NGCS PARENTS GRADE 9-12 @ngcsparent Channel on Telegram

NGCS PARENTS GRADE 9-12

@ngcsparent


NGCS PARENTS GRADE 9-12 (English)

Are you a parent of a student in grades 9-12 at NGCS? If so, then the NGCS PARENTS GRADE 9-12 Telegram channel is just for you! This channel, with the username @ngcsparent, is dedicated to providing a platform for parents to connect, share information, and support each other through the journey of having a high school student at NGCS. Whether you have questions about the curriculum, upcoming events, or just want to chat with other parents going through the same experience, this channel is the place to be. NGCS PARENTS GRADE 9-12 is a community where parents can come together to discuss important topics, seek advice, and celebrate the achievements of their children. Join us today and be a part of a supportive network of parents who are all committed to helping their children succeed in high school and beyond.

NGCS PARENTS GRADE 9-12

13 Feb, 12:10


6/6/2017


ማስታወቂያ

የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ነገ የካቲት 7 ቀን በ2017 ዓ.ም መንገድ በአፍሪካ ህብረት ለስብሰባ ስለሚዘጋጋ ትምህርት ግማሽ ቀን እስከ 7፡00 ሰዓት ብቻ ስለሚሆን በዚሁ ሰዓት መጥታችሁ ልጆጃችሁን እንድትወስዱ ስንል በትህትና እናሳስባለን ፡፡

ት/ቤቱ

ማሳሰቢያ
ውድ ወላጆች ነገ በተባለው ሰዓት ልጆቻችሁን መጥታችሁ ካልወሰዳችሁ ከግቢ ውጪ ከወጡ በኋላ ለሚያጋጥመው ችግሮች ትምህርትቤቱ ሀላፊነት አይወስድም፡፡

NGCS PARENTS GRADE 9-12

11 Feb, 12:43


4/6/2017


ከ1ኛ - 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ወላጆች /አሳዳጊዎች
የሶስተኛ ተርም ክፍያ ከየካቲት 3 አስከየካቲት 17 ሲሆን ይሄንን አውቃችሁ በተሰጠው ቀን መሰረት እንድትከፍሉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

NGCS PARENTS GRADE 9-12

11 Feb, 12:42


4/6/2017

ከ1ኛ - 12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ወላጆች /አሳዳጊዎች
ከ1ኛ-12ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች ሰርተፍኬት የሚሰጠው ቅዳሜ የካቲት 8/6/2017 ዓ.ም ከ 2፡30 እስከ 5፡00 ሰዓት ድረስ የሚሰጥ ሲሆን በዚሁ ቀን ወላጆች መጥታችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ከሠላምታጋር
ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

11 Feb, 12:10


LidetaC school AA.docx

NGCS PARENTS GRADE 9-12

11 Feb, 10:59


Photo from Nardos

NGCS PARENTS GRADE 9-12

08 Feb, 11:12


ቅዳሜ የካቲት 01/2017 ዓ.ም

ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት የ 2017 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ተፈታኝ ሆናችሁ የተጠየቃችሁትን መረጃ ያላሟላችሁ ተማሪዎች በሙሉ።

ስማቸው ከዚህ በታች የተዘረዘረ 6 ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ሙሉውን የእናት ስማቸውን እስከ አያት ያላመጡ ስለሆነ ወላጆች ይህንን መልእክት እንዳነበባችሁ በ 0911368824 ላይ መረጃውን( የእናት ስማቸውን እስከ አያት በፅሁፍ መልእክት እንድተልኩልን እናሣስባለን ።

1. ማራኪ መኮንን

2. አሜን ሀብታሙ

3. አሜን መስፍን

4. ኑሃሚን ፍቃዱ

5. አፎሚያ ኤልያስ

6. ሊያ ዳዊት

7. ሀረገወይን ተመስገን

8. ሔራን ዮናስ

9. ሄላ ፌሬው

10. ቲዮድራ ኃይሉ

ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

31 Jan, 09:46


ቀን:- ዓርብ ጥር 23/2017 ዓ.ም

ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት 2017 ዓ.ም የ6 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ተፈታኝ ልጆች ላላችሁ ወላጆች አሳዳጊዎች እንዲሁም ቤተሰቦች በሙሉ

