Dernières publications de Ustaz Yasin Nuru_ኡስታዝ ያሲን ኑሩ _أستاذ ياسين نورو (@ustaz_yasin_nuru_chanal) sur Telegram

Publications du canal Ustaz Yasin Nuru_ኡስታዝ ያሲን ኑሩ _أستاذ ياسين نورو

Ustaz Yasin Nuru_ኡስታዝ ያሲን ኑሩ _أستاذ ياسين نورو
Wel-come to the official channel of TG Ustaz Yasin Nuru.
🇵🇸 Free Palestine 🇵🇸
My FB channel is ✅ ☟︎︎︎ https://www.facebook.com/ustazYassinNuru?mibextid=ZbWKwL
5,920 abonnés
858 photos
813 vidéos
Dernière mise à jour 28.02.2025 15:14

Le dernier contenu partagé par Ustaz Yasin Nuru_ኡስታዝ ያሲን ኑሩ _أستاذ ياسين نورو sur Telegram


حرقوا النازحين في خيامهم !!!

ህመምተኞቻችንን አቃጠሉ 😭
የአሏህ ጋዛን.......🤲🤲🤲🤲

تشريح جثة يحيى السنوار أظهر أنه لم يأكل شيئا خلال الـ 72 ساعة التي سبقت وفاته .

የያህያ አል-ሲንዋር የአስከሬን ምርመራ ከመሞቱ በፊት በነበሩት 72 ሰዓታት ውስጥ ምንም ነገር እንዳልበላ አሳይቷል።
😭😭😭😭😭😭😭😭

ሰው ደፋር ሲሆን ተኩላ ይባላል።
ሲበረታ አንበሳ ይባላል።
ሲምር ሰው ይባላል።
በእሱ ውስጥ ሁሉም ባህሪያት ሲጣመሩ, እሱ ያህያ ሲንዋር ይባላል ::

ጀነት የማግኘት መብት የተጎናፀፈ እውነተኛ ጀግና እና የህዝቡ ተከላካይ። በጀነት እንገናኝ ወንድማችን.🦁🦁💪💪🇵🇸🇵🇸🇵🇸

ሙስሊም ተማሪዎች በአስቸኳይ ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ...

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በፃፈው ደብዳቤ ካለፋት ሁለት ሳምንታት ወዲህ በአዲስ አበባ በሚገኙ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ በአለባበሳቸው ምክንያትና በእምነታቸው ላይ ያነጣጠረ ከእለት ወደ እለት እየሰፋ ያለ ጫናና እንግልት እየተከሰተ መኖሩን ማስተዋላቸውን ተናግረዋል።

ከፍተኛ ምክር ቤቱ ችግሩ ከተፈጠረበት ቀን ጀምሮ ትምህርት ቤቶቹ በሚገኙበት ወረዳና ክፍለከተማ የመጅሊስ መዋቅሮች  አመራር አማካኝነት ችግሩን ለመፍታት ጥልቅ ውይይት በማድረግ ጥረት ተደርጓል፡፡በዚህም መሰረት ከተወሰኑ ት/ት ቤቶች ጋር በተደረገ ስምምነት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዲመለሱ ተደርጎ የነበረ ሲሆን ነገር ግን ከቀናት በኋላ ከውይይቱ ስምምነት በመውጣት ተማሪዎችን ማስክ እንኳ ቢሆን አድርገው እንዳይገቡ መከልከላቸውን በደብዳቤው ላይ አስፍሯል፡፡

የአዲስ አበባ ት/ት ቢሮ ባወጣው የተማሪዎች የዲሲፒሊን መመሪያ ውስጥ አንድም ቦታ ላይ ክልከላ የሌለበት አለባበስ ስለመሆኑ ባደረግነው ውይይት የተማመንበት ሆኖ ሳለ በአንዳንድ ኃላፊነት በጎደላቸው አመራሮች ምክንያት ችግር በሚፈጥር መልኩ እየተሄደበት ያለው አካሄድ ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታቸው ያላግባብ እንዲታገዱ መደረጉና የስነ-ልቦና ጫና መፈጠሩ የየትኛውም ህግ ድጋፍ የሌለውና ህዝበ ሙስሊሙንና መንግስትን ለማጋጨት የሚደረግ ጥረት መሆኑን በመገንዘብ በአስቸኳይ መፍትሄ እንዲሰጥና ተማሪዎቹም መብታቸው ተጠብቆ ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰው ያመለጣቸው ትምህርት እንዲካካስላቸው አጥብቀን እንጠይቃለን ማለቱን ከአዲስ አበባ መጅሊስ ህዝብ ግንኙነት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

ምንበሩን ማን ሰራው?

