Dernières publications de ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ (@orthodoxamero) sur Telegram

Publications du canal ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ

ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ
ዲያቆን ፍፁም ከበደ

ሀሳብ ካሎዎት @Fisumkeb

+ ግሩፕ ለመቀላቀል +

https://t.me/NablisNablis

+ facebook Link...

https://www.facebook.com/deaconezemarefitsume.kebede

TikTok
https://www.tiktok.com/@zdfitsumkebede1?_t=8pguEgtdsVq&_r=1
138,023 abonnés
1,313 photos
30 vidéos
Dernière mise à jour 01.03.2025 04:51

Le dernier contenu partagé par ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ sur Telegram


😍ሁዳዴ ቻሌንጅ😍


ቻሌንጁ በነፃ ነው ምንም ክፍያ አናስከፍልም ። ለሁሉም የሚሆን መፅሐፍ

🔰  " የኤፌሶን ወንዝ "

➤  በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የተፃፈ መፅሐፍ ነው
  መፅሀፉን በቻሌንጅ   መልክ ለእናንተው  መልካም እድል ።

  እጣው ላይ ለመካተት 200 ሰዎችን ብቻ ወደ ማኅበረ ኤዶምያስ ቴሌግራም ግሩፕ አድ ያድርጉ ካደረጉ በኃላ  ቴሌግራም ፔጁ ላይ 16 ቁጥርን ፅፈው ይላኩ ።

● ማሳሰቢያ የመፅሐፉ ባለእድለኛ መፅሐፉ ባለበት ይደርሰዋል

  መልካም እድል

የግሩፑ ሊንክ 🔰 በመጫን ይቀላቀሉ
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21

በመቄዶንያ የበረከት ስራ እንስራ !!

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ

😍ሁዳዴ ቻሌንጅ😍


ቻሌንጁ በነፃ ነው ምንም ክፍያ አናስከፍልም ። ለሁሉም የሚሆን መፅሐፍ

🔰  " የኤፌሶን ወንዝ "

➤  በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የተፃፈ መፅሐፍ ነው
  መፅሀፉን በቻሌንጅ   መልክ ለእናንተው  መልካም እድል ።

  እጣው ላይ ለመካተት 200 ሰዎችን ብቻ ወደ ማኅበረ ኤዶምያስ ቴሌግራም ግሩፕ አድ ያድርጉ ካደረጉ በኃላ  ቴሌግራም ፔጁ ላይ 16 ቁጥርን ፅፈው ይላኩ ።

● ማሳሰቢያ የመፅሐፉ ባለእድለኛ መፅሐፉ ባለበት ይደርሰዋል

  መልካም እድል

የግሩፑ ሊንክ 🔰 በመጫን ይቀላቀሉ
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21

😍ሁዳዴ ቻሌንጅ😍


ቻሌንጁ በነፃ ነው ምንም ክፍያ አናስከፍልም ። ለሁሉም የሚሆን መፅሐፍ

🔰  " የኤፌሶን ወንዝ "

➤  በዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የተፃፈ መፅሐፍ ነው
  መፅሀፉን በቻሌንጅ   መልክ ለእናንተው  መልካም እድል ።

  እጣው ላይ ለመካተት 200 ሰዎችን ብቻ ወደ ማኅበረ ኤዶምያስ ቴሌግራም ግሩፕ አድ ያድርጉ ካደረጉ በኃላ  ቴሌግራም ፔጁ ላይ 16 ቁጥርን ፅፈው ይላኩ ።

● ማሳሰቢያ የመፅሐፉ ባለእድለኛ መፅሐፉ ባለበት ይደርሰዋል

  መልካም እድል

የግሩፑ ሊንክ 🔰 በመጫን ይቀላቀሉ
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21
https://t.me/edomiyass21

+ የተሰበረ ጽዋዕ +

እዚኽ ፎቶ ውስጥ በአካል የማውቀው ዘማርያምን ብቻ ነው፡፡ ሌሎች ግን በማኅበራዊው ሚዲያ መልስ ሲሰጡና ሲጠይቁ አያቸዋለሁ እንጂ ፊት ለፊት ተገናኝተን አናውቅም፡፡በወንድሞቻችን ፊት ፕሮቴስታንት ሰባክያን ምላሳቸውን ሲተሳሰር ብዙ ጊዜ አይቻለኹ፡፡ ሌላ ጊዜ ደግሞ "ከኦርቶዶክስ ወንድሞች ጋር እንዳትከራከሩ" የሚል አዋጅ ሲያውጁ ሰምቻለኹ ጰንጤዎቹ፡፡
በአጭሩ፥ እኒኽ ወንድሞቻችን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱሳን መላእክትና ሰዎችን ታመልካለች የሚለውን ፕሮቴስታንታዊ የድር ምሽግ ሲበጣጥሱ ተመልክቻለኹ፡፡ ከዐይን ያውጣችኹ አልላችኹም፡፡ ዐይንም ጆሮም ውስጥ ናችኹና፡፡
ጽንዑ ወኀይሉ፡፡ ለማለት ነው አመጣጤ፡፡
ከእኒኽ ወንድሞች መኻል አንዱ ወይም ኹሉም ሊሳሳቱ የሚችሉ ናቸው፡፡ የቀለም ሠረገላ የማያሰናክለው የለምና፡፡
ደግሞም እኔ እንኳ የሰማኋቸው የሚታረሙ ስሕተቶች አሉ፡፡ የሚታረም ነገር ተገኘ ማለት ግን፥ ሙሉ እርሻው አረም ነውና አያስፈልግም የሚል ቧልት መናገር ቅንነትና ወንድማዊ ፍቅር ይጎድለዋል፡፡

