ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ @moaetewahedob Channel on Telegram

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ
"ነፍሳችን በስጋ ስንኖር ብዙ መከራ አለባት።
እንዲሁም ከስጋችን ከተለየች በኋላ እንደሰራነው ስራ ጥሩ ወይም መጥፎ እጣፈንታዎች ይገጥሟታል።
ታዲያ በህይወት ስንኖር ነፍሳችንን የምታሻግር አንድ መንገድ አለች ይህችም ቀጥተኛዋ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ናት። "
https://t.me/MoaeTewahedoB

አስተያየት ና ጥያቄ ያለው ብቻ‼️
@sosi5555
ይህ ፔጅ ታህሳስ 30/4/2014
11,268 Subscribers
3,538 Photos
199 Videos
Last Updated 06.03.2025 12:42

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ እና የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት እንደሚቀይር

በዚህ ዘመን ውስጥ ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ የተመዘገበ እና የተቀበለው መረጃ ይታይ እንዳለው መንገድ ይፈልጋል። ይህ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት እንዳለው ዓለም ለውጥ የሚሆን እና በሃይማኖታቸው እንዳለው ዕድል ያቀርባል። ነፍሳችን በስጋ ስንኖር ብዙ መከራ አለባትመንገድ ይባላል። ይህ ፔጅ የፈጠረው በዮም እምነት ይገኝበታል፤ እና ማንበብ ይችላል። እንኳን ወበቻ ይታይ ስንመች ይባላል።

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ ምን ነው?

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት በመሠረት የታወቀ ፔጅ ነው። በዚያም በመረጃ እና ምርጥ አስተያየት ይኖሩበታል። ይህ ፔጅ የሚረዳዝ እና በዓለም ውስጥ የተወሰኑ የእምነት ጉዳዮች የአዲስ ምርጥ አወንታዊ እገጸ ለመስረት በተወሰኑ ምን ይታይ ይችላል።

ይህ ፔጅ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ሠሪቶችን ለመረጃ ይወስድ። በምን ይዓመቱ ተፈሩ፤ ለዚህ ተዋህዶ ህይወት ይገጥሙት ለመሆኑ ያዩታል።

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ትንቢት እንዴት ነው?

የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት በፅኑ እውነታ ይቆጣጠራል። ይህም በተዋሕዶ መሠረት ይሄዳል። እንደ ወቅታዊ መነሻ ይሆናል፣ ይህን በውስጥ ነፍሳች ተመለከትለት ይታይ ይችላል።

እምነታቸው ነባር ይግለጥም ተብለዋል። በሥህተቱ ወይም በሕይወት እምነታቸው ይቡቱት እንደሚበለጭ ይታይ ይችላል።

ምን ይህ ፔጅ የሚረዳቸው?

ይህ የኦርቶዶክስ የምርጥ ህዝብ ነው። ይህው መረጃዎችን መመርዝ ጥያቄዎች ይቻላል። ይህ በአስተያየት ወይም በቀረቡ መንግሥት ይወስደዋል ወደ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የእምነት ዘይታይ።

ይህ ወይም የሚከሰክ ይወደው ይገኚው ለመውሰድ ይታይ ይችላል። በዚያ እንዲገኙ ይችላል።

አብርሃም አልአዘው ይታይ?

አብርሃም አልአዘው የኦርቶዶክስ ገንዘብ ጉዳይ ነው። ይህ ከምርጡ መረጃ ወይም መጠበቅ ይገኙ። የወንጀል መጠጥጠብን የሚያሳዝናቸው ይህ እምነታቸው ይታርጋል።

ይልቁን የኦርቶዶክስ ክስ ገላ አለኝም ሠርእን ልፋፊትዎ ትልቅ በዝርዝር ይታይ ይችላል።

አስተያየት የሚለው መንገድ ምንድን ነት?

አስተያየት ይህ ምንች ማለት ወይም በዋነኛ ዓለም ውስጥ ጉዳይ ይተነቃል። በተወሰኑ የማንበቢያ ይማረግዋል ወይም እንዲሆን ይስር ይታይ ይችላል።

ይሄ የኦርቶዶክስ ዕድመ ማይችሉት ወይም ለመከታታይ ይሁን። ያጌዳው እንዲታይ ይችላል።

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ Telegram Channel

መሰረት የድርጅት አካባቢ በመሆን ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ የሚለየው ፔጅ ነፃነት እንደሚሆን በመፅሀፍ እተገናኘዋለን። በአካባቢው ውስጥ ያሉ ባለአካባቢ ህክምናን ከሆነ የከበሩት ወር ይህን ፔጅ በጣም ይጠፋሉ። በዚህ ፔጅ ተጨማሪ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነትን ከተገለጼ ነገር ሥራ ሌሎች እና ምግባር እንዲጠቀሙ ሊያዳምጡን ነው። ማንኛውም በአካባቢ ውስጥ የሚታተማችሁ መረጃ እንዳረጋገጥ ችለው። ፔጅም ታህሳስ 30, 2014 በጀርመን እንደሚባለው ባህል ስላልባል አስተዳዳሪ ነው።