ባለፈው የልጆቻችሁን ለፈተናው ምዝገባ ያካሄድንባቸውን ኤክሴል ማህደሮች እንድትመለከቷቸውና ስህተት ካጋጠማችሁም እንድታሳውቁን ገልፀን እንደነበር ይታወሣል አሁንም በድጋሚ 1. 1. የልጆቻችሁ ሙሉ ስም እስከ አያት
2. የ እናት ስም እስከ አያት
3. ዕድሜያቸው
በትክክል መፃፉን እንድታረጋግጡልን ኤክሴል ማህደሮቹን እዚህ አያይዘነዋል።
የተሣሣተ ካለ እንዲሁም የእናት ስም እስከ አያት ያልተሟላ ከሆነ በ 0911368824 ላይ ደውላችሁ እንድታሣውቁን እናሣስባለን ።

ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

27 Jan, 12:18


For 28 Jan Tuesday morning
Before exam starts ‼️

NGCS PARENTS GRADE 9-12

23 Jan, 08:35


ቀን:-ሐሙስ ጥር 15/2017ዓ.ም

ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት 2017 ዓ.ም የ 6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና (ሚኒስትሪ) ተፈታኝ ልጆች ላላችሁ ወላጆችና አሳዳጊዎች በሙሉ

የ 2017 ዓ.ም 6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ምዝገባ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባስቀመጠው ፕሮግራም መሠረት እየተከናወነ ይገኛል ። ስለሆነም የልጆቻችሁ ስም እስከ አያት በትክክል መፃፉን እንድታረጋግጡልን ለምዝገባው የምንጠቀምባቸውን ኤክሴል ፋይሎች እዚህ አስቀምጠንላችኋል የተሳሳተ ስም ካጋጠማችሁ በ 0911368824 ላይ ደውላችሁ በአስቸኳይ እንድታሳውቁን እናሳስባለን።

ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

16 Jan, 14:04


ሃሙስ ጥር 08/2017 ዓ.ም

ለ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ወላጆችና አሳዳቺዎች በሙሉ ነገ ዓርብ ጥር 09/2017 ዓ.ም መደበኛው የትምህርት ክፍለ ጊዜያት የሚቀጥሉ ስለሆነ እንዳትቀሩ አበክረን እናሳስባለን። ወላጆችም ይህንን ተገንዝባችሁ እንደወትሮው ሁሉ ልጆቻችሁን ጠዋት ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኳቸው(እንድታመጧቸው) እናሳስባለን። ጠበቅ ያለ የስም ዝርዝር ቁጥጥር ስለሚኖር በቀሩ ተማሪዎች ላይ ከረር ያለ የዲሲፕሊን እርምጃ እንደሚወሰድ ከወዲሁ ልናሳውቅ እንወዳለን ።


ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

16 Jan, 12:21


"Gone but never forgotten. Ato Alemu Mitku may your soul find eternal rest."

NGCS PARENTS GRADE 9-12

16 Jan, 11:00


ቀን:-ሀሙስ ጥር 08/2017ዓ.ም

ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት (Nativity Girls' School ) ዘንድሮ የ 2017 ዓ.ም 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ አገር አቀፍ ብሔራዊ ፈተና ለምትወስዱ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ወላጆችና አሳዳጊዎች በሙሉ
በቅርቡ የማትሪክ መፈተኛ 750.00 ( ሰባት መቶ አምሣ ብር) አምጡ ብለን መክፈላችሁ ይታወሳል ። እኛም ይህንን ከ 179 (አንድ መቶ ሰባ ዘጠኝ ተፈታኝ ተማሪዎች) የተሰበሰበ ገንዘብ 134,250.00 (አንድ መቶ ሰላሣ አራት ሺህ ሁለት መቶ አምሳ ብር በተፈታኝ ተማሪዎች ትምሀርት ቤት ስም( Nativity Girls' School ) በሚል በጥቅል ለ Educational Assessment & Examinations Service( አገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥራቸው 1000003784758 በ 28/04/2017 ዓ.ም ገቢ ያደረግን ሲሆን ለማስረጃም ይሆናችሁ ዘንድ ደረሰኙን እዚህ አያይዘነዋል።

NGCS PARENTS GRADE 9-12

16 Jan, 09:30


*Read carefully till the end!*
*The real truth of life!*

*Rakesh Jhunjhunnwala's ( 46% share holder of Akasa Airlines ) last words before he passed away with a net worth of 45000 crores:*

*I have reached the pinnacle of success in the business world. My life is an achievement in the eyes of others. However, I had no happiness except work. Money is just a truth I use.*

