማሩ ነው። ወደ ቤተመንግሥት ከገቡት ኮማንዶዎች አንዱ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፑሻፕ አሰርቶ ከአስወጣቸው በኋላ ለወራት ታስሮ ሲለቀቅ ወደ ላስታ ሄዶ ከእነ ኮማዶ ፍቅሩ ጋር በመሆን ፋኖን የመሰረተ ጀግና ነው። ሁለኛው ደግሞ በቅርቡ ፋኖን የተቀላቀለው ጋዜጠኛ ምኒልክ ፋንታሁን ነው።
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

19 Nov, 07:03


ለእኛው ጎራ #እንቁ ለማዶኛዎቹ #ጣጣሽ የሆነ ዜና

°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°
ካለፈው 3 ሳምንት ጀምሮ በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ክልል በቀጠለው አፈሳ ከ80 ሺህ በላይ ወጣቶች ታፍሰዋል። ገንዘብ ያላቸው የራሳቸውን ልጅ እንደ ዕቃ በገንዘብ ሲገዙ ገንዘብ የሌላቸው ደግሞ ፀንሳ፣ አርግዛ፣ አዝላ ተሸክማ፣ ጡት አጥብታ ያሳደገችውን፣ ይጦረኛል ያለችውን ልጇን ትቀማለች። ወደ ነበልባልቹ ምድር ወደ ዐማራ ይላካሉ። ቆንጆዎችም ጥሩ የግንባር ፍንከታ አቀባበል ያደርጉላቸዋል። አልያም እጃቸውን ወደ ላይ አንከርፈው በባዶ እግሯቸው ሆነው እንደ አዛዣቸው ምክትል አስር አለቃ ብርሃኑ ጀልጀላ ይማረካሉ። እኛንም ለከብት እረኛነት የሚያስፈልገንን የሰው ኃይል ለእነሱ እናውለዋለን።

በዋናነት ይህ አፈሳ ሚያሳየው ግን ፕሮፌሽናል ወታደር የሚሏቸውን ወይም በእኛ አጠራር አትሌቶቹ፣ እና ከብቶቹ እንዳለቁበት ነው ሚያሳየው። በየጊዜው የሚያወጣው የመከላከያ ሰራዊት ቅጥርም ሌላ ማሳያ ነው።

እህሳ! ፋኖ እንኳን ደስ አለህ....መሳርያ ደጃፍ ድረስ ሊመጣ ነው።
የመከላከያ አራዊት እናቶች ደግሞ የሶፍት ዋጋ ስለቀነሰ በየሱቁ ትገዙ ዘንድ መልዕክታችን ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

19 Nov, 03:28


ከወንድሙ ስተት ሲፈልግ ለሚውል እኔ እችላለሁ እንጂ ወንድሜ ይችላል ሲሉ ለሚውሉ ሁሉ ሸር አድርጉላቸው።
አዲሱን የአማራ ትውልድ/ወርቃማውን ትውልድ የሚመጥን ሚዲያ  ሰበር news ይሰኛል ጥራት ፍጥነትን አሟልቶ መጥቷል ይቀላቀሉን አንበሳዬ
ሰበር news አማራ👇👇👇
https://t.me/news1234567z
https://t.me/news1234567z
ይህ የአማራው  ወርቃማ ትውልድ ነው::
This is Generation of Amhara.

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 13:37


የድሮን ጥቃት በአማራ ሳይንት ተፈፀመ ።

ዛሬም ማለትም ህዳር 9 ረፋዱ አካባቢ ሽንፈቱን ማመን የተሳነው የአገዛዙ ሰራዊት በአማራ ሳይንት ወረዳ ዋሮ  ሺዎት ቀበሌ የድሮን ጥቃት ፈፅሟል::
የተጎዳ ሰው ባይኖርም የግለሰብ ቤት ሙሉ በሙሉ አዉድሟል::

ድል ለአማራ
ፋኖ ድል ለጭቁን አማራ ሕዝብ
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 13:37


እነኝህ የአብይ አህመድ ተላላኪወች አብዛኛውን እድሜያቸውን በእርስ በርስ ጦርነት ያሳለፉ በምርኮኛነት ከአንድ ጌታ ወደ ሌላ ጌታ የተላለፉ የሞራለ ቢሶች ቁንጮ ናቸው። በዓለም ታሪክ በሀገር መለዮ አንድን ህዝብ በጦርነት ለማጥፋት ምክር ያደረጉ የመጀመሪያወቹ የመከላከያ አመራሮች ናቸው። ከሰሞኑ ባህርዳር ከትመው በርካታ ውሳኔወችን አሳልፈዋል።

በጥፋት ቡድኑ ዉይይት መሰረት የአማራን ህዝብ ለማጥፋት እስከ ታህሳስ 30/2017 ዓ.ም የመጨረሻውን ሙከራ ያደርጋል። ሚሊሻ፣አድማ ብተና እና መከላከያውን እንደተለመደው አቀናጅቶ ያዘምታል።

ሆኖም እንደ ሁልጊዜው ፈጣን እርምጃ ይጠብቀዋል። ጠላት ሁሌም በራሱ ዕቅድና ተነሳሽነት ማጥቃት እንዳይችል የተደረገበትን የማደናበርና መበተን፣ አደናብሮ የመደምሰስ ብቃታችን በላቀ ደረጃ ይተገበራል።

ወደመሃል እና  ደጋማወቹ የጎጃም  ቀጠናወች በሰው ሃይልና በተኩስ ብዛት ጥሶ መግባት ስላሰበ ይሄንን ቅዠቱን ከንቱ የሚያደርግ ፈጣን እርምጃ  እየተወሰደበት  ነው። መላው ህዝብ እና የፋኖ ሰራዊት ማወቅ ያለበት መከላከያ ተብየው አዲስ ከማሰልጠኛ ተግበስብሶ የተጠራቀመ ወራሪ እንጅ ልምድ የሌለው ስብስብ መሆኑን ነው። 

እንደተለመደው ከህዝብ ጋር በመቀናጀት የጠላትን መንገድ መዝጋት፣ ከባድ መሳሪያ የተጠመደባቸውን የተኩስ ቦታዎች ላይ አደጋ መጣልና መሰወር፣ ተረጋግተው መድፍና ታንኮች እንዳይተኩሱ በጥቂት ፈጣን ቡድኖችና የመቶወች እንዲመቱ ማድረግ ይገባል።

መላው ህዝብ ጦርነቱ ላይ በሙሉ አቅሙ እንዲሰለፍ በማድረግ እስካሁን የተፈፀሙትን አኩሪ ድሎች የበለጠ ልምድ አድርጎ በመውሰድ የአጥቂነት መንፈስ በመላው ፋኖ ውስጥ እንዲቀጣጠል እናደርጋለን።

አመራራችን በኤሊት ፎርሱ ልዩ ጥበቃ ይደረግለታል። ከጠላት የጥቃት ተፅዕኖ ውጭ ሆኖ ስምሪት ይሰጣል። 

© አስረስ ማረ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 13:36


~ የአማራ ትግል ስጋቶች ...!!

ትግላችን ከማሸነፍ ውጭ አማራጭ የለውም ስንልና እንደምናሸንፍ በእርግጠኝነት ስንናገር ሒደቱን በማበላሸት ትግሉን የሚጎዱ ፣ ትግሉን የሚያራዝሙና የሚያጓትቱ ጉዳዮች የሉም ማለት አይደለም።

-  ዛሬም ድረስ የአማራው ትግል የሕልውናና የፍትሕ ርትዕ መሆኑን መቀበል የከበዳቸው አያሌ አማራዎች መኖር፣

- የአማራውን ጥቃቶች የጋራ ጥቃቶች አድርጎ አለመመልከትና የሌሎች አማራዎች ጥቃት አድርጎ ማየት፣

- የሚደረገው ጦርነት የአማራ ሕዝብ እንደሕዝብ የተሰለፈበት መሆኑን ባለማመን ወይ ባለመቀበል የጥቂት ታጣቂዎች ቁጣ አስመስለው የሚመለከቱ መኖር

- ዛሬም በአማራና አማራነት ጥቃት ውስጥ ዳር ተመልካች የሆነ ሚናውን የማይወጣ ሰፊ አማራ መኖሩ

- ከሚታገለው ይልቅ የሚታዘበውና በዝምታ የሚመለከተው የአማራ ምሑርና ልሒቅ ሰፊ መሆኑ

- የጥቃቶች ማዕከል የተደረገውና በቀጣይም የጥቃቶች ኢላማ የሆነው በመላ ኢትዮጵያ የሚገኘው አማራ ወደትግሉ በሙሉ አቅም አለመግባት

- ጠንካራ የአገራዊና የአለምአቀፍ የትግል አጋሮችን ለማሰለፍና በትብብር ለመስራት ያለው ዳተኝነት መቀጠል

- የአማራ ትግል ፖለቲካዊና ወታደራዊ አንድነት የሚያረጋግጡ የፖለቲካ አደረጃጀቶች መዘግየት

- የአማራውን አንድነት (የትግሉንና የታጋዩን አንድነት) የሚቦረቡሩ አሰላለፎችና ጎራዎች መደበላለቅ፤

- በወገንም በጠላትም ያለ የፕሮፓጋንዳ ጥቃቶች ተጋላጭነት

- አማራው ውጤት ባጣበት የዜግነት ፖለቲካ እና አገራዊ ማንነት ተሰልፎ መጓተት

- ከትልቁ አማራዊ አላማ ይልቅ በትናንሽ የመንደርና የቡድን ፍላጎቶች መወሰድና የጥቃት ተጋላጭነት፣

- በጦር ሜዳ ታጋዮች ያለው ቆራጥነት በደጋፊውና በውጫዊው የአማራ ኃይል አለመንፀባረቅ፤

- በጣም ዝርዝር በሆኑ አሉታዊ ትርጉም ባላቸው ጉዳዮች ሲነታረክ የሚውል "የትግል ተሳታፊ" መኖር፣

- የትግል ስነምግባርና ስነስርዓቶች መጓደል ፤

- አማራውን ለማፈን ፣ ለመጨፍጨፍ፣ ለማፈናቀል፣ ለመበታተንና ለመከፋፈል ፣ ከፍተኛ ቆራጥነት ያለው ጠላት ጋር የገጠምን መሆኑ፣ ወዘተ ...

እነዚህና መሠል በአማራ ትግል ውስጥ የሚታዩ ፈተናዎች ትግሉን የሚያዳክሙ፣ የሚያጓትቱና የሚደርሱ ጉዳቶችን በመጠንና በአይነት እንዲጨምር ምክንያት የሚሆኑ ናቸው።

ስለሆነም እንደትግሉ መነሻ የሕልውና ጥቃቶችን የሚመጥን ቆራጥነትና እርምቶች የግድ የሚሉበት ጊዜ ላይ ነን!

ያ ሲሆን ድል ለአማራ ታደላለች!
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 11:56


#መርካቶ

በመርካቶ የነጋዴዎች የስራ ማቆም አድማ ተጀምሯል። ሱቆች ተዘግተዋል።   መረጃው የፋሲል የኔአለም ነው!

https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 08:22


https://youtu.be/wklMVtd7vLU

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 07:08


የድል ዜና
በደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ጠባሴ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው  አንጎለላ (ሰሚነሽ) የብልፅግናው  ወታደራዊ ካምፕ ላይ ጥቃት ተሰነዘረ።
  ህዳር 8/2017 ዓ/ም
  ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
በኢ/ር ደሳለኝ ሲያስብ ሸዋ ዋና መሪነት በፊትአውራሪ ኢ/ር ባዩ አለባቸው ዋና ጦር አዛዥነት የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር አንበሳው ብርጌድ አርበኛ አሊ ሻለቃና ገበዬሁ ሻለቃ አንጎለላ(ሰሚሽ) በሚገኘው የብልፅግናው አራዊት ሰራዊት ዛሬ ህዳር 8/2017 ዓ/ም ከምሽቱቱ 5:00 ሰዓት እስከ ሌሊቱ 8:00 ሰዓት በሰነዘረ  መብረቃዊ ጥቃት የአማራን ህዝብ ለማጥፋት ተከማችቶ የነበረው ኃይል ካምፑን ለቆ ለመበታተን ተገዷል።
በተሰነዘረው ጥቃትም በጠላት ላይ ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ ማድረስ ይቻላል።
    ይህ በእንዲህ እንዳለ መነሻውን ደብረብርሃን ከተማ መድረሻውን ከደብረብርሃን ከተማ 5ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ በሚገኘው ባሶና ወራና ወረዳ ጭራሮ ደብር ቀበሌ ያደረገ የአገዛዙ ዙፋን አስጠባቂ መከላከያ፣ አድማ በታኝና ሚሊሻ አባላት ላይ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አንበሳው ብርጌድ አባላት በድንቅ ወታደራዊ ብቃት በመመታቱ ከደብረብርሃን ከተማ ተጨማሪ ኃይል ሲያስጠጋ መሀል አምባና ዙሪያው ይንቀሳቀስ የነበረው በጀግናው አርበኛ "መሀመድ ቢሆነኝ" ስም የተሰየመው መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ራንቦ ብርጌድ አባላት ለአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ  ወንድሞቾቻቸው እንደ አቦሸማኔ ተወርውረው በመድረስ በቅንጅት በጠላት ላይ በሰነዘሩት ምት ተደናግጦ ወደ ደብረብርሃን ለመፈርጠጥ ተገዷል።

          "ድላችን በክንዳችን"
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ክፍልhttps://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 07:07


የኤርትራ ተወላጆች በአዲስአበባ!

በአዲስአበባ የሚኖሩ የኤርትራ ተወላጆች በኢትዮጵያ መንግስት እየተያዙ እየታሰሩ ይገኛሉ። በተለይ ይሄን ሳምንት የመመዝገቢያ ቅፅ ተዘጋጅቶ የመዝገብ ስራ በመንግሥት ተጀምሯል። በርካቶች እየተያዙ ወደ እስር ቤት እየተጋዙ ነው። የመመዝገቢያ ቅፅ ያስፈለገው ወደ ሐገራቸው ለመመለስ ስለታሰበ ነው የሚል መረጃ ደርሶኛል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

18 Nov, 07:06


#እስራኤል

እስራኤል የሔዝቦላህን ቃል አቀባይ  ሙሐመድ አፊፍን በአየር ጥቃት ገደለች።

የሔዝቦላህ  የሚዲያ ግንኙነቶች ቁልፍ ሰው መገደል በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰውን ቀውስ ሊያባብሰው ይችላል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።

በሊባኖስ ምድር ውስጥ አፊፍ  ከፍተኛ እውቅና ነበራቸው።

የእስራኤል አየር ኃይል   በማዕከላዊ ቤይሩት ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ በፈጸመው ጥቃት ነው ቃል አባዩ ህይዎታቸውን ያጡት።

በራስ አል-ነባ አከባቢ የተሰነዘረው የአየር ጥቃት ከሔዝቦላህ ይዞታዎች  የቤይሩት ደቡባዊ ክፍል  ዳርቻ ውጭ መሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ጦር ዓላማው የቀጠናውን ጂዖፖለቲካ መለወጥ ነው የሚለውን ሀሳብም ያጠናከረ ሆኗል።

ሄዝቦላህ እምበዛም በማይንቀሳቀስባቸው የዋና ከተማዋ እምብርት ላይ እንዲህ ዓይነት ጥቃት መሰንዘሩ ቀጠናውን የባሰ ነውጥ ውስጥ ያስገባዋል የሚል መረጃም ወቷል።

እስራኤል የሔዝቦላህን ወታደራዊ ክንፍ ብቻ ሳይሆን የአስተዳደር ክፍሉንም ማጥፋት ዓላማዬ ብላ ይዛዋለች ብሏል የአልጀዚራው ከፍተኛ የፖለቲካ ተንታኝ ማርዋን ቢሻራ።

መሐመድ አፊፍን ሊተካ የሚችል ሁሉ ተመሳሳይ የእስራኤል የጥቃት ዒላማ ሊሆን እንደሚችልም የቀድሞው የአሶሲዬትድ ፕረስ የዜና ወኪል የመካከለኛው ምስራቅ ጉዳዮች ተንታኝ ዳን ፔሪ ሊታወቅ ይገባል ብለዋል ዘገባው የዋሽንግተን ፖስትና የአልጀዚራ ነው።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

17 Nov, 08:04


https://youtu.be/n-nk6NYqR08?si=vwXsakjaOZEd7Doa

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

17 Nov, 05:57


የህዳር 05/2017 ዓ.ም የዶ/ር ሲሳይ አውግቸው ፍርድ ቤት የእምነት ክህደት ቃል!