ሰበር፡ የአሸባሪው የጽዮናውያን ወረራ የተባረከውን የአል-አቅሳ መስጊድ በጥቂት ቀናት ውስጥ ሊያቃጥል እንደሆነ ዝተዎል።
እሄም ተንቀሳቃሽ ምስል በማጋራት "coming soon" በማለት ማንም ሊያስቆማቸው እንደማይችል ዝተዎል
الدعاء
ፍልስጢየም ውስጥ ለምገኙ ወንድሞቼ ዱዓ አድርጉ እንዳትተኙ !! 🤲

"ኢሬቻ ባህል እንጂ ሃይማኖት አይደለም" የሚሉ ሙስሊሞችን ማየት በጣም ልብ የሚያደማ ነው።

ተመልከቱ ለዛፉ ሲሰግዱ! ተመልከቱ የሚሰሩትን። ሙስሊሙ ወንድሜ ሆይ! የብሄር አጀንዳ አቅልህን አስ፞ቶ ጀሀነም እንዳይከትህ ተጠንቀቅ። አላህን ፍራ!! መስቀልን የምንቃወመው የአማራ የወሎ የኦሮሞ ወዘተ ስለሆነ አይደለም። የኩፍር በአል ስለሆነ እንጂ። ኢሬቻ የኦሮሞ ስለሆነ በተለየ አይን አናየውም። የኩፍር ቡላና ዳለቻ የለውም። ሁሉም ኩፍር ነው። ሁሉም የጣኦት አምልኮ ነው። ሁሉም ተውሒድን በጥብቅ ከሚያስተምረው ኢስላም ጋር ፈፅሞ የሚፃረር ነው። ሁለቱም ከኢስላም ጠርጎ የሚያስወጣ የለየት ክህደት ነው።
ዛሬ የብሄር አጀንዳ እራሱን የቻለ ጣኦት ሆኗል። ሰዎች ለብሄር ሲሉ ካፊርን ይወዳሉ። ሙስሊምን ይጠላሉ። ለብሄር ሲሉ ለመስቀል፣ ለኢሬቻ ወግነው ይሟገታሉ። የኩፍር በአል ያከብራሉ።
የሚያሳፍረው ሸይኾችና ዱዓቶች ጭምር በዘረኝነት መለከፋቸው ነው። እስኪ የመስጂድ ኢማም ሆኖ፣ ጥምጣም ጠምጥሞ የኦርቶዶክስ ሰልፍ የሚያደምቅ፣ በዘራቸው የተነሳ ሙስሊም ትግሬዎችን ጭምር የሚያጥላላ፣ ለኢሬቻ "የእንኳን አደረሳችሁ" መልእክት የሚያስተላልፍን ልክፍተኛ አስቡ። ዘረኝነት አደዛዥ እፅ ነው። በዚህ በሽታ የተለከፈ ሰው እይታው ቁንፅል ነው። አርቆ ማሰብ አይችልም። ይህንን ሀሺሽ፣ ይህንን ጣኦት አጥብቀን ካልተዋጋነው ብዙ ነገር ያሳጣናል።
የያዝኩት ቪዲዮ ኢሬቻ የሚያከብሩ ሰዎችን ድርጊት ነው።

https://t.me/ustaz_yasin_nuru_chanal

أسماء الجنة الاثنا عشر

استعرض ابن القيم في كتابه "حادي الأرواح في بلاد الأفراح" تحت عنوان: "الباب الحادي والعشرون في أسماء الجنة ومعانيها واشتقاقها" بقوله: الجنة لها عدة أسماء باعتبار صفاتها والجنة مسماها واحد باعتبار الذات فهي مترادفة من هذا الوجه وتختلف باعتبار الصفات، فهي متباينة من هذا الوجه، وهكذا أسماء الرب سبحانه وتعالى، وأسماء كتابه وأسماء رسله وأسماء اليوم الآخر وأسماء النار.

1- الجنة
وهو الاسم العام المتناول لتلك الدار وما اشتملت عليه من أنواع النعيم واللذة والبهجة والسرور وقرة الأعين واصل اشتقاق هذه اللفظة من الستر والتغطية ومنه الجنين لاستتاره في البطن والجان لاستتاره عن العيون والمجن لستره ووقايته الوجه والمجنون لاستتار عقله وتواريه عنه والجان وهي الحية الصغيرة الرقيقة.