*Laying in a hospital bed at this point and looking back on my whole life, I realize that the identity and money I was proud of, faded and worthless before death.*

*You can hire someone to drive your car or earn money. But, you can't hire someone to suffer and die.*

*Lost physical items can be found. But there is one thing that is never found when lost - and that is "Life".*

*Whatever stage of life we are in, in time we will face the day when the heart stops.*

*Love your family, partner and friends...🙏treat them well, don't cheat them, never be dishonest or treacherous.*

*As we grow older and wiser, we slowly realize that wearing a watch costing Rs 300 or Rs 3000 or Rs 2- 4 lakh - all tells the same time.*

*Whether we have a wallet of 100 or 500 - everything inside is the same.*

*Whether we drive a car worth 5Lacks or a car worth 50Lacks. The path and the distance are the same and we reach the same destination.*

*Whether we live in a house of 300 square feet or 3000 square feet - loneliness is the same everywhere.*

*You will realize that your true inner happiness does not come from the material things of this world.*

*Whether you fly in first class or economy class, if the plane goes down, you are going to go down with it.*

*That's why.. I hope you realize, you have friends, brothers and sisters, with whom you chat, laugh, sing, share pleasantries,.... That's true happiness. !!*

*An indisputable fact of life:*

*Don't educate your children just to be rich. Teach them to be happy. When they grow up, they will know the value of things and not the cost.*

*What is life*

*There are three places to better understand life:*
*- Hospital*
*- Jail*
*- Crematorium*

*In hospital you will understand that nothing is better than health.*
*In prison you will see how precious freedom is.*
*And in the crematorium you will realize that life is nothing.*

*The ground we walk on today will not be ours tomorrow.*

*Let us be humble from now on and thank God for what we have got.*

*Can you share this message with someone else? And tell them God loves them!?*

*96% will not share this, but if you are one of the remaining 4%, share this truth with your group friends.🙏*

NGCS PARENTS GRADE 9-12

14 Jan, 08:49


ቀብራቸው የሚከናወነው ነገ ጥር 7, 2017 ዮሴፍ ቤተክርስቲያን 6 ሰዓት ላይ ነው

NGCS PARENTS GRADE 9-12

14 Jan, 07:01


ለ ውድ ወለጆች አሳዳጊዎች በሙሉ
አቶ አለሙ ምትኩ የትምህርት ቤቱ ስራ ባልደረባችን የሆኑት ዛሬ ጥር 6 , 2017 ዓም ከዚህ አለም በሞት ተለይተውናል የቀብራቸውን ሰዓትና ቀን ከቤተሰቦቻቸው እንደሰማን እናሳውቃችኃለን፡፡

NGCS PARENTS GRADE 9-12

09 Jan, 06:59


notes biology 10

NGCS PARENTS GRADE 9-12

06 Jan, 10:13


ስማቹ ከዚህ በታች የተጠቀሰ ተማሪዋች
የ ሀገር አቀፍ ፈተና መፈተኛ ብር በ ባንክ በአስቸኳይ እድትከፍሉ !!!
ት/ቤቱ
Trezza Mishel &/or Dawit Essayas
ንግድ ባንክ 1000177720872

1. Betelhem Samson

2.Betelhem Girma

3.Eldana Ephrem

4.Eyerusalem Foano

5.Rediet Tegene

6.Raiyi Teklit

7.Elul Gezahegn

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:59


Photo from Nardos

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:59


Video from Nardos

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:59


Photo from Nardos

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:52


continue her higher studies in your esteemed institution.

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:52


Photo from Nardos

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:39


24/4/2017

ማስታወቂያ
ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ወላጆች/አሳዳጊዎች

በትምህርት ቤታችን በነገው እለት አርብ ታህሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. የገና በዓል በተመለከተ በልዩ ሁኔታ ስለሚከበር ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ/ወላጆችም ጭምር በእለቱ ተገኝታችሁ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን፡፡
ፕሮግራሙ የሚካሄደው ጠዋት ከ3፡00-5፡30 ስለሆነ ተማሪዎቹም የሚቆዩት ለዚሁ ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንድትወሰዱ እናሳስባለን፡፡
በትምህርት ቤቱ መደበኛ ትምህርት የሚጀምረው በቀጣይ ሀሙስ ጥር 1 ቀን 2017 መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