ዳኛ.........ወንጀሉን ፈጽመዋል?
ዶ/ሲሳይ አውግቸው .....ወንጀሉን አልፈፀምኩም፣ ጥፋተኛም አይደለሁም::

ፍርድ ቤቱ ከፈቀደልኝ የክሱን ጭብጥ እንድናገር ይፈቀድልኝ? ተፈቀደላቸው::

በክሱ ላይ "የፖለቲካ ርዕዮተ አለም በሀይል ለመጫን" በማሰብ ይላል ምን አይነት ርዕዮተ አለም አንደሆነ እንኳን   አቃቤ ህግ አልገለፀም::

ሌላው በሰሜኑ ጦርነት የተሳተፉት ጋር በመገናኘት ይላል:: አዎ ሀገር ለማዳን እና ህዝባችንን ከውርደት ለመታደግ በሰሜኑ ጦርነት ተሳትፈናል ይህ ወንጀል ከሆነ ለመቀጣት ዝግጁ ነኝ::

"አማራ ርስቱን ተቀምቷል እንዲሁም ሀገር በአማራ ቱፊት አልተዳደረችም" ብላችኃል የሚል ክስ ቀርቦብናል:: አማራ ርስቶቹ በወልቃይት: በራያ : በመተከል እንዲሁም በደራ ተወስደውበታል እነዚህን ለማስመለስ ትናንት ታግሏል: ዛሬም ወደፊትም ይታገላል:: የአማራን ቱፊቶች ወንጀል  ለማድረግ የተሞከረው ለታሪክ ይመዝገብልኝ የአማራ ቱፊቶች የምንላቸው ሀገር ሰሪነት: አርበኝነት: ጀግንነት: የሀገር ፍቅር: ፍትሀዊነት: ሰው አክባሪነት ወ.ዘ.ተ ናቸው እነዚህ እንዴት ወንጀል ይሆናሉ::

"አገር በአማራ እሳቤ ብቻ መገዛት አለባት" ብላችኃል የሚል ክስ ቀርቦብናል:: ይህ ፍጹም የሀሰት ውንጀላ ነው አማራውን ለማጥቃት የተነደፈ አዲስ የጥላቻ ትርክት ነው:: ትምክህተኛ እና ነፍጠኛ የሚለውን የማጥቂያ ትርክት በአዲስ ለመተካት የተነደፈ ነው:: በመሰረቱ የአማራ እሳቤ ወንጀል አይደለም ሆኖም ብዝሀነት ባለበት ሀገር በአማራ እሳቤ ብቻ አገር ትገዛ የሚል ጭፍን ሀሳብ የለንም::

ሌላው ክሳችን " የአማራ ህዝብ በተለየ ሁኔታ በፖለቲካ በማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ተበድሏል ብላችኃል" የሚል ነው::  ይህ እውነት  ነው እማምንበት ነው::  ከ1983ዓ.ም ጀምሮ አማራው መዋቅራዊ እና ህገ መንግስታዊ ጥቃት ተፈጽሞበታል:: በሽግግር መንግስቱ ሳይወከል እርስቱን ተቀምቷል: በበደኖ : በአርሲ: በባሌ: በሀረርጌ:  በወለጋ: በጅማ: በወልቃይት: በመተከል በአጣዬ የዘር ማጽዳትና ዘር ማጥፋት ተፈጽሞበታል በግፍ በግሬደር ተቀብሯል ሀብት ንብረቱ ተዘርፎ ተፈናቅሏል::

አማራው ማህበራዊ እረፍት እንዲያጣ ተደርጓል::  ሆን ተብሎ በኢኮኖሚ እንዲጎዳ ተሰርቷል የትም ክልል ባልታየ ሁኔታ የአማራ ልጆች በዳስ ትምህርት ቤት እንዲማሩ ተደርጓል: የመሰረተልማት ችግር በአለማቀፍ ጥናቶች የተረጋገጠ አማራው ከሁሉም በታች ነው:: ይህን ኢ-ፍትሀዊነት ለማስቆም ህዝባችን በሰላማዊ ሰልፍ ጠይቋል እኛም በሰላማዊ መንገድ መታገላችን እንደወንጀል ተቆጥሯል:: ይህ ኢ-ፍትሀዊነት: ግፍ እና በደል ካልቆመ ህይወቴ እስኪያልፍ እታገላለሁ::

ወደመ የተባለው ንብረት: ተገደሉ: ቆሰሉ የተባሉት አበዛኞቹ እኔ ከታሰርኩ በኃላ የተፈፀሙ ናቸው ቀሪዎቹን ማን እንደገደላቸው ይታወቃል:: እኔ የሰብዓዊ መብት ተማጋች እንጂ ወንጀለኛ አይደለሁም::

አመሰግናለሁ::

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

17 Nov, 05:56


“ሂሊኮፕተሯን በከባድ መሳሪያ መተን ጥለናታል!” -የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢ ፋኖ አስረስ ማረ

“ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት አካባቢ ሁለት ወታደራዊ አውሮፕላኖች ከባህርዳር ኤርፖርት ተነስተው የተለመደውን የንፁሃን  ጭፍጨፋ ሲያደርጉ ከዋሉ በኋላ ከወጡበት ስምሪት ሲመለሱ ባህርዳር ኤርፖርት ለማረፍ ዝቅ ብለው በሚበሩበት ወቅት የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለ ጦር በረጅም ርቀት መሳሪያ ለመምታት ባደረገው ርብርብ አንደኛዋ ላይ ከባድ ጉዳት ማድረስ ችሏል:: በዚሁ ምክንያት የተመታችዉ ተዋጊ አውሮፕላን የሲቪል አውሮፕላን ማኮብከኮቢያው ላይ ተከስክሳለች።

በስፍራው የነበረው የመከላከያ ምዕራብ ዕዝ እስታፍ ሙሉ ኤርፖርቱን በቁጥጥሩ ስር በማዋሉ ምክንያት የእሳት አደጋ መኪኖች እና አምቡላንሶችም ወደ ስፍራው እንዳይገቡ ተከልክለዋል:: አብራሪውን ጨምሮ በረራው ላይ የነበሩት በሙሉ መሞታቸው ተረጋግጧል። መደበኛ በረራም ተቋርጧል:: የአብይ አህመድ ወራሪ ጦር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ኤርፖርቶችን እና የሲቪል አውሮፕላኖችን ለሰራዊቱ መጠቀም ካላቆመ ፋኖ የበረራ ክልከላ (No Fly Zone) ወደ ማወጁ ይሸጋገራል።”

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

16 Nov, 08:48


🔥#updat_መረጃ‼️

ወደ ደቡብ ጎንደር የተንቀሳቀሱት ሄሊኮፕተር አሁን ላይ(4:00) አቅጣጫ በመቀዬር ወደ ጎጃም ቀጠና ጉዞ ጀምረዎል ጥንቃቄ ይደረግ‼️

የማደናገር እና ጠላት ላይ ያለን ትኩረትና የማጥቃት ዝግጁነት  ስራ ለማደናቀፍ እየሰሩ ሊሆን ስለሚችል በሁሉም አካባቢ ያለ ወገን ጥንቃቄ ያድርግ።

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

7/3/17 ዓ.ም

https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

16 Nov, 08:02


https://youtu.be/EjpjGfkpDrA

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

16 Nov, 05:30


በምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ አማኑኤል ከተማ በርካታ ነዋሪዎች መታሰራቸው ታወቀ!

በምስራቅ ጎጃም ዞን ማቻክል ወረዳ አማኑኤል ከተማ በርካታ ነዋሪዎች "የፋኖ አባላት ቤተሰቦች ናችሁ" እየተባሉ እየታሰሩ እንደሆነ ታወቀ።

መሠረት ሚድያ ከሰሞኑ ባደረገው ምርመራ በስፍራው በርከት ያሉ የመንግስት ሀይሎች በፋኖ ታጣቂዎች መወሰዳቸውን ተከትሎ በአማኑኤል ከተማ እና በገጠር ቀበሌው "የፋኖ ቤተሰብ ናችሁ" በሚል በርካታ ሰው እየታሰረ እንደሆነ ታውቋል።

ሕፃናት እና እናቶች ጭምር "እህትሽ እና ባልሽ የፋኖ አባል ነው፣ አባላችንን ካልመለሱልን አንለቃችሁም" እየተባሉ በብዛት እየታሰሩ እንደሆነ ታውቋል።

ከ6 አመት እና ከ10 አመት ልጇ ጋር የታሰረች ግለሰብ ጭምር ታስራ እንደምትገኝ የታወቀ ሲሆን የአካባቢው ነዋሪ "ከዛሬ ነገ ምን ይፈጠር ይሆን?" እያለ በስጋት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል።

በምስራቅ ጎጃም ዞን የአማኑኤል ከተማ አስተዳደር የነጭ ቀበሌ ነዋሪዎች ከትናንት በስቲያ ህዝባዊ ውይይት ማካሄዳቸውን የመንግስት ሚድያዎች የዘገቡ ሲሆን የዚህ የሰላማዊ ዜጎች እገታ ድርጊትም በህዝቡ መነሳቱ ታውቋል።

በስፍራው የመንግስት ስራ ከተስተጓጎለ በርካታ ወራት እንደተቆጠረ የሚታወቅ ሲሆን የመንግስት ሰራተኞች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ስራ አቁመው ደሞዝም እንደተቋረጠባቸው ይገኛል።( መሰረት ሚዲያ )

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

16 Nov, 05:30


ደብረዘይት ከተማ አብዛኛው ስፍራ ለዱባይ ባለሀብቶች በሊዝ እንደተሸጠ የተነገራቸው ነዋሪዎች በአንድ ሳምንት እንዲነሱ መታዘዛቸውን ተናገሩ!

ከተማዋን 'በምስራቅ አፍሪካ የቱሪዝም ማዕከል' ለማድረግ እየተሰራ ካለው ስራ ጋር በተያያዘ በርካታ የከተማው ቦታ ለተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ባለሀብቶች ሊሰጥ እንደሆነ በመጀመርያ የተሰማው የዛሬ ሁለት ወር ገደማ ነበር።

"እስከ 80 ፐርሰንት የሚደርስ የከተማው ቦታ ለኤምሬትስ ኢንቨስተሮች ሊሰጥ ነው የሚል መረጃ አለን፣ በዛ ላይ ትንሽ የቤት እድሳት ለማድረግ እንኳን ስንሞክር በከተማው አስተዳደር 'እዚህ ብዙ ስለማትቆዩ ማደስ አትችሉም' እየተባልን ነው" ብለው ነዋሪዎቹ።

አሁን በደረሰን መረጃ መሰረት ደግሞ ከ15 እና 20 አመት በላይ በቢሾፍቱ የኖሩ ነዋሪዎች "ቦታው ለዱባይ ባለሀብት በሊዝ ተሽጧል፣ ስለዚህ በአንድ ሳምንት ውስጥ ልቀቁ ተብለናል" በማለት ተናግረዋል።

ይህን ተከትሎ ለገበሬ ባለይዞታዎች ከሳ መክፈል እንደተጀመረ የታወቀ ሲሆን ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ህዝቡን ሰብስበው የአየር ካርታ ላላቸው 105 ካሬ መሬት እንደሚሰጡ ተናግረዋል።

በአንድ ሳምንት ውስጥ ልቀቁ የተባሉት እነዚህ ነዋሪዎች የገበሬ ቤት የሆነውን አረንጓዴ ቀለም፣ የሌላውን ህዝብ ደግሞ ቀይ ቀለም እየቀቡ ለይተው እንደጨረሱ ታውቋል።

የኦሮሚያ ክልልም ሆነ የፌደራሉ መንግስት እስካሁን በግልፅ ምን ያህል መሬት ለኤምሬትስ ባለሀብቶች እንደሸጡ ይፋ አላደረጉም። ( መሰረት ሚዲያ )

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

16 Nov, 05:29


ለቋሚ ደመወዝተኞች የሥራ ግብር እንዲቀነስ ተጠየቀ!

በኢትዮጵያ የብር የመግዛት አቅም መዳከምን ተከትሎ ቋሚ ደመወዝተኞችን የኑሮ ሁኔታው እየፈተናቸው መሆኑ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን ገለጸ፡፡

የኮንፌደሬሽኑ ፕሬዘዳንት አቶ ካሣሁን ፎሎ መንግሥት የሥራ ግብር መቀነስን ጨምሮ የኑሮ ጫናውን የሚያቃልሉ ኢኮኖሚያዊ ርምጃዎች እንዲወስድ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድን በደብዳቤ መጠየቃቸውን VOA ዘግቧል፡፡

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

16 Nov, 05:28


አገዛዙ የደራ አማራ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ የፋኖ ሽመልስ ንጉሴን ደራ ጉንዶ መስቀል የሚገኘውን መኖሪያ ቤት ሙሉ በሙሉ አውድሞታል። ሽሜ የደራ አማራ ካፈራቻቸው ልበ ሙሉ ጀግኖች አንዱ ሲሆን በርካታ ፋኖዎችን ይዞ በጎጃምና በጎንደር ከሚንቀሳቀሱ ፋኖዎች ጋር ምክክር ሲያደርግ መሰንበቱን ስንዘግብ ነበር

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

15 Nov, 13:49


ምንም ከማለታችን በፊት አስተያየታችሁን እስኪ አጋሩን?

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

15 Nov, 13:47


ከሺ ጀግኖች መካከል የተገኘ ጀግና! 

በጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች የአካዳሚክ ጉዳይ ምክትል ዲን ሆኜ በምሰራበት ወቅት አንድ ተማሪ ወደ ቢሮዬ መጥቶ የአማራ ተማሪዎች የባህል ማዕከል መቋቋም እፈልጋለሁ አለኝ።  የአማራ የባህል ማዕከሉ ኢትዮጵያ ነች አልኩት።  በወቅቱ በአማራ ህዝባዊ ንቅናቄ ላይ በትጋት እሰራ ስለነበረ እኔን ለማጥቃት ሆን ተብሎ የተላከ አካል ነበር የመሰለኝ።  የኢንጂነሪንግ ተማሪና የተማሪዎች መማክርት ምክትል ፕሬዚዳንት ነበር።  በታላቅ ውጤት ነው የተመረቀው።  የኦሮሞ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲያችን ጥያቄ በሚያነሱበት ወቅት ድምጻቸው በመሆን በኦሮምኛ ቋንቋ የሚያናግራቸውና ምላሽ እንዲሰጣቸው የሚወተውተው እሱ ነበር።  ወለጋ ተወልዶ ያደገ የአማራ ልጅ ነው።  በወቅቱ ማለትም በአብዲ ኢሌ ግዜ የኦሮሞ መምህራን ዩኒቨርስቲውን ለቀው ሄደው ስለነበር ኦሮምኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች እምብዛም በዩኒቨርስቲው አልነበሩም። 

ይህ ወንድማችን ዳንኤል አጥናፉ ይባላል።  ዳንኤል ትምህርቱን ጨርሶ ተመርቆ ወደ ትውልድ ሀገሩ ወለጋ ሲመለስ ቤተሰቦቹ በነ ሽመልስ አብዲሳ ሴራና የከፋ ጥላቻ ተፈናቅለውና ተገድለው አገኛቸው።  ግዜ አላባከነም።  ዛሬ በጎጃም በንጉስ ተክለሀይማኖት ብርጌድ ውስጥ ሆኖ ለአማራ ህዝብ እውነተኛ የነጻነት ትግል በመፋለም ላይ ይገኛል።  ሰሞኑን ጋሼ ለአማራ ህዝብ ለምታደርገው ትግል አክብሮት አለኝ እኔም ትግል ላይ ነኝ' ሲል መልዕክት ሰደደልኝ። እመነኝ እናሸንፋን በማለትም አከለበት።  አለቀስኩኝ! ግን ደግሞ ኩራትም ተሰማኝ! ድል በድል ሆነህ ወደ ሀገርህ አዲስ አበባ እንደምትገባ አልጠራጠርም! 