በአንድ ወቅት፦
አንድ እጅግ የተከበሩ ሊቅ ከአንዲት ሴት ጋር ድቀት አገኛቸው፡፡ እኒኽን ሊቅ ብዙ ሰው ያውቃቸዋል፡፡ በዚኽኛው ታሪክ ግን ሰፊው ሕዝብ ስለማያውቃቸው ስማቸውን ልለፈው፡፡
ይኽን ድቀታቸውን የሰማ ደብተራ አንድ ቀን ማሕሌት ውስጥ አገኛቸው ሊቁን፡፡"ደግሞ አንተ እዚኽ ምን ልታደርግ ገባኽ?"
ሲል በፍና ተሣልቆ አፌዘባቸው፡፡ እርሳቸውም "እኔኮ የተሰበርኩ ጽዋዕ ነኝ" ብለው አንጀት የሚበላ መልስ ሰጡት፡፡
የተሰበረ ጽዋዕ ሰባራ ስለኾነ አይጣልም፡፡ንዋይ ቅዱስ ነውና በክብር ከዕቃ ቤት ይቀመጣል እንጂ፡፡

እንደዚያ ደብተራ ለቤተክርስቲያን የቀናን እየመሰለን ጥቂት ሸራፋ ያገኘንባቸው ጽዋወችን ኹሉ አውጥተን እንጣል ማለት እጅግ የከፋ በደል ነው፡፡ክርስቶሳዊውን መንገድ የረሳ ነውና፡፡ "ድኅረ ተሰብረ አጽንዖ ለሰብእናነ ልሕኵት፥ ለብሓዊ ክርስቶስ በማየ ሐዲስ ጥምቀት" የምትል ድንቅ የንጉሥ ጉባኤ ቃና አለች፡፡ ግርድፍ ትርጉሟ፦ ገላ'ችን ከተሰበረ በኋላ ሸክላ ሠሪው ክርስቶስ በአዲስ የውኀ ጥምቀት እንደገና ሠራው፡፡ ማለት ነው፡፡ ቤተክርስቲያን ከጌታዋ የተማረችው የተሰበረን መጠገን ነው፡፡
ችግሩ፥ መጠገን እንደመስበር ቀላል አይደለም፡፡ ለመጠገን ዕውቀትና ቅንነት ያስፈልጋል፡፡ ለመስበር ግን ኦርቶዶክሳዊ የዘብነት ቀለም የተቀባች ምላስ በቂ ናት፡፡
ወንድሞች በጎ ሲሠሩ እናበርታ፡፡ሲስቱ እንክርዳድ ከስንዴ እየለየን በፍቅር እናርም፡፡አልታረምም የሚል ካለ ደግሞ የቤክርስቲያን ቱንቢ ያርመዋል፡፡እንደ ግለሰብእ እኔ ነኝ ቱንቢው ማለት ግን የስሕተት ስሕተት ነው፡፡

በየሚዲያው ሌሎች ጥሩ ወንድሞችም አሉ፡፡ ነገር ግን በልዩ ልዩ የቤተክርስቲያን አገልግሎት የተገለጡ ናቸውና ተውኳቸው ፡፡

( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ

ሰላም እንዴት ዋላችሁ ውድ ቤተሰቦቻችን ለ 2 ባለ እድለኞች ቀድሞ ለተሳተፈ ልዩ የ50 ብር ሞባይል ካርድ ሽልማት ። ከታች በተቀመጠው የቴሌግራም ሊንክ 30 ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞችን አድ ካደረጋችሁ በኃላ ኮመንት መስጫው ላይ አለን ይለው ።

የግሩፑ ሊንክ
👇👇👇👇
https://t.me/edomiyass21

https://t.me/edomiyass21

https://t.me/edomiyass21

በየእለቱ የአባቶችን ዜና ሕይወት (ስንክሳር ) ማግኘት እና ማንበብ ይፈልጋሉ እንግዲያውስ በየእለቱ የአባቶችን ዜና ሕይወት ሚለቀቅበት አዲስ chanal ላስተዋውቃችሁ
እሱም

@መዝገበ ቅዱሳን ይሰኛል #

ከታች ያለውን link በመንካት join ይበሉ

@mezigebekidusan

እንኳን አደረሳችሁ የሚባልለት ሞት።

ማንም ሰው እናትኽ ለሞተችበት ቀን እንኳን አደረሰኽ ቢሉት ሐዘን እንጂ ደስታ አይሰማውም።

የቅዱሳን ሞት ግን ነቢዩ ዳዊት እንደነገረን"በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው" የቅዱሳኑ ሞት እንዲኽ ክቡር ከኾነ
አምላክ ሰው የኾነባት የድንግል ማርያም ሞት ከሌሎች እንዴት የከበረ ይኾን?
ክቡር ስለኾነ ክብር እናገኝበታለን::
ለዚኽ ክቡር ሞት ነው እንኳን አደረሳችሁ የምንባባለው።

( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ

ጥር 18 የተዘጋጀ መንፈሳዊ ጉባኤ

ብዙ ሰው ሰርጉ እንዲያምር እንጂ ትዳሩ እንዲያምር የማይዘጋጅ መሆኑ ግርም ይላል።

(ገብረ እግዚአብሔር ኪደ )

#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