02 Jan, 12:39


24/4/2017

ማስታወቂያ
ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ወላጆች/አሳዳጊዎች

በትምህርት ቤታችን በነገው እለት አርብ ታህሳስ 25 ቀን 2017 ዓ.ም. የገና በዓል በተመለከተ በልዩ ሁኔታ ስለሚከበር ሁሉም የትምህርት ባለድርሻ/ወላጆችም ጭምር በእለቱ ተገኝታችሁ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን፡፡
ፕሮግራሙ የሚካሄደው ጠዋት ከ3፡00-5፡30 ስለሆነ ተማሪዎቹም የሚቆዩት ለዚሁ ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን እንድትወሰዱ እናሳስባለን፡፡ ከአርብ ከሰኣት እስከ ታህሳስ 30 ድረስ ት/ት አይኖርም፡፡
በትምህርት ቤቱ መደበኛ ትምህርት የሚጀምረው በቀጣይ ሀሙስ ጥር 1 ቀን 2017 መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

31 Dec, 12:56


22/4/2017

ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ወላጆች/አሳዳጊዎች
በልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት ተማሪ የሆኑና እድሜያቸው ከ 9-14 ዓመት ለሆኑ ተማሪዎች የማህጸን በር ካንሰር በሽታ መከላከያ ክትባት እየተሰጠ የሚገኝ ስለሆነና ክትባት መሰጠቱም የሚቆየሁ እስከ ሀሙስ ታህሳስ 24/2017 ድረስ በመሆኑ ክትባቱን መውሰድዋን የምትደግፉ ከሆኑ ፈቃደኝነታችሁን የሚገልጽ አጭር የቃል መልእክት ፈርመው በተማሪዋ በኩል እንድትልኩልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
በተጨማሪም በእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡

ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

27 Dec, 20:12


ታህሳስ 18/2017 ዓ.ም

ለ 2017 ዓ.ም የ 2ኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና(ማትሪክ) ለምትወስዱ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ወላጆች በሙሉ።

እንደሚታወቀው ከባለፈው ማክሰኞ ታህሳስ 8/2017 ዓ.ም ጀምሮ የተፈታኝ ተማሪዎቻችንን በ online ምዝገባ እያካሄድን መሆኑ ይታወቃል። ከዚህ በታች ባስቀመጥነው የኤክሴል ፋይል ተመዝጋቢ ተማሪዎች በሙሉ በምዝገባው ወቅት አይተውት እና ትክክለኛነቱን አረጋግጠው የተሞላ የግል መረጃ ሲሆን ነገር ግን በድጋሚ እንድታዩትና ወደ ሃገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ሳይላክ በፊት ስህተት ካለበት በአስቸኳይ እንድታሳውቁን እያሳሰብን

*የተፈታኝ ተማሪዋ ስም
* የአባቷ ስም እንዲሁም የአያቷ ስም ስፔሊንግ በትክክል መፃፉን አረጋግጡ
* እድሜ፣ፆታ፣ የትምህርት አይነት (Natural ወይም Social) በትክክል መሞላቱን አረጋግጡ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

12 Dec, 09:34


ቀን:-ሀሙስ ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም

አስቸኳይ ማሳሰቢያ
ለ 2017 ዓ.ም የ 2ኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና (ማትሪክ ) ለምትወስዱ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እንዲሁም ወላጆች አና አሳዳጊዎች በሙሉ።
ከላይ እንዳያችሁት ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በተላለፈ መመሪያ መሰረት የሁሉም ተፈታኞች ምዝገባ እንደ ሃገር በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከ ታህሳስ 07/2017 ዓ.ም እስከ ጥር 06/2017 ዓ.ም ድረስ የሚካሄድ ይሆናል።