መረጃው የረ/ፕ ትንግርቱ ገ/ፃድቅ ነው!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

15 Nov, 08:57


https://youtu.be/Gh4Jcld37zc

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

14 Nov, 13:45


ወልቃይት..!

ከህወሃት ጎን ተሰልፈው ሰሜን እዝን ያረዱ ፣ማይካድራን ደም በደም ያደረጉ ፤ ለ27 ምናምን አመት የአማራን ህዝብ የገደሉ እነ ኮ/ል ሰጠኝ ፣ ኮ/ል መአዛ ፣ ኮ/ል በሪሁን ፣ ኮ/ል አንጋው ፣ ጀጃው ደሞዝ እና ወ/ሮ አሰፉ ሊላይ ወደ ወልቃይት ገብተዋል። ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተቀብሏቸዋል።
     
የእነ ወ/ሮ አዜብ መስፍን ጭንብል የለበሰ ስራ ውጤት ዛሬ ተገልጧል። ወልቃይት ክልል ወይም ልዩ ዞን ይሁን የሚለው በድብቅ ሲሰራ የነበረው ግልፅ የወጣበት ከወልቃይት አዲስ አበባ ዱባይ የቀጠለው ሽር ጉድና ስብሰባ ነው የዛሬው ውጤት።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

14 Nov, 13:45


የችሎት መረጃ..!

ጋዜጠኛና መምህርት መስከረም አበራ፣  ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው፣ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፣  ጋዜጠኛ ገነት አስማማው፣ ዶ/ር ወንድወሰን አሰፋ፣ ዶ/ር ሲሳይ አውግቸው፤ ዶ/ር መሠረት ቀለም ወርቅ፣ ረ/ፕ ማዕረጉ ቢያበይን፣ መንበር አለሙ፣ ሲሳይ መልካሙን ጨምሮ በርካታ የአማራ የህሊና እስረኞች ነገ ጠዋት በልደታ የገዛዙ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ። የእምነት ክህደት ቃልም ይሰጣሉ።

በመሆኑም በአዲስ አበባ የምትገኙ ጋዜጠኞች በስፍራው እንድትገኙ ጥሪ ቀርቧል
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

14 Nov, 13:45


በህዳር 4/2017 ዓ. ም የአማራ ፋኖ በጎጃም ቢትወደድ አያሌው መኮነን ብርጌድ ቀኝ አዝማች ባያብል ደስታ ሻለቃ በሰሜን አቸፈር ወረዳ ለግዲያ ቀበሌ ላይ የጠላትን ኃይል በደፈጣ በመያዝ 11 ሙትና 12 ቁስለኛ ማድረግ ችሏል።

ውጊያው የጠላት ኃይል ከባህር ዳር ወደ ቁንዝላ በማቅናት ሬሽን አድርሶ ሲመለስ ነው ጀግኖቹ የቢትወደድ አያሌው ልጆች ጠላትን መብረቃዊ ጥቃት የፈጸሙት።

የቢትወደድ አያሌው ልጆች በቅርቡ እትየ ምንትዋብ ት/ቤት፣ባድማ አካባቢ የነበረውንና ሰንቀጣ ተራራ  ላይ የነበረውን የአብይ ጭፍራ ሰራዊት ልኩን በማሳየት ቀጠናውን ነጻ ማድረግ ችለዋል።

በዚህ የተበሳጨው የአብይ ገዳይ ቡድን በእስቱሙት ቀበሌ ካንቻየ ከተማ የንጹሃንን ንብረት ሲዘርፍና ሲያወድም ውሏል።በተለይ የአንድን አርሶ አደር 13 ኩንታል ጤፍ ዘርፈዋል።

በሌላ በኩል 15 የመከላከያ አባላት ከነሙሉ ትጥቃቸው ከጅጋ ከተማ ወጥተው ፋኖን ተቀላቅለዋል።የተቀላቀሉት ወደ 5ኛ ክፍለ ጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ጅጋ ሻለቃ ነው።

ዛሬ ፋኖን የተቀላቀሉት የመከላከያ አባላት የሚደረገው ውጊያ ለሃገር ግንባታ (ህልውና) ሳይሆን አብይ ለስልጣኑ ብቻ መሆኑን ገልጸዋል።

    ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ
የአማራ ፋኖ በጎጃም ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክትል ኃላፊ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

14 Nov, 13:45


አርበኛውና የብልጽግና ሰዎች

አርበኛ ዘመነ ካሴ የብልጽግና ባለስልጣናትን እና አክቲቪስቶችን ማዋረዱ እያነጋገረ ቀጥሏል

የብልጽግናው መንደር ላለፉት ሳምንታት ትልቁ አጀንዳው የነበረው የአማራ ፋኖ በጎጃም መሪ አርበኛ ዘመነ ካሴ ተገድሏል የሚል ነበር፡፡
ይህ እንዲሆን ያደረግው ደግሞ የአገዛዙ ጦር በጎጃም ምድር የደረሰበት የመቶ ተራሮች አስደንጋጭ ምትና ሽንፈት መሆኑ ይታወቃል፡፡
ታዲያ ከዳንኤል ክብረት እስከ ተመስገን ጥሩነህ ፣ ከአበባው ታደሰ እስከ መሃመድ ተሰማ ያሉ ሆድ አደር አማራዎች ደግሞ ይህን ፕሮፓጋንዳ በመንዛት ቀዳሚዎቹ ናቸው፡፡
ተከፋይ የአገዛዙ አክቲቪስቶች ደግሞ ይህን የቢሆን ቅዠት በማሰራጨት ያከላቸው አልነበረም፡፡ ታዲያ የብልጽግና አምላኪዎችና አፍቃሪዎች “ዘመነ ተገድሏል” የሚለውን ዜና ሲያመነዥኩ ከርመዋል፡፡
ይሁን እንጂ ከትናንት በስቲያ ህዳር 3/2017 ዓ/ም ዘመነ የፋኖ ሃይሎች ከሰሩት ዘመናዊ የጦር መሳሪያን አስመልክቶ የተነሳው ባለግርማ ሞገሳም ፎቶ ቅስማቸውን ሰብሮታል፡፡
በዚህም የትግሉ ደጋፊዎችና ተዋናዮች የዘመነን ፎቶ በማህበራዊ ሚዲያ ማሰራጨታቸውን ተከትሎ መላው የብልጽግና መንደር ይህን ፎቶ ከ2023 እስከ 2026 ድረስ ዘመኑን በመቀያየር ሃሰተኛ ለማስባል ሲጥሩ ውለው አድረዋል፡፡
በየሁነቱ ካፈርኩ አይመልሰኝ በሚል የሚታወቁት እነዚህ ተከፋይ አክቲቪስቶች ራሳቸውንም ሆነ ጌቶቻቸውን የሚያዋርደውን ይህን ፎቶ ቢያጣጥሉትም አርበኛው ግን ቀን በመጥቀስ ጭምር በቪዲዮ መጥቶ አዋርዷቸዋል፡፡
ታዲያ ይህን የብልጽግና መንደር ሰዎች ቅሌት ገለልተኛ የሆኑ ሚዲያዎች ጭምር ሲያጋልጡት እየታየ ነው፡፡ “አበበ ቶላ ፈይሳ' የተባለ በፌስቡክ ላይ ከ158 ሺህ በላይ ተከታዮች ያሉት ግለሰብ "የድሮ ፎቶ እያወጣህ እንደ አዲስ የምትለጥፍ ከሆነ..." በሚል ያሰራጨው ምስልን ኢትዮጵያ ቼክ የተሰኘው ሃሰተኛ መረጃዎችን የሚያጋልጠው ገጽ ተመልክቶ አጋልጦታል፡፡
ግለሰቡ በዚህ ልጥፉ ላይ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ማህበራዊ ሚድያ ላይ ሲንሸራሸር የነበረው የፋኖ ሀይሎች አመራር የሆነው የዘመነ ካሴ ምስል "ዓመት የሞላው" መሆኑን ገልጿል ይላል ኢትዮጵያን ቼክ።
ይህን ያሳያሉ ያላቸውን እና የፋኖ አመራሩን ፎቶ አምና፣ ማለትም እአአ በ2023 የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች አጋርተውት ነበር ያላቸውን ምስሎች አያይዟል።
ኢትዮጵያ ቼክ በዚህ ዙርያ ማጣራት እንዲያደርግ ጥያቄ እንደቀረበለትና ማጣራትም እንዳደረገ አሳውቋል፡፡
በዚህ ዙርያ ባደረገው ማጣራት ምስሎቹ የድሮ እንዲመስሉ '2023' የሚል ዓመት በፎቶሾፕ ቅንብር እንደገባባቸው መመልከቱን አሳውቋል፡፡
ቅንብሩ ሲሰራም የፌስቡክን ዲዛይን በማይመስል መልኩ ተጣሞ እና ከዲዛይን ውጪ ክፍተት ኖሮበት ሆኖ እንደተሰራ መመልከት ይቻላል ብሏል።
ከዚህም በተጨማሪ መረጃውን አጋርተዋል ወደተባሉት የፌስቡክ ገፆች እና አካውንቶች በመሄድ ምርመራ ያደረገ ሲሆን "የአርበኛ ዘመነ ካሴ የዕለቱ መልዕክት" ከሚለው ፅሁፍ ጋር ተጋርቶ የነበረው ሌላ የፋኖ አመራሩ ምስል መሆኑን ለማየት መቻሉን ገልጿል።
በዚህም ምክንያት 'አበበ ቶላ ፈይሳ' በተባለው ግለሰብ የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ እና በቅንብር የቀረበ መሆኑን ተረጋግጧል ብሏል፡፡
ይህም ብልጽግና 31 ሺህ የሚዲያ ሰራዊት አሰማርቶ እንኳን የትኛው ሁነት ላይ ፕሮፓጋንዳና የፎቶ ቅንብር ማረጋገጥ እንዳለበት በቅጡ አያውቅም፡፡ ጋዜጠኛ መዓዛ መሃመድ ባጋራቸው የአርበኛ ዘመነ ፎቶ ላይ ደግሞ “2026 መልዕክት” የሚል ቀሽም ቅንብር ሰርተዋል እነዚህ የመከላከያ ሰራዊት የክብር አባላት የተባሉ ግለሰቦች፡፡
ይሁን እንጂ እነዚህ የብልጽግና አክቲቪስቶች አርበኛ ዘመነ ካሴ ተገድሏል የሚለውን ፕሮፓጋንዳቸውን ለማጽናት ያደረጉት ጥረት መሆኑን ልብ ይሏል፡፡
ሮሃም ትናንት ከግንባር የደረሳትን የአርበኛውን ቪዲዮ ባጋራችበት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የብልጽግናውን አገዛዝ አክቲቪስቶች ከአጉል ድካም ይገግላል ያለችውንና የቪዲዮው ንግግርም የሌላ ግዜ ነው እንዳይሉ ያስችላል በሚል ያሰበችውን ክፍል እንድታደምጡት ትጋብዛለች፡፡
ንግግሩም ከትናንት በስቲያ ህዳር 3/2017 መሆኑ በራሱ በአርበኛው አንደበት ተነግሯል፡፡

roha tv

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

14 Nov, 08:10


https://youtu.be/SDOTwD3diSE

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

13 Nov, 08:47


https://youtu.be/eoK2aN4wqg4?si=zzNuh0m7USgH7bkf

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

13 Nov, 07:13


የብልፅግናው ፅ/ቤት ኃላፊ ተገደለ!

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን የቆቦ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ደርቤ በለጠ  ጥቅምት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸውን በአካባቢው ነበርን ያሉ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ገለጹ።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

13 Nov, 07:10


የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር /ከሚመራቸው ቀጠናወች አንዱ የሆነው ገረመው ወዳወክ ብርጌድ/ቋሪት/ የብልፅግናን ሰራዊት አጥረግርጎ ካስወጣ በኋላ አሁን ላይ ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች ጊዜአዊ አመራር መርጠው እየተዳደሩ ይገኛሉ።
         
 @የአማራ ፋኖ በጎጃም የ5ኛ ክ/ጦር
የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን ።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

12 Nov, 11:07


ሰበር ዜና!

የአማራ ፋኖ በወሎ የምዕራብ ወሎ ኮር ቅርንጫፎች የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር ክንፍ የሆነው አትሮንስ ብርጌድ እና የቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለጦር በጋራ በመሆን የአገዛዙን አራዊት ሰራዊት ሲያደባዩት መዋላቸው ተገልጿል!!

ዛሬ ማለትም በዕለተ ሰኞ በቀን 02/2017 ዓ/ም ከረፋዱ 4:30 እስከ እኩለ ቀን ድረስ በ036 ወዠድ ቀበሌ ላይ በተደረገ ውጊያ የፋሽስቱ አብይ አህመድ አራዊት ሰራዊት ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን አምስት (5) ሙት እና ሶስት (3) ቁስለኛ ተደርጓል።  በዚህም አውደ ውጊያ ላይ  የአትሮንስ ብርጌድ እና የቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለጦር የበላይነት ወስደው  ውለዋል። የአገዛዙ ጥምር ጦርም  እግሬ አውጭኝ በማለት ፈርጥጦ ወደ ከተማ ገብቷል።
ይህ በእንድህ እንዳለ በጥምር ጦሩ ላይ ከቀን ወደ ቀን እየደረሰበት ያለውን ጉዳት የተመለከቱ የሚሊሻ አባላት ከድተው ወደ ወንድሞቻቸው  እየተመለሱ መሆኑን የአትሮንስ ብርጌድ ዋና አዛዥ  ጎሹ ሳይንቴው ገልጿል። አዛዡ አክሎም ከቀን 27/02/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ቀን 02/03/2017 ዓ/ም ድረስ ከስምንት በላይ ሚሊሾች ወደ ሰላማዊ ኑሯቸው እንደተመለሱ ተናግሯል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

12 Nov, 11:07


መረጃ ሸበል በረንታ ‼️

ትናንት ሕዳር (2) ምሽት 12ሰዓት ጀምሮ የሸበል በረንታው ሽፈራው ገርባው ብርጌድ የዕድውኃ ከተማን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ አድሯል ።

ጨለማን ተገን አድርጎ የገባው የወገን ኃይል የአብይ አህመድን ዙፋን ጠባቂ ኃይል በተፈፀመበት መብረቃዊ ጥቃት ሰፍሮበት የነበረውን ካምፕ ለፋኖ አስረክቦ አድሯል።

በምሽቱ ውጊያ ከ30 በላይ ሲሸኙ ከ43 በላይ የጠላት ኃይል ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል። የወገንን ኃይል መቋቋም ያቃተው የጠላት ኃይል አሁን ረፋድ ላይ ከ3 ከተሞች የተውጣጣ ኃይል ብረት ለበስ ተሽከርካሪ እና ዙ-23 ይዞ ተጠግቷል።

ሽፈራው ገርባው የበላይ ቀኝ እጅ
ጨለማ ለብሶ ጠላት የሚፈጅ !