2- دار السلام
وقد سماها الله بهذا الاسم في قوله: "لَهُمْ دَارُ السَّلَامِ عِندَ رَبِّهِمْ ۖ وَهُوَ وَلِيُّهُم بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ (127)"، (الأنعام)، وقوله: "وَاللَّهُ يَدْعُو إِلَىٰ دَارِ السَّلَامِ وَيَهْدِي مَن يَشَاءُ إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ (25)"، (يونس).
وهي أحق بهذا الاسم فإنها دار السلامة من كل بلية وآفة ومكروه، وهي دار الله واسمه سبحانه وتعالى السلام الذي سلمها وسلم اهلها "دَعْوَاهُمْ فِيهَا سُبْحَانَكَ اللَّهُمَّ وَتَحِيَّتُهُمْ فِيهَا سَلَامٌ ۚ وَآخِرُ دَعْوَاهُمْ أَنِ الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ (10)"، (يونس)

3- دار الخلد
وسميت بذلك لأن أهلها لا يظعنون عنها أبدا كما قال تعالى: "وَأَمَّا الَّذِينَ سُعِدُوا فَفِي الْجَنَّةِ خَالِدِينَ فِيهَا مَا دَامَتِ السَّمَاوَاتُ وَالْأَرْضُ إِلَّا مَا شَاءَ رَبُّكَ ۖ عَطَاءً غَيْرَ مَجْذُوذٍ (108) "، (هود)

4- دار المقامة
قال تعالى حكاية عن أهلها: " الَّذِي أَحَلَّنَا دَارَ الْمُقَامَةِ مِن فَضْلِهِ لَا يَمَسُّنَا فِيهَا نَصَبٌ وَلَا يَمَسُّنَا فِيهَا لُغُوبٌ (35)"، (فاطر).

5- جنة المأوى
قال تعالى: "عِندَهَا جَنَّةُ الْمَأْوَىٰ (15)"، (النجم)، والمأوى مفعل من أوى يأوي إذا انضم إلى المكان وصار إليه واستقر به.

6- جنات عدن
إحدى الجنان والصحيح أنه اسم لجنة الجنان وكلها جنات عدن قال تعالى: "جَنَّاتِ عَدْنٍ الَّتِي وَعَدَ الرَّحْمَٰنُ عِبَادَهُ بِالْغَيْبِ ۚ إِنَّهُ كَانَ وَعْدُهُ مَأْتِيًّا (61)"، (مريم)

7- دار الحيوان
قال تعالى: "وَمَا هَٰذِهِ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَهْوٌ وَلَعِبٌ ۚ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ (64)"، (العنكبوت)، والمراد الجنة عند أهل التفسير، قالوا وأن الآخرة يعني الجنة لهي الحيوان لهي دار الحياة التي لا موت فيها.

8- الفردوس
قال تعالى: "أُولَٰئِكَ هُمُ الْوَارِثُونَ (10) الَّذِينَ يَرِثُونَ الْفِرْدَوْسَ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ (11)"، (المؤمنون).
اسم يقال على جميع الجنة، ويقال على أفضلها وأعلاها كأنه أحق بهذا الاسم من غيره من الجنات. وأصل الفردوس البستان والفراديس البساتين.

9- جنات النعيم
قال تعالى: "إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَهُمْ جَنَّاتُ النَّعِيمِ (8)"، (لقمان)، وهذا أيضا اسم جامع لجميع الجنات لما تضمنته من الأنواع التي يتنعم بها من المأكول والمشروب والملبوس والصور والرائحة الطيبة والمنظر البهيج والمساكن الواسعة... وغير ذلك من النعيم الظاهر والباطن.

10- المقام الأمين
قال تعالى: "إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي مَقَامٍ أَمِينٍ (51)"، (الدخان)، والمقام الأمين موضع الإقامة، والأمين الآمن من كل سوء وآفة ومكروه وهو الذي قد جمع صفات الأمن كلها، فهو آمن من الزوال والخراب وأنواع النقص وأهله آمنون فيه من الخروج والنغص والنكد، والبلد الأمين الذي قد أمن من أهله فيه مما يخالف منه سواهم.
11–12 مقعد الصدق وقدم الصدق
قال تعالى: "إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي جَنَّاتٍ وَنَهَرٍ (54) فِي مَقْعَدِ صِدْقٍ عِندَ مَلِيكٍ مُّقْتَدِرٍ (55)"، (القمر). فسمى جنته مقعد صدق، لحصول كل ما يراد من المقعد الحسن فيها.
ومدخل الصدق ومخرج الصدق هو المدخل والمخرج الذي يكون صاحبه فيه ضامنا على الله وهو دخوله وخروجه بالله ولله وهذه الدعوة من أنفع الدعاء للعبد فإنه لا يزال داخلا في أمر وخارجا من أمر فمتى كان دخوله لله وبالله وخروجه كذلك كان قد أدخل مدخل صدق واخرج مخرج صدق... والله المستعان.