የመፈተኛ ክፍያውንም በተመለከተ በምዝገባ ማኑዋሉ በተቀመጠው መሰረት
ለመመዝገቢያ 150.00 ብር( አንድ መቶ ሃምሳ ብር) እና ለፈተና በየትምህርት አይነቱ (ስድስት የትምህርት አይነቶች) 100.00 ብር(አንድ መቶ ብር) በድምሩ 750.00 ብር (ሰባት መቶ ሃምሳ ብር) የሚከፈል መሆኑን እየገለፅን ይህንን የመፈተኛ ብር ከመጪው ሰኞ ታህሳስ 07/2017 ዓ.ም ምዝገባው ከሚጀመርበት ቀን ጀምሮ ስለምንሰበስብ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን። በተጨማሪም ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ለትራንስክሪፕት እና ጂፒኤ ዝግጅት ስራ ላይ የሚውል በቅርብ ጊዜ በትምህርት ቤቱ ዩኒፎርም የተሳችሁት ባለ ቀለም 2 ጉርድ ፎቶግራፍ በጀርባው ላይ በትክክለኛው ስፔሊንግ ስማችሁን በእንግሊዝኛ ፅፋችሁበት ለዋናው ቢሮ ፀሃፊዎች እንድትሰጡ።
እንዲሁም ከ ሌሎች ትምህርት ቤቶች ወደዚህ ትምህርት ቤት የመጣችሁና እስከ አሁን ከመጣችሁበት ትምህርት ቤት ትራንስክሪፕት እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ፈተና የውጤት ሰርቲፊኬት ኦሪጅናሉን ያላመጠችሁ ተማሪዎች በአስቸኳይ እንድታመጡ እናሳስባለን ።

ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

12 Dec, 08:59


I am sharing '08b17ce3-36d4-4860-8411-398f2bd1c5c2' with you

NGCS PARENTS GRADE 9-12

05 Dec, 11:22


27/4/2017



ማስታወቂያ

ለ1-11 ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ነገ ህዳር 27 ቀን 2017 ዓ.ም ትምህርት እስከ 4፡30 የሚኖር ሲሆን ሁሉም ተማሪ ት/ቤት መገኘት ይኖርበታል ከ 4፡30 እስከ 8፡00 ሰዓት የብሔር ብሔረሰብ ቀን በት/ቤት ውስጥ ይከበራል፡፡ የብሔር ብሐረሰብ ልብስ ያላቸው ተማሪዎች ልብሱን በመልበስ የበዓሉን በድምቀት ማክበር ይችላሉ ፡፡

ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

05 Dec, 11:22


27/4/2017


ማስታወቂያ

ለ12ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ነገ ህዳር 27 ቀን በ2017 ዓ.ም በት/ ቤታችን የብሔር ብሔረሰብ ቀን ከ 4፡30 እስከ 8፡00 ሰዓት ይከበራል፡፡ ነገር ግን ት/ት ቤቱ በማያውቀው ሁኔታ ተማሪዎቹ በስካይ ላይት ሆቴል ፕሮግራም ቅዳሜ ማታ ማዘጋጀታቸው መረጃ የደረሰን ስለሆነ ሆኖም ግን ከት/ቤቱ ውጪ የሚፈጠር ችግር ትቤቱ ሀላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

22 Nov, 07:49


Dear students ,Don;t forget to go for the international education fair tomorrow Saturday between 10 am to 4 pm at Ghion hotel .Please go with your parents.Thanks .Sr.Asha

NGCS PARENTS GRADE 9-12

21 Nov, 09:18


12/3/2017


ማስታወቂያ
ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
የሁለተኛ ሩብ አመት የት/ቤት ክፍያ ከ ህዳር 16 እስከ ህዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. መሆኑን እያ ሳወቅን በሰዓቱ እንድትከፍሉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን በሰዓቱ የማይከፍል ወላጅ ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ ቅጣት የሚኖር መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ት/ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

17 Nov, 07:46


Lideta Catholic Cathedral School
Addis Ababa, Ethiopia





Re: International Education Fair Addis Abeba - November 2024

We write to inform you of an International Education Fair where we will have over 30 universities from the UK, Canada, USA, Australia and Europe in attendance.

Uniserv Education in conjunction with Performance Educational Consultant would like to extend a special invitation to your school to bring your senior students/Grade 12) to visit our fair and meet representatives from accredited universities and colleges. This fair will provide students with a great opportunity to seek guidance and understand the vast opportunities that await them as they aim to fulfill their higher education needs now, as well as their career expectations in the future.

The event will be held from 10am to 2pm at School, on Friday, 22nd November 2024 and at Ghion Hotel on Saturday from 10 am to 4 pm,23rd November 2, 2024

It would indeed be a great support to us and the universities if you brought your senior students in a group to visit the fair. In such a case, please let us know in advance of the timing, so that we can look after your students on arrival.

The university delegates will be meeting and counseling students on available options. They will be sharing valuable information on entry requirements and visa processes, etc.
We look forward to hearing from you with your confirmation of attendance, and your preferred time to visit our fair during the morning hours.