@አርበኛ ጥላሁን አበጀ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

12 Nov, 08:03


https://youtu.be/Ub9zXQZtJGM

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

11 Nov, 08:31


https://youtu.be/RZnnApLNBAk

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

11 Nov, 07:45


🔥#የቦንብ_ጥቃት_በአዲስ_አበባ‼️

ዛሬ ሌሊት በአዲስ አበባ የሚገኘው የበላይነህ ክንዴ መኖሪያ ቤት ላይ የቦንብ ጥቃት ተፈፅሟል።በጥቃቱ ቤቱ እና ግቢው ውስጥ የቆመ መኪና በእሳት የተያያዘ መሆኑ ታውቋል።በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት መኖሩን ማረጋገጥ አልቻልንም።
በዚህ ሰአት አምስት ፓትሮል መከላከያ ቤቱን ከቦት ይገኛል።

©ከፋለ ጌቱ

#ላንጨርስ_አልጀመርነውም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

2/3/17 ዓ.ም

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

11 Nov, 05:22


የአማራ ዲያስፖራ በአማራ ህዝብ ላይ የታወጀውን ጅምላ ፍጅት በዚህ መልኩ ለዲፕሎማሲው አለም እያጋለጠ ነው!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

10 Nov, 07:52


🔥#ባሶሊበን_የጁቤ‼️
    
        የአማራ ፋኖ በጎጃም ሐዲስ አለማየሁ ክ/ጦር ከአራቱም ብርጌዶች በተውጣጡ ጀግኖች ጠላት እየተለበለበ ነው።
     የቦቅላ አባይ ብርጌድ፤አዋበል መብረቁ ብርጌድ፤አነደድ ተድላ ጓሉ ብርጌድ፤ባሶሊበን አብራጅት ብርጌድ፤የሐዲስ አለማየሁ ክ/ጦር ጥቁር አንበሳ ልዩ ኮማንዶዎች፤ከ 6ኛ ክ/ጦር የንጉስ ተክለ ሃይማኖት ነበልባሎች ጠላትን ካንፑ ድረስ ሄደው እያስጨነቁት ነው።

         ጀግኖቹ የጠላትን አከርካሪ ለመስበር ሲያቅዱ ቆይተው ዛሬ ጠላትን እያደባዩት ነው።

         ©ግዛቸው መበር

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

10 Nov, 05:31


ቅዳሜ ጥቅምት 30 ቀ 2017 ዓ.ም‼️

አቸፈርን አስሳለሁ ብሎ ዙ 23 ን ጨምሮ በርካታ ሞርተር እና ዲሽቃወች አግተልትሎ የገባው የጠላት ኃይል ከዝብስት እስከ ዲላሞ ባለው ቀጠና ከትላንት 8:00 ጀምሮ እየተቀጠቀጠ ነው።
የአየር ኃይሉን በሙሉ አቅሙ የተጠቀመው ወራሪ ሰራዊት በዘፈቀደ ባደረገው የጀት ድብደባ የገጠር መንደሮችን ቢያወድምም በወገን ኃይል ላይ ያመጣው ተጨባጭ ጉዳት የለም።

የጀት እና የድሮን ድብደባ የማይበግረው ለህዝቡ ታማኝ የሆነ፤ የማይፈራ ትውልድ አስነስተናል። የሚጨፍርን ወራሪ ሰራዊት የጫኑ ኦራሎች የጠላትን በድን ጭነው መመለስ የዘወትር ተግባራቸው ነው።


Via Asres Mare

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

10 Nov, 05:31


ማይካድራ!!

የሰማዕታት አደራ አይታጠፍም!

የጥቅምት 30/2013 ዓ.ም የማይካድራ ጭፍጨፋ ሰለባዎችን መቼም አንረሳም፤ የሰማዕታት አደራ አይታጠፍም!

ወያኔ ከፍጥረቱ ጀምሮ  ፀረ-ዐማራ እና ሆኖ የተነሳ ድርጅት ነው፡፡ በተለያየ ጊዜ መጠነ ሰፊ የጥላቻ ቅስቀሳ አድርጓል።

የዘር ማጥፋት የሀሳብ ክፍልን የሚያስረዱ የተለያዩ የጥላቻ ቅስቀሳዎችን ማድረጉን ተከትሎ ከጥላቻ ማኒፌስቶው በመነሳት፣ የወልቃይት ጠገዴ ዐማራ ህዝብ ላለፉት ሦስት አስርት አመታት በስውርና በግልፅ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲፈፅምበት ቆይቷል።

ማይካድራ አንዱ ማሳያ እንጂ፣ በዐማራ ላይ የተፈፀመ ብቸኛው የዘር ማጥፋት ወንጀል አይደለም፡፡

የማይካድራን ጭፍጨፋ ስናስብ ጭፍጨፋው የፀረ-ዐማራ ትርክት ውጤት ስለመሆኑ ልብ ልንለው ይገባል፡፡ ጥቅምት 30/2013 ዓ.ም በማይካድራ ከተማ የተፈፀመው የጅምላ ጭፍጨፋ በ1968 ዓ.ም ወያኔ ያዘጋጀው ዐማራን የማጥፋት ፍኖተ መርሁ አካል ነው።

የጅምላ ጭፍጨፋው የተፈፀመው ‹ሳምረ› የሚባለው የሰፋሪ ትግሬ ወጣቶች ቡድን ከትግራይ ወራሪ ልዩ ኃይል ፖሊስና ሚሊሻ ጋር በመሆን ነበር፡፡

አፈፃፀሙም በየጎዳናውና ከቤትቤት በመዘዋወር አስቀድመው የለዩዋቸን ወገኖቻችንን በከፍተኛ ግፍና ጭካኔ በዱላ በመደብደብ፣ በጩቤ በመውጋት፣ በገጀራና በፈራድ (ወይም ፋስ መጥረቢያ) በመምታት፣ በገመድ በማነቅና በጥይት ተኩሶ በመምታት በጅምላ ጨፍጭፈዋቸዋል፡፡

በዚህ የጅምላ ጭፍጨፋ የወልቃይት ጠገዴ ዐማራን መሬት በመውረር ሀብት ንብረት ያፈሩ የትግራይ ባለሃብቶች በአካል፣ በሀሳብና በገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡

ጥቅምት 30/2013 የጅምላ ጭፍጨፋው ከመጀመሩ ቀደም ብሎ፣ የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፃሚዎቹ የትግራይ ተወላጅ የሆኑና ዐማራ የሆኑትን ለመለየት መታወቂያ ካርድ እየተመለከቱ ማጣራት አድርገዋል።

የትግራይ ተወላጅ የሆኑ ሴቶች እና ህፃናት ጥቃቱ ከመጀመሩ በፊት አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ ተነግሯቸው ሊወጡ ችለዋል።

ጭፍጨፋው ሲጀመር በልዩ ሁኔታ የዐማራ ብሔር ተወላጆች በብዛት በሚኖሩበት ልዩ ስሙ ‹‹ግንብ ሠፈር›› በሚባለው መንደር እስከወልቃይት ቦሌ ሠፈር ድረስ የሚገኙ ወገኖቻችን፣ ግፍና ጭካኔ በተሞላበት መንገድ ተገድለዋል።

ጭፍጨፋው የተጀመረው ዓብይ ፀጋዬ የተባለን ዐማራ  ከቤቱ ፊት ለፊት በጥይት በመግደል፣ ቤቱንና አስከሬኑን በእሳት በማቃጠል ነው።

በሰማዕቱ ዓብይ ፀጋዬ የተጀመረው ጭፍጨፋ እስከ ለሊቱ 9:00 ድረስ በወገኖቻችን ላይ አሰቃቂ የጅምላ ጭፍጨፋው ተጠናክሮ በመቀጠሉ 1,644 ዐማራዎች የጉዳት ሰለባ ሁነዋል። የተገደሉ1,563 ሲሆኑ፤ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ደግሞ 81 ናቸው፡፡ በዚህ ጭፍጨፋ የተነሳ በርካታ ሕጻናት ያለ ወላጅ ቀርተዋል።

የማይካድራ የዘር ማጥፋት ድርጊት ፈፃሚዎች የዘር ማጥፋት ድርጊቱን የፈፅሙት በጀኔቫ ቃልኪዳን አንቀፅ ቁጥር 2 እና በሮም ድንጋጌ አንቀፅ ቁጥር 6 እና 7 ከዘር ማጥፋት ወንጀል ጥበቃ የሚደረግለት አንድ የሆነን የብሔር፣ የዘር… ቡድን የሆነውን (የወልቃይት ዐማራ) ዘር በመላ ወይም በከፊል ለማጥፋት በማሰብ ነው፡፡ ይህ ግፍና በደል መቼውንም ቢሆን የማይረሳ ነው።

የሰማዕታት አደራ አይታጠፍም!

የትግሬ ኦሮሙማ አገዛዝ ለእያንዳንዱ የአማራ የደም ጠብታ ዋጋ የሚከፍሉበት ጊዜ እሩቅ አይደለም።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

10 Nov, 05:29


ዳንግላ ላይ የ3ኛ (የጎጃም አገው ምድር ) ክፍለ ጦር
     ቢትወደድ መንገሻ ጀንበሬ ብርጌድ
    ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ
    ጊዮን ብርጌድና
     ዘንገና ብርጌድ
በጥምረት የአብይን ገዳይ ቡድን ዳንግላ ከተማ ላይ ሲፈልጥ ሲቀጠቅጠው ውሏል።
በርካታ የጠላት ኃይልን ሙትና ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል።በጠላት ላይ ከፍተኛ የሰባዊና ቁሳዊ ጥቃት ማድረስ ተችሏል።

የ8ኛ( በላይ ዘለቀ ) ክፍለ ጦር አባ ኮስትር ብርጌድ የብርሃኑ ጁላ ጦር በገፍ BM፣ፔምፔ፣ዙ 23ና ሌሎችንም መሳሪያዎች ተሽክሞ ወደዲሚ ጊዮርጊስ ለመግባት ጉዞ ላይ እያለ ክፉኛ ሲመታ ውሏል።በርካታ የጠላት ኃይል ሙትና ቁስለኛ ተደርጓል።በዚህ አውደ ውጊያ ላይ ትናንት ብርጌዱ ያስመረቃቸው የኮማንዶ ምሩቆችም በመሳተፍ በጠላት ላይ ጀብዱ በመፈጸም ስራቸውን አሃዱ ብለው ጀምረዋል።

በሌላ ግንባር አባ ኮስትር ብርጌድ ጠቅል ሻለቃ ቢቸና ከተማ መግቢያ ማህበረ ብርሃን ከሚባል ቦታ ላይ  ለቁጥር የሚያዳግት ጠላትን ሙትና ቁስለኛ አድርጎ አንድ ፖሊስ ማርኳል።
በሌላ አውደ ውጊያ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሶማ ብርጌድ በእናርጅ እናውጋ ወረዳ ዋና ከተማ ደብረ ወርቅ በመግባት በጠላት ላይ መብረቃዊ ጥቃት በመፈጸም ቁጥሩ ያልታወቀ ጠላትን ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ደብረ ወርቅ ከተማን በከፊል ነጻ ማውጣት ተችሏል።

   ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ የአማራ ፋኖ በጎጃም ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ምክትል ኃላፊ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 08:29


https://youtu.be/WK5XUQNy6Bk

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 07:29


አሳዛኝ ዜና

    ዛሬ ጥቅምት 30/2/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:15 ልዩ ስሙ  ቋሪት ብር አዳማ ዙሪያ ትንሽ የገጠር ከተማ ለጊዜው ቁጥራቸው ያልወቁ ንፁሃን በድሮን ተጨፍጭፈዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 07:12


🔥#4ቱ_ክፍላት💪

ላንሳ እስኪ ጀግና የጀግና ውሃልክ ፣
የአባታቸው ልጅ የአፄ ምኒልክ ፣
ልማዳቸው ነው ጠላት ማንበርከክ ፣
ማን አለ ጀግና በሸዋየው ልክ  ።
ይፋት ጣርማበር ኤፍራታ ግድም ፣
ሳይደርቅ መላሽ የወገኑን ደም ።

አይበገሬው ጀግናው ጎንደሬ ፣
ጀሮ የለውም ለባንዳ ወሬ  ።
የቴወድሮስ ልጅ የነ ገብርዬ  ፣
ከፈሪዎቹ ሌት የተለየ   ፣
እንደ አጥቢያ ኮኮብ ሲነጋ ታዬ ።
ጀግናው በለሳ ስማዳ ጋይንት  ፣
ሶስት ያጋድማል በአንድ አብሪ ጥይት  ።

የንጉሱ ልጅ የተክለ ኅይማኖት  ፣
በላይ አባቱ ቀድሞ አስተምሮት  ፣
ጀግናው ጎጃሜ እጅ አይሰጥ ለሞት ፣
ጠላቱን ገጥሞ ያስገባል መሬት ።
እንኳን ለጋላ ለማይረባው ሊጥ  ፣
ጅራፍ ሲሰማ ለሚፈረጥጥ   ፣
ጎጄ ለነጭም ልቡ አይደነግጥ  ።

የንጉስ ሚካኤል የአሳምነው ልጅ ፣
የእሳት አለሎ ክንዱ የሚፋጅ  ።
የወሎየው ልጅ የዲንጋው ቆሎ  ፣
የተነሳ እለት ማርያምን ብሎ  ፣
የተነሳ እለት ወላሂ ብሎ  ፣
ገደል ይገባል ጠላቱ ዘሎ  ፣
ከዚህ የጣልከኝ እግሬ አውጣኝ ብሎ ።
ማባበል እንጂ ወሎን በፍቅር ፣
አይከሰትም በፀብ መነፅር  ።

አራቱ ክፍሎች የኔ ጋሻወች ፣
ሸዋና ጎንደር ወሎ ጎጃሞች ፣
የወገን ኩራት ናቸው አለሞች ፣
የጥጋበኛም መደቆሻዎች  ፣
እፁብና ድንቅ ልዩ ፍጡሮች  ።
እናታቸው ናት የሴት ወይዘሮ  ፣
በቀጭን ፈታይ እንዝርት አዙሮ  ።
ለዘዴው ነው ወይ ለብልሃቱ  ፣
ውሃው ይጠበቅ ይጥማው ፋሽስቱ  ፣
የት ሊደርስ አለች ወዴት አባቱ  ፣
የንጉሱ ሚስት ቴጌ ጣይቱ  ።

የዚያ ጀግና ልጅ የጀግና አባቱ ፣
የዚያች ጀግና ልጅ የጀግና እናቱ ፣
ይጥላል እንጂ ባንዳን በአናቱ ፣
በማን ይመጣል የዘር ፍርሃቱ  ።

  ©  አዳ የአዴቱ የአድማሱ ጉግሳ ልጅ ከንስር አማራ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 07:11


#ማይካድራ!
          