╭┈───────  ↷ ⇣🌹⇣↷ೄྀ࿐ 🇵🇸
╰┈➤𝐉𝐎𝐈𝐍:☞ https://t.me/ustaz_yasin_nuru_chanal

◾️አጠር ያለች ምክር ለጧሊበል ዒልሞች!

➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩➩
ከጧሊበል ዒልም አደቦች መካከል አንዱ ባወቅከው ነገር ላይ መስራት ነው ይህንን አስመልክቶ አብዛኞቻችን የተዘናጋንበት ነጥብ ስለሆነ በትንሹ ወንድምና እህቶቼን ማስታወስ እፈልጋለሁ።

እንደሚታወቀው ዒልም በጣም ትልቅ ደረጃ እንዳለው ይታወቃል ይህን አስመልከቶ የመጡ ቁርአናዊ ና ሐዲሳዊ መረጃዎች በርካታ ናቸው።

ይህንም መሰረት በማድረግ ብዙ ዑለማዎች ስለ ዒልም ደረጃ በተለያየ መልኩ ገልፀዋል።

➭ ከነዚህም ውስጥ ኢማሙ ኢብኑ አል-ቀይም ረሒመሁሏህ
ስለ ዒልም ሲናገር እንዲህ ይላል
"የዒልም ሱራ ቢኖረው ኖሮ ከፀሀይ እና ጨረቃ ሱራ የበለጠ ያማረ ይሆን ነበር"

እናም ብዙ ወንድምና እህቶች ይህን በመረዳት አልሐምዱ ሊላህ ዒልም በመፈለግ ላይ እንገኛለን።
ነገር ግን የቀሰምነውን ዒልም ተግባር ጋር ካላቆራኘነው ምንም ጥቅም አይኖረውም።
ከዚህም አልፎ በሰዎች መመሳሰል ነው የሚሆነው በህዝቦች (በየሁዳ እና ነሷራ) የተመሳሰለ ደሞ ከእነሱው ነው ብለዋል። ነብያችን ዓለይሂ ሰላቱ ወሰላም እዚህ ጋር የፈለግኩበት የሁዳን ነው። ምክንያቱም የሁዳዎች ዒልም ኣላቸው ነገር ግን ስለማይሰሩበት ዒልም ከመኖራቸውም ጋር ጠማዋል ።
አላሁ ሱብሐነሁ ወተዓላ ሰረቱ አል-ጁሙዓህ ላይ እንዲህ ይላል
" مثل الذين حملوا التوراة ثم لم يحملوها كمثل الحمار يحمل أسفارا ... "
" እነዚያ ተውራትን የተጫኑ (የወረደላቸው) ከዚያም ተውራት በሚለው ነገር ያልሰሩ ሰዎች ምሳሌያቸው ብዙ መፅሀፍት እንዲሚሸከም አህያ አምሳያ ነው ..."

ተውራትን ያነባሉ ነገር ግን ወደ ተግባር ስላልቀየሩት አልጠቀማቸውም ። እኛን (ሙስሊሞችን) አስመልክቶ ደሞ
ተፍሲር ኢብኑ ከሲር ላይ ይህንን አንቀፅ ሲያብራራ ያመጣው ከኢብኑ ዓባስ ተይዞ የተወራ መርፉዕ የሆነ ሀዲስ አለ
ነብያችን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ " የጁሙዓ ቀን ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ እያለ የተናገረ ሰው ብዙ መፅሀፎችን እንደተሸከመ አህያ ቢጤ ነው።" ምክንያቱም ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ማውራት ክልክል እንደሆነ እውቀቱ እያለው ነገር ግን አልሰራበትም

➧ እንዲሁም ስለ ዚክር ጠቀሜታ የተወሩ ብዙ መረጃዎች አሉ ከማወቃችን ጋር እስኪ ስንቶቻችን ነን ራሱን የቻለ ሰአት ሰጥተን ዚክር የምናደርገው አይደለም ራሱን የቻለ ሰአት ሰጥተን ትንሽ ሰአት ያለውን አዝካረ ሰባሕ ወል መሳእን ቋሚ በሆነ መልኩ የምናደርገው ራሳችንን እንፈትሽ !!