Kind regards,

Uniserv Education and Performance Educational Consultant Plc

For any questions Contact @ 0905041111 /0955953532

NGCS PARENTS GRADE 9-12

08 Nov, 12:20


ቀን:- ዓርብ ጥቅምት 29/2017 ዓ.ም

አስደሳች ዜና....ዓውደ ርዕይ ( exhibition) በነፃ ተጋብዛችኋል
የት ?
መቼ ?
የምን ዓውደ ርዕይ ?

በ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ የሚገኘው የ ህንድ ኤምባሲ ከፊታችን እሁድ ህዳር 1/2017 ዓ.ም እስከ ዓርብ ህዳር 6/2017 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ የ ፖስታ ቴምብሮች ( postal stamps) አውደ ርዕይ (exhibition ) ለህዝብ ዕይታ በነፃ ክፍት አድርጎ ይጠብቃል ።

ይህ ከብዙ ጊዜ አንዴ በአጋጣሚ ብቻ የሚገኝ ዕድል በተለይም ለተማሪዎች ከ 2000 (ሁለት ሺህ ) በላይ የተለያዩ ሃገራት ፖስታ ቴምብሮችን በ አንድ ቦታ ተሰድረው የማየት ዕድሉ ሲገጥማቸው ምን ያህል ዕውቀት እንደሚያገኙበትና እነሱም በትርፍ ጊዜያቸው እንደመዝናኛ ቴምብሮችን የመሰብሰብ ልምድ እንደሚያዳብሩ እርግጠኛ ሆነን መናገር የሚያስችል ነው።

ከ ብዙ በጥቂቱ ለመግለጽ በዚህ አውደ ርዕይ ላይ የሚታዩት ቴምብሮች

-- የ ህንድ መንግስት እ.አ.አ 1854 ዓ.ም ጀምሮ ለ ፖስታ አገልግሎት ሲጠቀምባቸው የ ቆዩ ቴምብሮች

-- የ ኮመንዌልዝ አገራት ቴምብሮች

---የ አፍሪካ ሃገራት የ አገራችን ኢትዮጵያ፣ የሶማሊላንድ ፣ የታንጋኒካ ፣ የ ደቡብ አፍሪካ ፣ የ ጋቦን እንዲሁም የሌሎች ብዙ ሃገራት ቴምብሮች ለዕይታ ይቀርባሉ።

የ ህንድ ኤምባሲ አድራሻ
ከ 4ኪሎ ወደ አቧሬ በሚወስደው መንገድ ላይ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ የ ቀድሞው ቤል ኤር ሆቴል አጠገብ።

ለ በለጠ መረጃ ለማግኘት እና ጥያቄም ካላችሁ የ ኤምባሲው ሰራተኛ የሆኑትን አቶ ጌታነህን በ 0921-144396 ደውላችሁ ማነጋገር ትችላላችሁ።


ልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት
አዲስ አበባ።

NGCS PARENTS GRADE 9-12

03 Nov, 04:43


24/02/2017 ዓ.ም

በ 2016 ዓ.ም የ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ( ማትሪክ) ለ ወሰዳችሁ የልደታ ማርያም ልጃገረዶች ትምህርት ቤት ተማሪዎች በሙሉ

የ 2016 ዓ.ም 2 ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና (ማትሪክ) ዋናው የውጤት ሰርቲፊኬት ስለመጣ ከነገ ሰኞ ጥቅምት 25/02/2017 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት ቤት እየመጣችሁ እንድትወስዱ እያሳሰብን የስም ስፔሊንግ ስህተት ያለባችሁ ተማሪዎች የአገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በላከው መመሪያ የ 1 ወር ጊዜ ብቻ ስለሰጠ በአስቸኳይ ለትምህርት ቤት ሪፖርት እንድታደርጉ እየገለፅን የተላከልንን መመሪያ እንድታነቡት እዚህ አያይዘነዋል።

NGCS PARENTS GRADE 9-12

31 Oct, 07:34


ውድ ወላጆች አሳዳጊዎች

ከታች አዲስ የተሌለግራም አድራሻ የተምሪዎች የቀየርን ሲሆን ከዚህ በህዋላ አዲሱን አድራሻ እንድትጠቀሙ ስንል በትህትና እንገልፃለን፡፡