ዛሬ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በማይካድራ ከተማ ጥቅምት 30/ 2013 ዓ.ም በማይካድራ የህወሓት ኃይሎች በአንድ ቀን 1ሺህ 563 ንፁሀን አማራዎችን የጨፈጨፉበት ቀን ነው።

#Amhara #Ethiopia

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 05:51


በአሜሪካ ታላቅ ሰልፍ የአማራ ልጆች እና የአማራ ወዳጆች ድምጽ አሰምተዋል።

ቢሆንም ግን በቂ አይደለም። ጎዳናዎች ይጥለቅለቁ።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 05:44


የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዋና አዛዥ የሆኑት ሌተናል ጄነራል ይልማ ከትዊተር (ኤክስ) መተግበርያ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደታገዱ ለማወቅ ችለናል።

እንዲህ አይነቱ ክስተት የሚፈጠረው  የሀሰተኛ የጥላቻ ንግግሮችን በሚያሰራጩ ሰዎች ላይ  ነው። 
ጀነራሉ ወደፊትም በስማቸው የX አካውንት እንዳይከፍቱ ጭምር ነው እግዱ።
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

09 Nov, 05:40


ሰበር ዜና ‼️

በአቶ በላይነህ ክንዴና በአቶ ካሳሁን ምስጋናው አስተባባሪነት የተቋቋመው የባለሃብቶች ቡድን በእቅዱና ከብልፅግና በተሰጠው ተልዕኮ መሰረት የአማራ ባለሃብቶችን  ማሳሰር ጀመረ።

ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም በአብይ አህመድ ትዕዛዝ ሰጭነት  የባለሃብቶች አመቻች ስብስብ ኮሚቴ የሚል ስያሜ ተሰጥቶት በባህር ዳር ከተማ መቋቋሙ ይታወሳል። ይህ የባለሐብቶች ስብስብ ኮሚቴ በተቋቋመ በሁለተኛው ቀን ማለትም ጥቅምት 22ቀን 2017ዓ.ም ስራውን ጀምሯል።

ስራውን የጀመረውም በአዲስ አበባ  ከተማ የሚኖሩ የአማራ ባለሃብቶች እንዲታሰሩ ለመንግስት ጥያቄ በማቅረብ ነበር። ይህ ጥያቄም ተቀባይነት አግኝቷል። ምክንያቱም የአብይ አህመድ አገዛዝ እንኳን ተልዕኮ ከሰጠው አካል መረጃ አገኘሁ ብሎ ይቅርና የአማራ ባለሃብቶችን የተለያዩ ሰበቦችን እየፈለገ ሃብትና ንብረታቸውን በመንጠቅና በመዝረፍ ለማድኽየት በዕቅድ ይዞ ሲሰራበት ቆይቷል። ዛሬም እየሰራበት ይገኛል።

ለዚህ ማስረጃ የሚሆነው የብዙ የአማራ ባለሃብቶች የባንክ አካውንትና ንብረት እንዳይንቀሳቀስ ታግዷል። አንዳንዶችም አገር ለቀው እንዲሰደዱ ተደርጎል።

ዛሬም በአቶ በላይነህ ክንዴና በአቶ ካሳሁን ምስጋናው የሚመራውና በአመቻች ኮሚቴ ስም የተቋቋመው የባለሃብቶች ስብስብ የአማራ ባለሃብት ተሰብስቦ ከታሰረ ለአማራ ፋኖ ስንቅና ትጥቅ የሚያቀርብለት የለም በሚል አስተሳስብ ለአገዛዙ ሰርግና ምላሽ እያደረጉለት ነው።

ይህን እቅዳቸውን ተግባራዊ ለማድረግ ሰሞኑን ከኮሚቴው ውስጥ የተወሰኑ ባለሃብቶች በአዲስ አበባ የአማራ ክልል የኢንቨስትመንት ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ ከሆነው ከያየህ አዲስ ጋር በመሆን የስም ዝርዝራቸውን ለይተው ለፌደራል ፖሊስ በማስተላለፍ ላይ እንደሆኑ ታውቋል።

እነዚህ አካላት በመቶዎች የሚቆጠሩ የአማራ ባለሃብትን ስም ዝርዝር የለዩ ሲሆን በዚህ መሰረት በዛሬው ዕለት የፊዴራል ፖሊስ መያዝ ጀምሯል።

በዛሬው ቀን የመያዣ ትዕዛዝ ከወጣባቸው ባለሃብቶች መካከል:-
1. አቶ በላቸው ጀምበሬ:- የድርጅቱ ስም -በላቸው ጀምበሬ አስመጭና ላኪ
2. አቶ ባለው ነጋ:- የድርጅቱ ስም- ባለው ነጋ አስመጭና ላኪ
3. አቶ ጤናው አለኸኝ:- የድርጅቱ ስም- ጤናው አለኸኝ አስመጭና ላኪ
4. አቶ አለማየሁ ማሞ:- የድርጅቱ ስም- አለማየሁ ማሞ አስመጭና ላኪ ናቸው::

ከላይ ከተጠቀሱት ባለሐብቶች ውስጥ አቶ ባለው ነጋ ሚክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ተወስዶ በምርመራ ላይ እንዳለ ታውቋል። ቀሪዎች ደግሞ እየተፈለጉ እንደሆነ በስራው ላይ ከተሰማሩ ሰዎች ተረጋግጧል።

በስራው ላይ ካሉ አካላት የደረሰን መረጃ እንደሚያመለክተው  እያንዳንዱን ባለሃብት የአማራ ፋኖን በገንዘብ ስትደግፍ ደርሰንበታል በማለት በቁጥጥር ስር ለማዋል እንደሆነ ታውቋል። ይህን ለማሳመንም እከሌ ከሚባል ፋኖ ጋር ስትደዋወል ነበር፤ በዚህ ወቅት ደግሞ በእከሌ በኩል ገንዘብ ልከሃል…
ወዘተ የሚል የውሸት ምክንያትና ማስረጃ እያዘጋጁ እንደሆነ ተረጋግጧል:: ይህን እውነት ለማስመሰል ከቴሌ፣ ከኢንሳ፣ ከብሄራዊ መረጃና ደህነት፣ ከአርቴፊሻል ኢንቴሌጀንስ ጋር በመሆን የባለሃብቶችንና የአማራ ፋኖ አመራሮችን ድምፅ በማስመሰል እያዘጋጁ እንደሆነ የውስጥ ምንጮች ነግረውናል።

ስለዚህ በእነበላይነህ ክንዴና ካሳሁን ምስጋናው የሚመራው የባለሃብቶች ኮሚቴ የአማራ ሕዝብን የሕልውና ትግል በዚህ መልክ ላታስቆሙት የስራ ጎደኞቻችሁን ሃብትና ንብረት በአገዛዙ እንዲወድምና የሚታሰሩ ወንድሞቻችሁንም ሞራል እንዲነካ ከማድረግ ትቆጠቡ ዘንድ ምክራችን ነው::
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

08 Nov, 09:11


https://youtu.be/tZv4BQ-4Zh4

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

08 Nov, 08:46


ፑቲን  ትራምፕ ደፋር ነዉ አሉ‼️

የሩሲያዉ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር  ፑቲን ተመራጩን  የአሜሪካ ቀጣይ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን እንኳን ደስ አልዎት ብለዋቸዋል፡፡

ዶናልድ ትራምፕም  ለፑቲን እደዉላለሁ    ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
በሶቺ ቫልዳይ ጉባዔ ላይ ንግግር ያደረጉት ፕሬዝዳንት  ፑቲን  ትራምፕ ደፋር ሰዉ ነዉ  ብለዋል፡፡

ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት  የተናገረዉን ሁሉ ማመን ባይቻልም ነገር ግን ከዩክሬን ቀዉስ ጋር ተያይዞ  ያነሳዉን ሀሳብ ትኩረት መስጠት  ይገባል ነዉ ያሉት ፑቲን፡፡

ከዚህ በተጨማሪም  ዶናልድ ትራም ደፋር ነዉ ያስገርመኛል ያሉት ፑቲን  ከፖለቲካ ይልቅ የቢዝነስ  ሰዉ  በመሆኑ ብዙ ስህተቶችን  ከዚህ ቀደም  ይሰራ ነበር ሲሉም  አንስተዋል፡፡

ሞስኮ  ከዋሽንግተን ጋር  ለመነጋገር በሯ  ክፍት  ስለመሆኑም  ፕሬዝዳንቱ አስታውቀዋል፡፡

ኔቶን አስመልከተዉ ሲናገሩም  የጦር ጎራዉ  ጊዜዉን የሳተ ስብስብ ሲሉ ወርፈዋቸዋል፡፡

የትራምፕን መመረጥ ተከትሎ አስቸኳይ  ስብሰባ የተቀመጡት የአዉሮፓ አገራት መሪዎቸ አደጋ ዉስጥ  ነን እያሉ ነዉ፡፡

አውሮፓ ካማላ ወይም ትራምፕ ስለተመረጡ ሳይሆን የራሱን እጣፈንታ የሚወስንበትን አቅም ሊገነባ ይገባል  ብለዋል፡፡

ትራምፕ በምርጫ ቅስቀሳቸው ወቅት ከአውሮፓ ጋር ከሚኖረው የንግድ ጦርነት አንስቶ ከኔቶ ለመውጣት እና ዩክሬን ከሩሲያ ጋር በምታደርገው ጦርነት መሰረታዊ የሆነ የድጋፍ ለውጥ እንደሚያደርጉ ዝተዋል፡፡

ይህም በመላው አውሮፓ በሚገኙ ሀጋራት ላይ ከፍ ያለተጽዕኖ ሊያስከትል እንደሚችል ኤፒ ዘግቧል፡፡

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

08 Nov, 08:44


ይኸን ጉድ ሰምታችኋል?

በተጨባጭ እየገጠመን ያለ ፈተና

  ጉዳዩ የተፈጠረው እዚሁ በመዲናችን አዲስ አበባ ጉለሌ ክ/ከተማ ወረዳ 4 ጉቶ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ነው። ወጣት ካሊድ አስራት እና ጓደኞቹ በእንስሳት እርባታ ስራ ላይ ተደራጅተው መንግስት ሼድ እና ላሞችን አዘጋጅቶላቸው የክብር እንግዶች እና ሚዲያ በተገኘበት ተመረቀ። እነ ካሊድም ሼድ እና ላሞች ተገዝቶላቸው ስራ ሊጀምሩ ስለሆነ ደስተኛ መሆናቸውን በወቅቱ ለሚዲያ ተናግረው ነበር።

የተደራጁት ወጣቶች በነጋታው ግን ወደ ሼዱ ሲሄዱ ያዩትን ማመን አልቻሉም ትናንት የነበሩት ላሞች የሉም ምንድነው ብለው ሲጠይቁ "ለሚዲያ ተብለው በኪራይ የመጡ ላሞች ናቸው" የሚል ምላሽ አገኙ። ወጣቶቹ አሁን ስራ አጥ ሆነው ሶስት ወር አልፏቸዋል።(fast merja)

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 15:09


🔥የጀግንነት ጥግ🔥

አንዱ ጀግናችን ዛሬ በ26/02/2017 ዓ.ም አንዱን የአድማ ብተና አባል ሲንዘላዘል አገኘው። ጀግናውም መሳሪያ ስላልያዘ ወደ አድማ በታኙ ተጠግቶ ካዘናው በማውለቅ ግንባሩን በማለት መሳሪያውን ይዞ እየተንጎማለለ ወጧል።
   ደብረማርቆስ....!

Via እስቲበል አለሙ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 15:08


Fighting tyranny, killing mercenary and mercenary gangs, workers, soldiers of tyranny is justice.

It is righteous to fight against Abiy Ahmed, who massacres the innocent, who has no respect for any human being or any religion, who is a hybrid of a foreign emissary, who is ashamed of his country, and even great Ethiopia, who is a symbol for Latin America, Asia and Africa. Because the opposition to righteousness is righteousness.

You have creatures that follow the sole of a shoe for money.
It is recommended that you stand on the side of the truth in any religious teaching.

And the fight we are fighting is against a government that destroys children with drones while they go to school, destroys schools with drones, destroys cities and goes out into the jungle to fight the forces they call extremists.

Fano wins

Fano is coming......
4 kilo is LOADING.......

Amharic Version

አምባገነን መንግስት መዋጋት፣ የአምባገነን መንግስታት ቅጥረኛ እና ተላላኪ ባንዳ፣ ሰራተኛ፣ ወታደር መግደል ፍትሃዊነት ነው።

ንፁሃንን ለሚጨፈጭፍ፣ ለየትኛውም የሰው ልጅም ይሁን ለየትኛውም ሃይማኖት ክብር የሌለውን ክብር አልባ፣ የፈረንጅ ተላላኪን ዲቃላ፣ በሀገሩ የሚያፍር አልፎ ተርፎም  ታላቋን ኢትዮጵያ ለላቲን አሜሪካ፣ ለእስያ እንዲሁም ለድፍን አፍሪካ ተምሳሌት የሆነችን ሀገር እሱ ተዋርዶ ሀገር የሚያወርደውን አብይ አህመድን መዋጋት ጽድቅ ነው። ምክንያቱም ፅድቅን የሚቃወምን መቃወም ፅድቅ ስለሆነ።

ለገንዘብ ብላችሁ የጫማውን ሶል የምትከተሉ ፍጥረቶች አላችሁ።
በየትኛውም የእምነት አስተምሮ ከእውነት ጎን እንድትቆም ይመከራል።

እናም የምንዋጋው ሴት ደፋሪውን፣ ህፃናት ጨፍጫፊውን፣ ትምህርት ቤት ሂዱ ተመዝገቡ እያለ ትምህርት ቤት በድሮን የሚያፈርሰውን፣ ከተማ ለከተማ የሚያውደለድለውን እና ወደ ጫካ ወጦ ፅንፈኛ ብሎ የሚጠራውን ሃይል መዋጋት ከማይችል በየመንገዱ የሚያገኘውን ህፃናት ከሚረሽን መንግሥት ጋር ነው ግጥሚው።

ፋኖ ያሸንፋል

Fano is coming......
4 killo is LOADING.......
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 09:54


ቲሊሊ‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የዘንገና ብርጌድ ቲሊሊ ከተማን ተቆጣጠረ።

ዘንገና ዘንገና ብርጌድ አሁንም ጠላትን እየረፈረፈው  ይገኛል።
ከረፋዱ 4:00 የጀመረዉ ዉጊያ ከቲሊሊ ከተማ ወጦ ወደ ሽንዲ ወንበርማ የተንቀሳቀሰውን የአራዊት ቡድን ወንጀላ ቀበሌ ላይ ዙሪያውን ከቦ ይቀጠቅጠዉ ሲቀጥል፤ ካምፕ የቀረዉንም በተመሳሳይ የእጅ በጅ ዉጊያ ተያይዞታል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 09:54


#ጠላት_እየተገረፈ_ነው‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም የራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ/ክ/ጦር በተለያዪ ግምባሮች ጠላት እያስጨነቀው ይገኛል።

1ኛ: ደጃች አሰቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ፣ ወምበርማ ብርጌድ፣ጓጉሳ ብርጌድና ወርቅአባይ ብርጌድ በጥምረት ቡሬ ከተማ በመክበብ ጠላትን እየገረፉት ይገኛሉ

2ኛ.ገረመው ወንዳወክ ብርጌድና እና አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ፍኖተሰላም ዙሪያ ፣ ጅጋ እና ሆዳንሽ ግምባር ጠላትን እያርበደበዱት ይገኛሉ

                  ክፋት ለማንም
                  በጎነት ለሁሉም!!
አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ!