➼ ሸይኽ ኢብኑ ባዝ ከሱብሒ በኋላ አዝካረ ሰባሕ ማድረግ ነው የሚበልጠው ወይስ ቁርአን መቅራት ነው የሚበልጠው ተብለው ተጠይቀው እንዲህ ብለው መልሰዋል
" ቁርአን መቅሪያ ሰአቱ ሰፊ ስለሆነ የአዝካረ ሰባሕ ሰአት ደሞ ጠባብ ስለሆነ አዝካረ ሰባሕ ማድረጉ ይበልጣል ። "
ባወቅነው ነገር የምንሰራ ከሆነ የተማርነውን እውቀት የመርሳት እድሉ ጠባብ ነው የሚሆነው ስለዚህ ወንድም እና እህቶቼ እለት ተ እለት በምንማረው ነገር ለመስራት ቆርጠን መነሳት አለብን የሚል መልእክት አስተላልፍላቹሃለው።

╭┈─────── ↷ ⇣🌹⇣↷ೄྀ࿐ 🇵🇸
╰┈➤𝐉𝐎𝐈𝐍:☞ https://t.me/ustaz_yasin_nuru_chanal

🧿በቅፅል ስማቸው እንጂ በዋናው ስማቸው በብዛት የማይታወቁ ስመ ጥር ዑለሞች በጥቂቱ :-

❶➤ኢብኑ ተይሚያህ =አህመድ አብዱልሀሊም

➋➤ኢብኑል ቀዪም =ሙሐመድ አቡበክር

❸➤ኢብኑ ረጀብ =አብዱራህማን አህመድ

➍➤ኢብኑ ሀዝም =አሊ አህመድ

❺➤ኢብኑ ሀጀር =አህመድ አሊ

❻➤ኢብኑ ከሲር =ኢስማዒል ዑመር

❼➤ኢብኑል ጀውዚይ =አብዱራህማን አሊ

ኢማም አል ቡኻሪ =ሙሐመድ ኢስማኢል

❽➤ኢማም አት-ቲርሚዚ =ሙሐመድ ኢሳ

❾➤ኢማም አን-ነሳዒ =አህመድ ሹዓይብ

❿➤ኢማም ኢብኑ ማጃህ =ሙሐመድ የዚድ

❶❶➤ኢማም አቡ ሀኒፋ =ኑዕማን ሳቢት

❶➋➤ኢማም አሽ-ሻፊዒ =ሙሐመድ ኢድሪስ

❶❸➤ኢማም አዝ-ዘሃቢ =ሙሐመድ አህመድ

❶➍➤ኢማም አስ-ሱዩጢ =አብዱራህማን አቡበክር

╭┈─────── ೄྀ࿐ 🇵🇸ˊˎ-
╰┈➤𝐉𝐎𝐈𝐍:☞ https://t.me/ustaz_yasin_nuru_chanal

ሙስሊም ያልሆኑ ምሑራን ስለነቢዩ ሙሐመድ (ሰ ዐ ወ)

ጆርጅ በርናርድ ሻው

ክፍል-0⃣2⃣
(የኖቤል እና የኦስካር ተሸላሚ እየርንዳዊ ጸሐፌ ተውኔት፣ ሐያሲ፣ ተከራካሪ እና በምዕራቡ ዓም በትያትር፣
በባሕል እና በፖለቲካ ዘርፍ ታላቅ ተጽእኖ ካሳረፉ እሠላሣዮች አንዱ)

‹‹የሙሐመድን ሃይማኖት ለድንቅ ጥንካሬው ሁልጊዜም ሳከብረው ቆይቻለሁ።

ለእኔ ከሃይማኖቶች ውስጥ የመቀየር/የመቀየጥ ኃይል ኖሮት ለተቀያያሪው የተፈጥሮ ዑደት በሁሉም ዘመን የሚያገለግል ብቸኛው ሃይማኖት ሆኖ ይታየኛል።

... (ሙሐመድን) አጥንቼዋለሁ - ድንቅ ሰው ነው።
በእኔ አመለካከት እሱ ‹ጸረ-ክርስቶስ, ሳይሆን የሰው ልጆች መድኅን ተብሎ ሊጠራ ይገባዋል።››

ክፍል ሦስት ይቀጥላል........................... ።

Collected Letters, 1926-1950 (1988), Dan H. Laurence, P. 305
╔════════════╗
🌕JOIN: shere shere shere🌙
https://t.me/ustaz_yasin_nuru_chanal
🌕JOIN: shere shere shere🌙      ╚════════════╝