Primary
G1
https://t.me/+9yOgyekZy1thYjRk
G2
https://t.me/+goX0Sv7Dh4g4YzFk
G3
https://t.me/+OThEB-kAnHc5Y2E0
G4
https://t.me/+P-JRRZNs-QkwOWI0
G5
https://t.me/+LbPwSS2eaIk4ZTA0
G6
https://t.me/+_1TQgdhqWCViNzQ0
G7
https://t.me/+uIgFuZF8O3ozNWY0
G8
https://t.me/+ZOOTHZO8znRiMWQ0

High school

G 9
https://t.me/+rLf878oHvtNhNDE0
G10
https://t.me/+RTy1LYvD85U4Mjdk
G 11
https://t.me/+ryliI07is25hM2Rk
G 12
https://t.me/+YcbyAoegqXlmNjY8

NGCS PARENTS GRADE 9-12

26 Oct, 08:40


https://youtu.be/h5i_sQz0cY4?si=ILvzA5HufpLsgTbU

NGCS PARENTS GRADE 9-12

26 Oct, 08:37


https://youtu.be/fekTcZYP2lc?si=gG8Pt0hsXpmouwnB

NGCS PARENTS GRADE 9-12

26 Oct, 08:34


https://youtu.be/jckEpF4fGGE?si=NoKLeG7FSAWixqkZ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

26 Oct, 08:34


https://youtu.be/rGBpks6nhrk?si=0Aw_pE1Vf2tXsv0L

NGCS PARENTS GRADE 9-12

25 Oct, 13:49


https://youtu.be/TmgUqpiZBn0?si=Z19MvbEh6gwj8vGj

NGCS PARENTS GRADE 9-12

24 Oct, 09:41


GEOGRAPHY TEST 1 GRADE 12A

NGCS PARENTS GRADE 9-12

21 Oct, 08:31


ለ 12 ክፍል ወላጆች /አሳዳጊዎች
ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ 09/02/2017 ዓ.ም የወላጅ ስብሰባ መጥራታችን ይታወቃል፡፡ በዚሁ እለት ጥሪያችንን አክብራችሁ የመጣችሁ ወላጆች እናመሰግናለን ነገር ግን ያልተገኛችሁ ወላጆች በቀን 12/02/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፤30 ላይ እንድትገኙ እያሳሰብን በስብሰባው ላይ በማይገኙ ወላጆች ምክንያት በተማሪዎቹ ላይ ለሚፈጠረው ክፍተት ት/ቤቱ ሀላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ት/ት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

20 Oct, 17:45


Russian robotics innovations will be shown in Ethiopia

On October 23-25, 2024 in Addis Ababa, Southwest State University, a leading Russian university in the field of scientific and technical research and development, will hold the "Days of Robotics and Innovative Educational Technologies" at the Russian House in Addis Ababa, this event is held under the auspices of Rossotrudnichestvo. Free registration to participate in the event continues at: https://www.swsu-online.ru/roboticsethiopia/en!
Students from schools, colleges and universities, teachers, postgraduates, scientists and job seekers, innovation experts and investors, employees of ministries and departments, and people studying Russian in Ethiopia are invited to participate.
The program of the event includes a large presentationя about the Decade of Science and Technology in Russia, lectures, seminars on robotics and virtual reality, master classes on spacecraft assembly and programming, gaming tournaments, demonstration of samples of educational, industrial, and aerospace robotics, practical classes "Developing a game in virtual reality", as well as a demonstration Russian educational and cultural VR projects.
Experts and teachers of higher education from Southwest State University, Belgorod State National Research University and North Caucasus Medical College will show and tell the youth of Ethiopia how modern robots are created and how this can be learned in Russia.
The organizers of the event are Rossotrudnichestvo and Southwest State University, Kursk, Russia.
Online registration of participants and contact details of the organizers on the official website of the event https://www.swsu-online.ru/roboticsethiopia/en!
Free entrance, lunch and drinks will be offered.