    ©የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 09:37


ነፍጠኛ እያለች ስድብ ያልሆነውን መጠሪያ ስድብ አስመስላ ስትሳደብ የነበረችው ናት አሉ ፋኖ በደህና ምላጭ መናፈጫዋን ተርትሮላታል🤣😁

ከአንገት በላይ ስፔሻሊስቱ የአማራ ፋኖ💪

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 09:36


የመከጡሪ ከተማ ከንቲባ በአካባቢው ያሉ የፋኖ ሃይሎችን ብዛትና አሰላለፍ ጥናት ካደረገ በኋላ ተጨማሪ የጥላት ኃይል ወደቦታው እንዲመጣ በማድረግ የፋኖ ኃይሎች ላይ ጥቃት ሊያደርስ ተንቀሳቀሰ ።

ከንቲባው በሞተር ከአንድ ትራፊክ ፖሊስ ጋር በመሆን መከላከያን መንገድ በመምራት ላይ ነው ። ሰተት ብለው መከጡሪ ዙሪያ ቄራ እና ደብረ ፅጌ የተባ ቦታ ገቡ ። ታዲያ በዚህ ሰአት በቦታው የነበረው የፋኖ ኃይል አስቀድመው መረጃው ደርሷቸው ነበርና ቦታ ቦታቸውን ይዘው ሲጠብቁት ቆዩ ። ከዚያማ አስቀድሞ መንገድ ይመራ የነበረ ከንቲባውን እና የትራፊክ ፖሊሶን ከአፈር ቀላቀሉት። ቀጥሎም ምድር ቁና ሆነች።(ጠብበች) ቀየው በየት በኩል እንደሚተኮስ በማይታወቅ የጥይት ሀሩር ተግተልትሎ የገባውን መከላከያ ሰራዊት ተብየ ሲያጋድሙት ቆይተው የውጊያ ግምባሩ እየሰፋ በመሄዱ የፋኖ ኃይሎች አሰላለፋቸውን በመቀያየር አስቀድመው ልምምድ ያደረጉበት ቦታ በመሆኑ ነገሩን ቀላል አድርጎላቸው ነበርና በራሳቸው እቅድ ጠላትን ወደ መግደያ ወረዳ ስበው በማስገባት ይገርፉት ይዘዋል ፣ከሚወድቀው ሰራዊት እየተነጠለ እግሬ አውጭኝ ብሎ ሚፈረጥጠውን እናጅሬ እግር በእግር እየተከተሉ ይለቅሙት ይዘዋል እግሩ ወዳመራው ሚሮጠው አሸባሪ አርሶ አደር ቤት በመግባት ለመደበቅ ቢሞክርም ንስሮቹ ከገባበት ተከትለው በመያዝ አሻፈረኝ ያለውን እርምጃ ሲወስዱበት፣እጅ የሰጠውን አንጠልጥለው ወስደዋል ። የፋኖ ኃይሎች በዚህ ውጊያ በጣም እረክተዋል። ውጊያው ቀጥሎ ውሎ አድስ የገባውና በቦታው የነበረ ጥምር ጦር ጭምር የአሞራ ሲሳይ ሆነ። የውጊያው ድምር ውጤት ሲታ የመከጡሪ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 106 የአገዛዙ ጥምር ጦር  ከአፈር የተቀላቀለበት እለት ነው።

የፋኖ ኃይሎችም ስራቸውን ሰርተው ሲጨርሱ ወደ ገዥ ቦታቸው በንፍስ ፍጥነት ከትመው ከድል በኃላ ሲጨፍሩ አምሽተዋል ።

NB- የተገደለው ከንቲባ ነባሩ ከንቲባ ስልጣኑን በፍቃዱ ሲለቅ አድስ የተሾመና ልቡ ያበጠበት ባንዳ ነበር።

ይህ እርምጃ ከተወሰደ በኋላ አካባቢው ላይ አንድም ምሊሻ የለም ።
👉ከወገን በኩል 3ፋኖ ሲሰዋ ቀላል ቁስለኛ ደግሞ 7 ናቸው።

ከተመልካች

Via Ashara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

05 Nov, 08:22


https://youtu.be/6-4D6BiYnJM

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 14:27


#Update ራያ!

ወደ ራያ ገብቶ የነበረው ዘራፊው የህወሃት ታጣቂ ቡድን አካባቢውን ለቆ መውጣት መጀመሩን ከአካባቢው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ታጣቂ ኃይሉ አካባቢውን ለቆ እወጣ ያለው እንዴትና ለምን የሚለውን አጣርተን የምናደርሳችሁ ይሆናል።

#Amhara #Ethiopia
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 12:41


🔥#የአማራ_ፋኖ_በጎጃም!

ይህ የምታዩት ወጣት በክላሽ ከጠላት ጋር ተናንቆ 2 ስናይፐር ከ1 ብሬን ጋር የማረከው የቡሬ ዳሞት ፋኖ ነዉ። ፋኖነት አርበኝነት💪🙏!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 11:02


ጥብቅ ማሳሰቢያ ለዲያስፖራው

ሰሞኑን ዶላር የነጠፈባቸው ታጋይ መሳይ አሜኬላዎች ለፋኖ፣ የዘር ጭፍጨፋውን ለማስቆሚያ ብላ ብላ እያሉ የገንዘብ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ሊያዘጋጁ እንደሆነ ተሰምቷል።
እኛ ማለት የፈለግነው ስልምትሰጥው ሰው ማንነት እወቅ። ዐማራ ዐማራ ያለው ሁሉ አማራ አይደለም። ፋኖ ፋኖ ያለው ሁሉ ፋኖ አይደለም። ዶላር ሲያዩ አክሮባት የሚሰሩ ስላሉ።
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 11:01


ሴቱም ወንድም ሊነሳ ግድ ይላል።
ቤት ውስጥ ሰፈር ለሰፈር ምታውደለድል ወንድ ከትናንት በስቲያ እንደተረሸኑት የአዲስ ቅዳም ወጣት አንተም የተለየ ዕጣ ፈንታ የለህም። ሴቶችም ቢሆን ከላይ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቷት ሴት የተለየ ዕጣ ፈንታ የላችሁም።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ገዳይ ነው፣ አሸባሪ ነው፣ ጨካኝ ነው፣ ደፋሪ ነው መሪዎቻቸውን ነው ሚመስሉት።
ይህንን ግፍ ማስቆም ምትችለው ፓርላማ ላይ ጥያቄ ጠይቀህ አይደለም። ወይም ፍትህ ፍትህ በማለት አይደለም።
ነፍጥ አንስተህ ጉሮሮ ለጉሮሮ ስትተናነቅ ብቻ ነው። የመከላከያ እንቅስቃሴ ያላማራቸው በርካታ እንስቶች ከቤት ወጠው የውትድርና ስልጠና ወስደው እና ተመርቀው ትግል ላይ ናቸው።

ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ፣
እንደ ሆችሚኒ እንደ ቼጉቬራ።

ፍትህ በሌለበት አገር ፍትህ ፍትህ አትበሉ በቃ። ፍትህን በክንዳችን ነው ማረጋገጥ ያለብን አለቀ።

ድል ለዐማራ ህዝብ

ማልቀስ አይቻልም አስለቃሾችን ማስለቀስ እንጂ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 11:00


እቺ ሰውየ መላ ጠሮባታል አሉ። ዐማራን የነካ፣ የለውም በረካ።
ቲክቶክ ላይ እባካችሁ like, share ትላለች

ይሄ ሴት አሯሯጭ አጭቤ ነጋዴ፣ ኦሮሙማዎች ለምን እንደሚወዱት አላቅም ነበር። ለካ አክሮባት ለመስራት ጊዜ እየጠበቀች ነበር እስከዛሬ። ክንዱ ላይ ያለውን ዛፍ ግን ምን እያጠጣው ነው😂

በየሄደበት እያስጨንቀ፣
በላይ ነው ሲባል በታች ዘለቀ😁። (የዘለቀ ወያው ነው ወያላው)

ከግንባሩ ላይ የሰካው የቁ*ውን ነቅሎ ነው የሚሉ መተርጉማንም እንዳሉ ምን ያህሎቻችሁ ታውቃላችሁ ግን😂😂😂

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 10:59


የድል ዜናዎች💪

#አማራ_ታሪኩን_ያድሳል

#ሸዋ_ጠቅላይ_ግዛት_ዕዝ

መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ልዩ ኦፕሬሽናል ቡድን በቁጥጥር ስር የዋለው የ105ኛ ክፍለጦር የዘመቻ መምሪያ ኃላፊ ከብዙ ሰነዶች ጋር እንደተያዘ ተገለፀ።

በእነዋሪ የተፈፀመውን ጥቃት ጨምሮ በሸዋ ቀጠና በርካታ የአገዛዙ ኦፕሬሽኖችን ሲመራና ሲያስተባብር የነበረው የ105ኛ ክፍለጦር ልዩ ዘመቻ መሪና የሰሜን ሸዋ ዞን ኮማንድ ፖስት የመረጃ ክፍል መቶ አለቃ አማረ በአርበኛ መከታው ማሞ በሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለ ጦር ልዩ ኦፕሬሽናል ኃይል መያዙን ገልፀን የነበረ ሲሆን ዝርዝር መረጃው አሁን ደርሶናል።

አገዛዙን ከድተው የፋኖ ሃይልን ከሚቀላቀሉት ባሻገር በዕዙና በስሩ በሚገኙ ክፍለጦሮች ልዩ ኦፕሬሽናል ቡድን በርካታ የአገዛዙ ሃይሎች በቁጥጥር ስር እየዋሉ እንደሚገኙም ታውቋል።

የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አርበኛ አበበ ሙላት ለኢትዮ 251 ሚዲያ እንደገለፀው በቁጥጥር ስር በዋለው የብልፅግና ሠራዊት ከፍተኛ አመራር መቶ አለቃ አማረ እጅ ላይ የአገዛዙን ገመና የሚገልጡ ወታደራዊ ሚስጥሮችን ጨምሮ በንፁሃን ላይ ጭፍጨፋ የሚፈፀሙበት የሰነድ ማስረጃ ማግኘታቸውን ገልጿል።

በተያያዘ ዜና💚💛❤️

ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ መሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ራምቦ ብርጌድ እና ሸዋ እዝ ነጎድጓድ ክፍለጦር መብረቁ ብርጌድ የጋራ ግዳጅ ተወተው ጥላትን አሽመድምደው እና ደቁሰው ሙትና ቁስለኛ አርገው ጠላት ወደ ደብረብርሀን ከተማ ቁስለኛና ሬሳ ሲያመላልስ ውሏል !!
ደብረብርሀን ዙሪያ ቀይት ላይ በበዞ አቅጣጫ ራምቦ ብርጌድ ጥላትን ስታጠቃ መብረቁ ብርጌድ በቆረጣ ደፈጣ ጥላ እገዛና ድጋፍ ሰታለች።

#ወሎ_ቤተ_አምሃራ

1. መርሳ ሃብሩ

በአርበኛ እንድሪስ ጉደሌ የሚመራዉ የጊራናው                        ባለሽርጡ ክፋለ ጦር ከመርሳ በመነሳት በሊብሶ አድርጎ ወደ ጊራና ፋጅ ሬሽን ለማድረስ አድማ ብተና ፣ ሚሊሻ እና ዙ23 ጨምሮ ሲጓዝ የነበረዉ የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጥምር ጦር ጧት 3:00 አካባቢ መሀል አምባ ላይ ሲደርሱ በደፈጣ ጥቃት ለማድረስ በተጀመረ ዉጊያ እስከ 7:00 ድረስ የዘለቀ መደበኛ ዉጊያ የተደረገ ሲሆን ቁጥራቸዉን በግምት ጭምር ማወቅ ያለተቻለ የአገዛዙ ሰራዊት ሲደመሰሱ በሶስት አምቡላንስ እና እሬሽን ጭኖ በነበረዉ ኦራል ጭምር ቁስለኞቹን ጭኖ እሬሽኑንም ይዞ ወደ መጣበት ተመልሷል።

ያልጠበቀዉ ክስተት የገጠመዉ ይህ ፈርጣጭ ሰራዊት ከድንጋጤዉ የተነሳ አስከሬኑን ሳያነሳ በመሄዱ የአካባቢዉ ነዋሪዎች በየ ማሳዉ እየፈለጉ እየቀበሯቸዉ ዉለዋል።

በተጨማሪም በአማራነቱ መከራን ተግቶ በአማራነቱ ለመዳን የተነሳ ትዉልድ የብሄርተኝነት ሰይፉን ይመዝ ዘንድ መከራዉ አስገዳጅ ነዉ ሲል አርበኛ እንድሪስ ጉድሌ መልክቱን አስተላልፏል::

2. መሐል ሳይንት ቀበሮ ሜዳ📌

የአማራ ፋኖ በወሎ ምዕራብ ወሎ ኮር ቅርንጫፎች የሆኑት  አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር እና   የቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለጦር በጋራ  ድል ተቀዳጁ!

በመሃል ሳይንት ወረዳ ደንሳ ከተማ ከትሞ የተቀመጠው የአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ዛሬ ረፋዱ ላይ ወደ መካነሰላም ለመሄድ አገር አማን ብሎ በመጓዝ ላይ ሳለ  የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር ክንፍ የሆነው በፋኖ ጎሹ ሳይንቴው የሚመራው አትሮንስ ብርጌድ እና በፋኖ በለጠ አከለ የተመራው ቀኝ አዝማች ይታገሱ አረጋው ተወርዋሪ ክፍለጦር  #ቀበሮ_ሜዳ ላይ መብረቃዊ  የደፈጣ ጥቃት   በመጣል ሶስት ሙት  እና በርካታ ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል ሲል የአትሮንስ ብርጌድ ዋና አዛዥ ጎሹ ሳይንቴው አስታውቋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

04 Nov, 08:12


https://youtu.be/hOPMad1j3Is

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Nov, 12:47


ለፋኖ ጥይት የማያስመታ መድሃኒት ትሰራለህ በሚል በስቃይ ላይ ያሉ አባት!

እኚህ ሰው መርጌታ በላይ አዳሙ ይባላሉ። ከዚህ ቀደም የእምቦጭ ማጥፊያ መድሀኒት ሰርተው የነበሩ ታላቅ ምሁር ናቸው። በወቅቱ የምርምር ውጤታቸው ጣና ኃይቅን በወረረው እንቦጭ ላይ ተሞክሮ ውጤታማ የነበረና ነገርግን መንግስት የባለቤትነት መብቱን ለእኛ ካልሰጠህ በእንቦጩ ላይ ጥቅም ላይ እንዳይውል የተደረገባቸው ተመራማሪ ናቸው።

በጣና ደሴቶች ውስጥ ያሉ ገዳማት ግን ምርምሩን ተጠቅመው ደሴቷን የወረራትን እንቦጭ በአጭር ጊዚያት እንዳጠፋላቸው ከአባቶች መረጃዎችን አግኝቻለሁ።

ታዲያ እኒህ አባት "ለፋኖ ጥይት የማያስመታ መድሃኒት የምትሰራው አንተ ነህ” በሚል ዘብጥያ ከዘረዱ አመት ሞላቸው። ለአራት ወራት ያህል በአዋሽ አርባ ታስረዋል። ለሁለት ወር ደግሞ በሜክሲኮ ታስረዋል። እንደገና ደግሞ በድጋሚ ወደ አዋሽ ተልከው ለ2 ወራት ገደማ ታስረዋል።

ለእኚህ አባት ማንም ድምፅ ሲሆናቸው አልተመለከትኩም። ለአንድ ወር ገደማ አብረን ታስረን በነበረበት ሰዓት የአሜሪካ መንግስት እና የጀርመን መንግስት ዜግነት ሰጥቷቸው ሊወስዳቸው እንደሚፈልግ ነግሯቸው እሳቸው ግን ፍቃደኛ እንዳልሆኑ ነግረውኛል። በኢትዮጵያ ውስጥም ትልቅ የምርምር ማዕከል ከፍተው ምርምር ላይ እንዳሉ ነግረውኛል።

#Amhara #Ethiopia

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Nov, 09:16


https://youtu.be/jWULJuBmPHs

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Nov, 06:20


ሪፖርተር በዛሬው ዕትሙ

“10.8 ሚሊዮን ህዝቦች የምግብ እጥረት ገጥሟቸዋል፤ 5566 ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል፤ በአማራ ክልል 85 ሺህ የቤት እንስሳት ሞተዋል!”