NGCS PARENTS GRADE 9-12

12 Oct, 13:48


ቀን ቅዳሜ ጥቅምት 02/2016 ዓ.ም

የዩኒቨርስቲ እና የትምህርት ዘርፍ ምርጫ ፎርም በተመለከተ ዛሬ ጠዋት ሞልታችሁ እንድታመጡ የላክነው ፎርም አለ ነገር ግን የ አዲሰ አበባ ዩኒቨርስቲ (AAU ) አዲስአበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ(AASTU) እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ(ASTU) ዩኒቨርሲቲዎች የራሳቸውን ፈተና ፈትነው ተማሪዎችን የተቀበሉ መሆናቸውን ታሳቢ አርጋችሁ ፎርሙን እንድትሞሉ እናሳስባለን ።

NGCS PARENTS GRADE 9-12

12 Oct, 06:55


I am sharing 'ዩኒቨርሲቲ ምርጫ' with you

NGCS PARENTS GRADE 9-12

12 Oct, 06:51


ቀን:- ቅዳሜ ጥቅምት 02/2017 ዓ.ም

አስቸኳይ ማሳሰቢያ በ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ለወሰዳችሁ ተማሪዎች
የዩኒቨርስቲ ምርጫ እና የትምህርት መስክ ምርጫን በተመለከተ ተጨማሪ ማሳሰቢያ ከትምህርት ቢሮ በሚከተለው መልኩ ፎርሙን አስሞሉ የሚል መልእክት ስላስተላለፉልን ከዚህ በታች ያያዝነውን ፎርም ፕሪንት አድርጋችሁ ሞልታችሁ ሰኞ ጠዋት ትምህርት ቤት መጥታችሁ እንድታስረክቡ እናሳስባለን።

ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

09 Oct, 09:47


ቀን:- መስከረም 29/2017ዓ.ም

ለልደታ ማርያም ልጃገረዶች ት/ቤት በ 2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን 12 ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛ እና በ መልሶ ማሻሸያ መርሃግብር(Remedial program) ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ትላንት ትምህርት ሚኒስቴር በተለያዩ ድረገፆች ላይ ባስተላለፈው ማሳሰቢያ በየትምህርት ቤቶቻችሁ ተገኝታችሁ የተቋም እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን እስከ መስከረም 30/2017 ዓ.ም ድረስ አስሞልታችሁ እንድትልኩ መግለፁ ይታወቃል ነገር ግን ይህንን ጉዳይ ለማጣራት ወደ ተለያዩ የትምህርት አመራር ተቋማት ደውለን ባገኘነው መረጃ ምርጫችሁን ለማስሞላት እና ለመላክ የሚያስችል እንዲሁም የትኞቹ ዩኒቨርስቲዎች ናቸው ለምርጫ የቀረቡት የሚለውን ግልፅ እና ተጨማሪ መመሪያ ከትምህርት ሚኒስቴር በኩል ይመጣል ተብሎ እየተጠበቀ እንደሆነ ስለተገለፀልን ይህንን ተገንዝባችሁ በትእግስት እንድትጠብቁና መረጃውም እንደደረሰን በአፋጣኝ በዚህ በትምህርት ቤቱ ቴሌግራም ቻነል የምናሳውቃችሁ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።

ትምህርት ቤቱ

NGCS PARENTS GRADE 9-12

07 Oct, 14:37


በ2016 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሀገር አቀፍ ደረጃ 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ ውጤት ያስመዘገቡ 484 የከተማችን ተማሪዎችን ሸልመን አበረታተናል።

(መስከረም 27/2017 ዓ.ም) ትምህርት የእድገት ሁሉ መሰረት መሆኑን ተገንዝበን በትምህርት ስርዓታችን ላይ የተፈጠረውን ስብራት ለመጠገን ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ያለው ስራ ፍሬ እያፈራ ከአምናው በ 5% እድገት ያሳየ ውጤት አስመዝግበናል።በዚህም በሀገር አቀፍ እና በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን እና አመራሮችን አመስግነን እውቅና ሰጥተናል።

ከ1ኛ እስከ 3ኛ ከፍተኛ ዉጤት ባስመዘገቡ ሴት ተማሪዎች በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ፤

1ኛ ከፍተኛ ዉጤት - 575 ባስመዘገበችው ተማሪ ሲፈን ተክሉ፣

2ኛ ውጤት - 573 ባስመዘገቡት ተማሪ ማዕዶት እስክንድር እና ተማሪ ሶሊያና ሀብታሙ

3ኛ ውጤት - 570 ባስመዘገበችው ተማሪ ያስሚን ከድር

እጅግ የኮራን ሲሆን ከተበረከተላቸው እውቅና እና ሽልማት በተጨማሪ የውጭ ሀገር የትምህርት እድል(Scholarship) ሽልማት አበርክተንላቸዋል።

ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ

ከንቲባ አዳነች አቤቤ