#Amhara #Ethiopia
VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

03 Nov, 05:02


🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️🕯️

የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮችም ሆነ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች በደራ ወረዳ በገፍ እስከ ቤተሰቦቹ በሸኔዎች ስለተጨፈጨፈው ኢማም ትንፍሽ ሳይሉ ቀርተዋል። የሚገርም እኮ ነው። ጉዳዩ አማራ ክልል ውስጥ ቢሆን ኖሮ ይህኔ መሬት ቁና ሆና ነበር። እንደማሳያ ባለፈው አመት ላይ ባህርዳር ከተማ ላይ አባወራው ሌሊት ወደ መስጊድ ሲሆዱ መከላከያ በጥይት መቷቸው ሲሞቱ ሁሉም መግለጫ በመግለጫ ነበር ያደረጉት። ፅንፈኞች ገደሏቸው፣ ዘረኞች፣ ወዴት ይሂዱላችሁ፣ አትግደሏቸው" ብላ ብላ እያሉ ነበር። ለማንኛውም የፋኖን ስም ለማጠልሸት የሚሰራ ሴራ ከጅማሮው ይከሽፋል።

ለአሁኑ ትዝብታችኝ እስከ 1.4 million ብር ተቀብለው ሀብት ንብረታቸውን ወስደው ያለዘር እንዲቀሩ ተደረጉት 12 ቤተሰቦቹ ሙሉ የተገደሉበት ራሳቸውን ህይወታቸው በወንጀለኞች ለተቀጠፉት ለእኝህ ኢማም ምን ድምፅ ይሆናችው?

ፈጣሪ ነብሳችሁን ከደጋጎች ጋር ያኑላችሁ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

02 Nov, 12:35


ስቦ መምታት እና ስቦ ማስከዳት

የአማራ ፋኖ በጎጃም ኮ/ል ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ በትናንትናው ዕለት ዳጊ እና አምቦ መስክ ላይ ባደረገው ከፍተኛ ውጊያ አንድ ፓትሮል ሙሉ ሰራዊት ሲደመሰስ
1-ብሬን እና 7-ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከበርካታ ተተኳሽ ጋር ማርኳል!

ፋኖ ዮሀንስ አለማየሁ
ድል ለፋኖ

https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

02 Nov, 11:56


የፋኖ አመራሮችን ኢላማ ያደረገ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ታወቀ

"በመግለጫ፤ በመልዕክት እና በፎቶ ጋጋታ ህዝብን መሸወድ አይቻልም" የሚሉ ፅሁፎች ባለፉት ጥቂት ቀናት ማህበራዊ ሚድያ ላይ በስፋት የተሰራጩ ሲሆን በይዘታቸውም የፋኖ አመራር የሆነው ዘመነ ካሴ በድሮን ጥቃት እንደተገደለ ይገልፃሉ።

"የሞተ ሰው መቼም አይነሳም፣ ዘመነ በህይወት ቢኖር መቼም በሚዲያ ወጥቶ ባልዋለበት አውደ ውጊያ እንደዋለ አድርጎ የሚያወራ ሰው አሁን በድምጽ ፊት ለፊት መግለጫ መስጠት አይቻልም" የሚሉት እነዚህ ፅሁፎች ለዘመነ መሞት አስረስ ማረ ዳምጤ በተደጋጋሚ የዘመነ መልዕክት በሚል የሚያወጣቸውን ፎቶዎች በማስረጃነት ሲያቀርቡ ተመልክተናል።

በዚህ ዙርያ መሠረት ሚድያ ማጣራት ያደረገ ሲሆን አየር ሀይል የፋኖ አመራሮችን ኢላማ ያደረገ ተደጋጋሚ ጥቃት ባሳለፍነው ሳምንት ማድረጉን አረጋግጧል።

"እኔም የጥቃቱ ኢላማ ነበርኩ" ብሎ ቃሉን ለመሠረት ሚድያ የሰጠው የፋኖ ሀይሎች የፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ አቶ አስረስ ማረ ዳምጤ የድሮን ጥቃቱ አሁን አሁን የየእለት ድርጊት ሆኗል ብሏል።

አስረስ ማረ ስለ ዘመነ ካሴ ማህበራዊ ሚድያ ላይ የሚዘዋወረውን መረጃ በተመለከተ ለቀረበለት ጥያቄ ሲመልስ "ሁላችንም ሰላም ነን" በማለት መረጃው ትክክል እንዳልሆነ ጠቁሟል።

አክሎም "የድሮን ጥቃቱ እስካሁን ለዘመነ ስጋት አልነበረም፣ ይሁንና በቅርቡ እርሱ የነበረባቸው 3 ቦታዎች በድሮን ተመተዋል። ጥቃቱ እሱን ሳይሆን ንፁሀን ዜጎችን ሰለባ አድርጓል" በማለት ተናግሯል። 

መሰረት ሚድያ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

02 Nov, 10:57


🔥 #የተሳካ_ኦፕሬሽን_ተካሂዷል‼️

የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የሆኑት መትዮቹ ገረመው ወዳወክ(ቋሪት) ብርጌድ እና አረዛው ዳሞት ብርጌድ በጥምረት ኦፕሬሽን እየሰሩ እንደሆነ #ዛሬ_ቀን ላይ መዘገባችን ይታወሳል።

እናም አይበገሬዎቹ ከገረመው ወንዳወክ ብርጌድ በሻምበል ሸዋነህ ሙልጌታ የምትመራው ሻለቀ 3 በሆድአሽ እና የአረንዛው ዳሞት ብርጌድ 1 ሻለቃ ከሆዳንሽ በላይ  በመግባት የተሳካ ኦፕሬሽን በመስራት ከ15 በላይ ጠላት ደምስሰዎል፣በርካቶቾን ቁስለኛ ማድረግ ተችሏል‼️

ክፋት ለማንም
       በጎነት ለሁሉም!
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!

 ©የ5ኛ ክ/ጦር ሚዲያ ዘርፍ ሀላፊ ፋኖ ዬሴፍ ሀረገወይን

👍❤️ ግጭ ያራድየ ልጅ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

02 Nov, 10:56


#ደብረ_ማርቆስ

🔥#እምሽክ💪

ደብረ ማርቆስ ቀጠና የአገዛዙ ወደል አገልጋይና አባላቱ ላይ በአስደማሚ ኦፕሬሽን እርምጃ ተወስዶበታል💪

በምድር ታንክ በሰማይ ጄት ቢደባለቅ
አንዴ ገጥመን መስሎኝ ወዴት ልንላቀቅ?💪

©ንስር ዐማራ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

02 Nov, 07:47


ፈጣን መረጃወችንና የተገኙ ድሎችን ከምንጩ ባቀረብን ባንዳው መንግስታችን የyoutube ቻናላችንን አሳግዶብናል ውድ አማራውያን አንዱ ቢዘጋ ሌላ እንከፍታለን እንጂ ፋኖንን በአለም አደባባይ ጀግንነቱን መዘገብ አናቆምም
አዲስ የከፈትነው ቻናል ከታች አስቀምጠነዋል እየገባችሁ
ሰብስክራይብ አድርጉ


ድል ለ አማራ ፋኖ💪
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
ክፋት ለማንም
በጎነት ለሁሉም

https://youtu.be/rpFMZwyfhlw

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

01 Nov, 14:06


ስቦ ማስከዳትና ስቦ መምታት በሚለው መርህ መሠረት👇👇👇

-ጎጃም አዲስ ቅዳም ከተማ ከብርሐኑ ጁላ ጦር ጎን ተስልፈው የነበሩ የሚኒሻ አባላት ከድተው ወደ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ የፋኖ አባላትን  እየተቀላቀሉ ይገኛሉ። እንደ ጥቅምት 17ቱ ዛሬም ተደግሟል።

ጥቅምት 17 የኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ የፍኖ አባላት ወደ ከተማው ገብተው የአድማ ብተና አመራሮችና አባላት እንዲሁም ሚኒሻ ላይ ባደረሱት ጥቃት ሁሉም የሚኒሻ አባላትና የአድማ ብተና አባላት ተስፋ በመቁረጥ ደረጃ ላይ እንዳሉ የከዱ የሚኒሻ አባላት ዛሬም በተጨባጭ አሳውቀዋል።

 ©   - የአስር አለቃ ኤፍሬም አጥናፉ ብርጌድ-
ፖለቲካ ክንፍ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

01 Nov, 10:59


የድል ዜና

°°°°°°°°°°°°
ቤተአማራ// ደሴ ዙሪያ

ወረኢሉ ወረዳ የጎፋ ክፍለጦር አገዛዙን ገርፎ
●15 ሙት
● 3 የአራዊት ሰራዊት ምርኮ
● 1200 የብሬን ጥይት
● 2 የብሬን ሸንሸል
● 10 ክላሽ ገቢ አድርገዋል።

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Oct, 18:10


https://youtu.be/AzKJBEXyqhI

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Oct, 14:13


#የድል_ዜና

ዛሬ ጥቅምት 17/2017 ዓ.ም አዲስ ቅዳም ከተማ ላይ ከጥዋቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ ባደረገው መደበኛ ውጊያ የጠላትን ኃይል ሲደመስሰው ውሏል።

ሁሉንም ብርጌዶች ባሳተፈበት አውደ ውጊያ አዲስ ቅዳም ከተማን የተቆጣጠረ ሲሆን ለጊዜ በቁጥር ያልተለዬ የጠላት ኃይል ሲደመሰስ ቁስለኛውን በየመንገዱ እያዝረከረከ እግር አውጭኝ በማለት ፈርጥጧል።

የአማራ ፋኖ በጎጃም
አገው ምድር 3ተኛ ክ/ጦር

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

27 Oct, 14:12


#ለፕሮቴስታንት_ዕምነት_ሃላፊዎች_እንዲሁም_ቤተሰቦች

ፓስተር እዩ ጩፋን እና ፓስተር ዮናታን ጨምሮ ሌሎች ግለሰቦች የዕምነቱን ተከታይ "ፋኖ ፕሮቴስታንትን ሊያጠፋ ስለሆነ ሂዳችሁ ተዋጉ።" በማለት ላይ ናችሁ።

እኛ ፋኖዎች ግን የምንታገለው ለህዝባችን ህልውና እንጂ የሀይማኖት ቁርሾ የለብንም። ይህ ሞቱ የደረሰለት መንግሥት ከአሁን በፊትም ክርስቲያንን ከሙስሊም ጋር ለማጣላት ሞክሮ ነበር። አልተሳካም። አሁንም የፕሮቴስታንት ዕምነት አራማጆች ነገሩን በድጋሚ አስቡበት።
ልጆቻችሁን አትስደዱ። መርቀን እንሰዳለን ካላችሁ ግን የማስታወሻ ፎቶ ለመጨረሻ ጊዜ አንሷቸው።

"ምከረው ምከረው እምቢ ካለ ግን በጥይት አናቱን ፍለጠው"

መክረናል....

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Oct, 12:48


መረጃ‼️

በአዲስ አበባ በቀን ስራ ላይ የተሰማሩ ወጣቶች እየታፈሱ በግዳጅ ወደ ወታደራዊ ካምፕ እየተወሰዱ እንደሆነ ተነገረ

በአዲስአበባ በተለይ ኩዬፈቼ እና አዲሱገበያ በሚባሉ አካባቢዎች የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በቀን ስራ የሚተዳደሩ ወጣቶችን በማፈስ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፖች እያስገቡ እንደሆነ ተገልፆል ፡፡

ወጣቶቹ ከአካባቢዎቹ ከታፈሱ በሆላ በፖሊስ ጣቢያ ከሁለት እስከ አራት ሳምንታት ታስረው  ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛዎች እንደሚላኩ ታዉቋል ፡፡

በተለይ ከደቡብ ኢትዬጲያ የመጡ ወጣቶች የዚህ ተግባር ተጠቂዎች ናቸዉ ተብሏል፡፡

Via አንኳር መረጃ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Oct, 05:06


መረጃ‼️

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ብሄር እና ሀይማኖታቸዉን የሚገልፅ አዲስ ፎርም ሙሉ መባላቸዉን ተናገሩ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ሽፈራው ተሊላ በመስራቤቱ የብሄር እና ሀይማኖት ስብጥር ለማመጣጠን እሰራለሁ በማለት መናገራቸዉ ይታወሳል ፡፡

ስራ አስፈፃሚዉ ኢህአዴግ ሀገሪቷን በሚያስተዳድርበት ጊዜ በሙስና ተጠርጥረዉ 18 ወራትን በእስር ቤት ማሳለፋቸዉ የሚታወስ ነዉ ፡፡

   መረጃዉ የአንኳር ነው

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

26 Oct, 04:33


https://youtu.be/huhtu2M0upo

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 12:36


ስደት  !!!

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ባዩ አቡሀይ ወደ እስራኤል ሀገር ተሰደደ ።

ከአንድ ወር በፊት ከሓላፊነት የለቀቀው የጎንደር ከተማ ከንቲባ ወደ እስራኤል ሀገር በስራ ምክንያት እንደወጣ በዛው ተሰዶ ቀርቷል ።

ስርዓቱ መንኮታኮቱንና መበስበሱን ያዩ የብልፅግና ቀንደኛ  ካድሬዎች አንድ በአንድ መክዳታቸውን ተያይዘውታል አቶ ባዩ አቡሀይ የብልፅግና ትሁትና ታማኝ አገልጋይ የነበሩ ሲሆን ከአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዛዝ እየተቀበሉ ጎንደርን ቀፍድደው የያዙ በዝርፊያ የወርቅ መዳሊያ የነበራቸው ሆዳም ካድሬ ሲሆኑ የአቶ ባዩ አቡሀይ ባለቤትና የአብይ አህመድ ባለቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው የቅርብ ወዳጅና ቤተሰባዊ ዝምድና የነበራቸው ነበሩ  ።
  
       መልካም የስደት ዘመን  !!!
     
         ጥቅምት 15/02/2017 ዓ.ም
                ጎንደር

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 12:35


እዚህ ጋር ደግሞ ሌላ ደስታ!!🥳🥳🥳🥳🥳🥳🥳

የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ አመራሮች ወደ ወሎ በመሻገር ከአማራ ፋኖ በወሎ አመራሮች ጋር ምክክር አድርገዋል።

በቅርቡ በአራቱም መዓዘን ያሉ ፋኖዎች ወደ አንድ መጥተው የአማራን ትንሳኤ እንደሚያረጋግጡልን ተስፋ እናደርጋለን!

አንድነት ሀይል ነው!!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 12:34


የ6 አመት እስር ፈረደባቸው!

በ84 አመቱ አዛውንት በአቶ ታዲዎስ ታንቱ ላይ ዛሬ ፍርደ ገምድሉ የፍትህ ስርዓት በእስር የቆዩበትን ጊዜ፣ እድሜያቸውን እና የጤናቸውን ሁናታቸውን ከግምት ውስጥ ሳያስገባ የ6 ዓመት ከ3 ወር ቅጣትና የ20ሺ ክፍያ በይኖባቸዋል፡፡

ህዝባችን ነጻ ሲወጣ አብረው ነጻ ይወጣሉ!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 12:32


ለኦሮሚያ ሚሊሻ ድጋፍ “በግዳጅ” ገንዘብ እንድንከፍል ተደርገናል ሲሉ አሽከርካሪዎች አቤቱታ አቀረቡ‼️

ከትራፊክ ፖሊስ ክስ ቅጣት ጋር ለኦሮሚያ ሚሊሻ መዋቅር ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር በግዳጅ እንድንከፍል እየተገደድን ነው ሲሉ የተለያዩ አሽከርካሪዎች ቅሬታቸውን ገለፁ።
ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍል ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ወይም ከአዲስ አበባ ወደ ክፍለ አገራት የሚጓዙ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች፣ የክሱ መጠን ምንም ያህል ቢሆን ለሚሊሻ ጽ/ቤት ድጋፍ በሚል ተጨማሪ 5 መቶ ብር መክፈል ግድ እንደሆነ ለዋዜማ አስረድተዋል።

የክሱን ገንዘብ በሚሰጣቸው የባንክ ሂሳብ ቁጥር ካስገቡ በኋላ፣ ያስገቡበትን ደረሰኝ ይዘው የመንጃ ፈቃዳቸውን ለመውሰድ ወደ መንገድ ትራንስፖርት ጽ/ቤት በሚያቀኑበት ወቅት፣ ድጋሚ ለሚሊሻ ድጋፍ ከፍላችሁ ተመለሱ እንባላለን ሲሉ የአከፋፈል ሂደቱን ይናገራሉ።

የሚሊሻ ጽ/ቤት ድጋፍ የተባለው ይኸው ክፍያ በሲንቄ ባንክ የሂሳብ ቁጥር ብቻ የሚከፈል መሆኑን የሚጠቅሱት አሽከርካሪዎቹ፣ ክፍያውን ፈጽመው ደረሰኙን ለመንገድ ትራንስፖርት ጽ/ቤት ሲያስረክቡ ብቻ የመንጃ ፈቃዳቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ያወሳሉ።

የተባለውን የሚሊሻ ድጋፍ 5 መቶ ብር ከፍለው ደረሰኙን ለጽ/ቤቱ ከሰጡ በኋላ ግን ጽ/ቤቱ ምንም አይነት የገቢ ደረሰኝ ለአሽከርካሪዎቹ እንደማይሰጥ ዋዜማ ባደረገችው ማጣራት መረዳት ችላለች።

ይህንኑ ጉዳይ ለማስፈጸም ለአንድ ወይም ለሁለት ቀናት ከሥራ ገበታቸው ውጪ እንደሚሆኑና ሂደቱን ለመጨረስ ያለው መጉላላት አስልቺ እንደሆነ በብሶት ያነሳሉ።
በሌላ በኩል በተለያዩ አቅጣጫዎች ወደ አዲስ አበባ የሚያቀኑ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች በየኬላው ላይ በሚቆሙ የጸጥታ ኃይሎች “የኮቴ” በሚል 5 መቶ ብር ለመክፈል መገደዳቸውን ተናግረዋል።

ለአብነትም ከአማራ ክልል ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ የሚያቀና አንድ የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ ያሰበበት እስኪደርስ ስድስት የፍተሻ ኬላዎች ቢኖሩ 3 ሺሕ ብር የመክፈል ግዴታ አለበት ሲሉ አብራርተዋል።
ዋዜማ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 10:58


https://youtu.be/RmiNHy46z6s

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 06:20


ሰበር ዜና!

ወልዲያ ሰርጂካል ኦፕሬሽን!

የአማራ ፋኖ በወሎ አሳምነው ክፍለጦር በፋኖ ጌታሁን ሲሳይ እየተመራ በወልደያ ከተማ ሰርጅካል ኦፕሬሽን እየፈፀመ መሆኑን የክፍለጦሩ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ንጉሥ አበራ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጿል።

ከምሽቱ 4:10 ላይ የተጀመረው ተጋድሎ እስካሁን ቀጥሎ ከፒያሳ እስከ ጎንደር በር ባለው ቀጣና ትንቅንቅ ላይ ይገኛሉ።

በሰርጂካል ኦፕሬሽኑ እስካሁን በአገዛዙ ሀይሎችና ሰራዊቱን በሚያንቀሳቅሱ ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ላይ ጉዳት ያደረሱ ሲሆን በርካታ ድልና የተጋድሎ ውጤቶችም ተጠባቂ እንደሆነ የክፍለጦሩ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ንጉሥ አበራ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጧል።

በወልደያ ከተማ ወልደያ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ለ12 ቀን የሚቀጥል የዞንና የወረዳ አመራሮች የብልጽግና ስብሰባ እያካሄዱ መሆኑ ይታወቃል።
https://t.me/VOAamhara

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 05:05


‼️  ዘንዘልማ ባህርዳር‼️

ይገባሉ ግን አይወጡም። በዘንዘልማው ውጊያ የአድማ ብተና አመራር ተሸኝቷል አንድ ዲሽቃ እስከ ፖትሮሏ ገቢ ሆናለች በርካቶች ወደ ሰማይ ተልከዋል ገሚሱ ቁስለኛ ሆኗል ፈጣሪ ከእኛ ጋር ነው ሲሉ ለአማራ ድምፅ ሚዲያ የላኩት መረጃ ያስረዳል‼️💪💪💪

ድል ለመላው ዐማራ ፋኖ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 05:04


#ሰበርርርርርርርርርርርር የድል ዜና

ወልቃይት ጠገዴ ሠቲት ሑመራ ዞን እርጎዬ ከተማ (ከሶሮቃ ወደ አብራጅራ የሚወሥደው መንገድ ላይ) ልዩ ሥሙ 5 ቁጥር የተባለ ቦታ ላይ በሻለቃ አበባው አማረ የሚመራው ተከዜ ክፍለ ጦር በነጻነት ብርጌድ  በወሰደው ልዩ የደፈጣ ውጊያ ራሱን ጥምር ጦር ብሎ የሚጠራው የአገዛዙ አራዊት ሠራዊት ተደምስሷል። በቁሥና በአካል ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶበታል።

  በተመሣሣይ በዚሁ ዕለት ጎቤ ከተማን ለመያዝ የመጣው የአገዛዙ ጥምር ጦር  በተከዜ ክ/ጦር ሥር የሚገኘው ጎይቶም ርሥቀይ ብርጌድና ብሶተኛው አበበ ካሤ ብርጌድ በሕብረት በሰሩት ኦፕሬሽን ወርቃማ ድል ተገኝቷል። የአገዛዙ ወምበር አርዛሚ ቡድንም ሽንፈትን ቀምሶ ለመመለስ ተገድዷል።

  ሰሜን ጎንደር ላይ ራሥ ደጀን ክፍለ ጦር ለአገዛዙ  የእግር እሣት ሆኗል። የአገዛዙ ወምበር ጠባቂ ወታደር ከገደብዬ ከተማ ተነሥቶ ቅኝት በሚያደርግበት ጊዜ ከወቅን ከተማ አለፍ ብላ ከምትገኘው ፍኖተ ሠላም መዳረሻ  ላይ ደፈጣ የጣለው  የቢትወደድ አዳነ መኮንን አባ ደፋር ብርጌድ ትልቅ  ድልን ተቀዳጅቷል።

ድላችን በተባበረ አማራዊ ክንዳችን

የአማራ ፋኖ  በጎንደር ዋና ሠብሣቢ
አርበኛ ባዬ ቀናው

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

25 Oct, 04:59


Tragic reports from East Gojjam Zone, Amhara region, #Ethiopia: multiple drone strikes have targeted civilians, including near Niway Mariam primary school and Maksegno Gebeya market, resulting in many deaths. Another strike hit Yeqega school in Debre Elias town. Air strikes have intensified over the past two weeks, causing devastating loss of life and damage to properties.

©Meaza Mohhamed

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

24 Oct, 14:45


https://youtu.be/lcuRhv19x40

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

24 Oct, 09:29


https://youtu.be/xOd-WL9pgpk

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

23 Oct, 10:32


ገጥመን መስሎን እያሉ ራሳቸውን ታርጌት ውስጥ ስለሚያስገቡ ግለሰቦች:-

አረመኔውና ሰው በላው ፋሽስት አብይ አህመድ የመጨረሻ እርምጃ ብሎ ራሱ በቀጥታ የሚመራው የድሮን ጭፍጨፋ እስካሁን ፋኖ ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም::  4 ፋኖዎች በዚህ ጥቃት የሞቱ ሲሆን ከ 400 በላይ ሰላማዊ ሰዎች በተለይ ሴቶች ህፃናትና አረጋውያን ተገድለዋል::   ትምህርት ቤቶች ክሊኒኮች ጤናጣቢያዎችና አንዳንድ መሰረተ ልማቶች ወድመዋል:: ፋሺስት አብይ አህመድ ህዝብ በጨፈጨፈ ቁጥር በህዝብ ይበልጥ እየተጠላ ህዝቡ የፋኖ ሀይሎች ላይ ብቻ እንዲተማመን እያደረገው ነው:: እንደ አብይ አህመድ ያለ ሽንፍላ ከታሪክ ይማራል ተብሎ አይጠበቅም:: ግለሰቡ ጅማ ከተማ ላይ ማረገቢያ ከመሸጥ ውትድርና የተቀጠረ ከዛም ባንድ ጊዜ የ ሰባተኛ ክፍል ተማሪ ነኝ ያለ ግብረገብ የሌለው በሁለት ወላጅ ተቆንጥጦ ያላደገ የጎዳና ተዳዳሪ የነበረ ሰው ነው:: በዚህ አስተዳደር ከመጣ ሰው አሁን ከምናየው ጭካኔ ክህደት ውሸት ማጭበርበር በላይ መጠበቅ የለብንም:: ቤተሰብ ብዙ ስነ ምግባር አስተምሮ የሚያንፅ framework ነው:: ፋሽስት አብይ  አህመድ ይህ framework ሳይኖረው ያደገ ስለሆነ የጭካኔው ጥግ ወደር የለውም:: የ አራትና ስድስት አመት ጨቅላዎችን ጨፍጨፎ ኳስ የሚጠልዝ እልም ያለ መሀይም ጨካኝ ነው ኢትዮጵያን የገጠማት:: ወጣም ወረደ ይህ ሰይጣን ከኢትዮጵያውያን ጫንቃ ላይ በፋኖዎች ይወገዳል:: ይብላኝ እንደ ሸንኮራ ተጠቅሞ አይረቡም ብሎ ለጣላቸው ለብርሀኑ ጁላ አበባ ታደሰና ሬድዋን ሁሴን:: በዚህ ፋሽስታዊ ስርዓት ውስጥ ሆኖ ወንጀል የሰራ ሚንስትር ኮሚሽነር ጀነራል የክልል ፕሬዚደንት የሚጠብቀው ተመጣጣኝ ፍትሀዊ እርምጃ ሞት እንደሆነ ማወቅ አለበት:: ሰላማዊ ሰው ሲጨፈጨፍ ገጥመን መስሎኝ እያሉ ሚድያ ላይ ወተው የሚያናፉ የፋሺስቱ ካድሬዎች ስም ዝርዝራቸውና የሚሰጡት አስተያየት በደንብ ተሰንዶ ይቀመጣል::  እንደ ፋሽሲት አብይ  አህመድ አነሱም ተገቢውን ፍትህ የሚቀበሉበት ጊዜ ይመጣል:: በፍርድ ቤት ፍትህ ባይቀበሉ ህዝብ በራሱ መንገድ እርምጃ ይወስድባቸዋል:: ይህ የሚሆን የማይመስለው ካለ እሱ የዋህ ነው::

ለማንኛውም መከላከያው "ፋኖ ኢናቲህን በሰው ሂዎት ላይ ቲጫዎታለህ" እያለ ነው። ገጥመን አይደል ማለት አሁን ነው ወዳጄ!

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

23 Oct, 10:30


#ቆቦ

ሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ ቀዩ ጋሪያ ከተማ ላይ የድሮን ጥቃት ተፈፅሞዋል።በጥቃቱ 6 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የአማራ ፋኖ በወሎ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አበበ ፋንታው ገልጸዋል፡፡

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

23 Oct, 06:06


ብዙ የነጻነት ተዋጊዎች ምንም እንኳን መንግስት ባይሆኑም ወታደራዊ ድሮንን ለጦርነት ይጠቀማሉ ።

ለምሳሌ ሃማስ ፣ ሂዝቦላህ ፣ የኩርድ ሰራተኞች ፖርቲ እና ሌሎችም ቡድኖች ምሳሌዎች ናቸው ።

እና ፋኖን ድሮን ከመታጠቅ የሚከለክለው ነገር ምን አለ ?

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

22 Oct, 07:52


ሜጀር ጀነራል ተስፋዮ አያሌው
ትውልድ ቦታ ሸዋ ደራ ጎንዶ መስቀል
አብይ አህመድ በሚመራው የድሮን ጭፍጨፋ ቡድን ውስጥ የሚሰራ ሶስት ወንድሞቹንም ለዚህ ተልእኮ ያሰማራ ነው::

ስማቸው:-

1. ሀይለጊዮርጊስ አያሌው

2. አሻግሬ አያሌው እነዚህ ሰሜን ሸዋ ደራ ጉንዶ መስቀል ቀበሌ ከሚንቀሳቀሱ የመንግስት ሀይሎች ጋር  አብረው የሚሰሩ ናቸው

3. ማስረሻ አያሌው የተባለው  የመኖሪያ አድራሻው አዲስ አበባ ና ሰበታ ሲሆን ከፍተኛ ባለ ሀብት ነው ከነሽመልስ ጋር ሆኖ የሚዘርፍ ነው በሰሜን ሸዋ ያሉ የመንግስት ሀይሎችን በመረጃና በገንዘብ ድጋፍ የሚያግዝ ነው።

ቤተሰቦቹ ይመከሩ 🔥🔥🔥

ምንጭ ZeAbiyot

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

22 Oct, 06:36


በነገራችን መሃል:-

በዶዘር ቤት ከፈረሰው እና ከግፍ እስራት  የተረፈውን  በእሳት ማሳደድ… የኦህዴድ  ኢኮኖሚያዊ ጀኖሳይድ እቅድ አንዱ አካል ነው‼️
ዐማራ የሚታገለው ይህን ሰይጣናዊ አገዛዝ ነው።

ሌሎች ብሄር ንቁ፤ ሳታልቁ፣ እንደ ዐማራ ተዋደቁ

Voice of Amhara የአማራ ድምጽ ®

22 Oct, 06:35


🔥"#አንድ_ካልሆን_እንጠፋለን‼️"
    ©ብርጋዲየር ጀነራል ተፈራ ማሞ

የእግረኛ ሰራዊቱ እንዳሰበው እንዳይንቀሳቀስ በማድረጋችን  በከባድ መሳሪያ፣በድሮን የታገዘ ጭፍጨፋ በከተማዎች እና በህዝቡ ላይ በመፈፀም ነው እየተንቀሳቀሰ ያለው፣ይሄን መመከት የሚቻለው ደግሞ እንደ አንድ አማራ ስናስብ፣ እንደ አንድ አማራ ስንደራጅ፣እንደ አንድ አማራ ስንንቀሳቀስ ነው።
ይሁን እንጅ የፋኖ አደረጃጄት አንድነት ካላመጣን ግን
#ልንጠፋ እንደምንችል መታወቅ አለበት ሲሉ ሸማቂው ኮማንዶ ብርጋዲየር ጀነራል ተፈራ ማሞ ጥሪ አስተላልፈዎል‼️

#ይሰማል_ጎንደር
#ይሰማል_ወሎ
#ይሰማል_ሸዋ
#ይሰማል_ጎጃም
#አንድ_አማራ‼️
#ዐንድነት_ሀይል_ነው💪

#አማራ_ላይጨርስ_አልጀመረም💪
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪

11/2/17 ዓ.ም

     https://t.me/VOAamhara