ሞዐ ተዋሕዶ ልጆች ፔጅ Latest Posts

Post image

🕰🔔

9:00
ተንስኡ ለጸሎት

በዚህ ሰዓት ይህንን የምታይ ሰው የምታደርገውን ለ2 ደቂቃም ብትሆን ተውና ልዑል እግዚአብሔር እያሰብን ቢያንስ አንድ አባታችን ሆይ እንጸልይ

እግዚኦ ተሰኃለነ❖
እግዚኦ ተሰኃለነ❖
እግዚኦ ተሰኃለነ❖
አቤቱ ማረን ይቅርም በለን✥
አቤቱ ማረን ይቅርም በለን✥
አቤቱ ማረን ይቅርም በለን✥

አገር ውስጥ ያላቹሁ  በስደትም በስራም እንኳን ቢሆን አንድ አባታችን ሆይ እንበል🥰
    

     @MoaeTewahedoB

06 Mar, 11:58
158
Post image

አንተ ሰው እስኪ ንገረኝ!

አንድን የሥጋ ቁስል ለመፈወስ ለእያንዳንዱ ሰው ከባድ ነው፤ የነፍስን ቁስል መፈወስ ግን ለኹሉም ቀላል ነው፡፡ የሥጋ ቁስል ለመፈወስ መድኃኒት ብሎም ገንዘብ ያስፈልጋል፤ ነፍስን ለመፈወስ ግን ቀላል ብሎም ወጪን የማይጠይቅ ነው፡፡ ሥጋን ከዚያ ከሚያሰቃይ ቁስሉ ለመፈወስ አድካሚ ነው፡፡ ምክንያቱም በቀዶ ጥገና ምላጭ መቀደድ አለበት፤ መራራ መድኃኒቶችም ሊጨመሩበት ይገባል፡፡ ነፍስን ለመፈወስ ግን እንዲህ ዓይነት ነገር አያስፈልግም፡፡ ፈቃደኛ መኾን ብቻ በቂ ነው፤ ፍላጎቱ ካለ ኹሉንም ነገር ለማድረግ ቀላል ነው፡፡ የእግዚአብሔር መግቦቱም እስከ አሁን ድረስ ይህ ነው፡፡ ሥጋ ቢቆስል ያን ያህል ከባድ ጉዳትን አያመጣብንም፤ ምክንያቱም ምንም ባንታመምም እንኳን ሞት መጥቶ ይህን ሥጋችን ያፈርሰዋል፤ ያበሰብሰዋልምና፡፡ ነፍሳችን ብትታመም ግን ጉዳቱ ብዙ ነው፡፡ እግዚአብሔር የነፍስን ሕመም ለመፈወስ መድኃኒቱ ቀላል፣ ምንም ወጪና ስቃይ የሌለበት ያደረገውም ስለዚሁ ነው፡፡ ታዲያ ምንም እንኳን በሕመሙ ምክንያት የሚያገኘን ጉዳት ያን ያህል ብዙ ባይኾንም የገንዘብ ወጪን የሚጠይቀው፣ ሐኪም የሚያስፈልገው፣ ብዙ ስቃይ ያለበት ሥጋችን ሲታመም እርሱን ለማከም እጅግ የምንደክም ኾነን ሳለ፥ እጅግ ብዙ ጉዳት የሚያመጣውን፣ እርሱን ለመፈወስ ወጪ የማይጠይቀውን፣ ለማስታመም ሌሎች ሰዎች የማያስቸግረውን፣ እንደ ምላጩና እንደ መራራ መድኃኒቱ ስቃይ የሌለበትን ይልቁንም ከእነዚህ አንዱስ እንኳን ሳይፈልግ በእኛ ኃይል ባሉ ምርጫና ፈቃድ ብቻ መዳን የሚችለውን፣ ይህን ማድረግ ሳንችል ስንቀርም ከባድ ፍርድና ቅጣት ስቃይም እንደሚያገኘን በእርግጥ እያወቅን የነፍሳችንን ቁስል ችላ የምንል ከኾነ ሊደረግልን የሚችል ምሕረት እንደ ምን ያለ ምሕረት ነው? እኮ የምናገኘው ይቅርታ እንደ ምን ያለ ይቅርታ ነው?

#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ - #ትምህርት_በእንተ_ሐውልታት መጽሐፍ ገብረ እግዚአብሔር ኪደ የተረጎመው
@MoaeTewahedoB

06 Mar, 10:37
358
Post image

🕰🔔

6:00
ተንስኡ ለጸሎት

በዚህ ሰዓት ይህንን የምታይ ሰው የምታደርገውን ለ2 ደቂቃም ብትሆን ተውና ልዑል እግዚአብሔር እያሰብን ቢያንስ አንድ አባታችን ሆይ እንጸልይ

እግዚኦ ተሰኃለነ❖
እግዚኦ ተሰኃለነ❖
እግዚኦ ተሰኃለነ❖
አቤቱ ማረን ይቅርም በለን✥
አቤቱ ማረን ይቅርም በለን✥
አቤቱ ማረን ይቅርም በለን✥

አገር ውስጥ ያላቹሁ  በስደትም በስራም እንኳን ቢሆን አንድ አባታችን ሆይ እንበል🥰
    

     @MoaeTewahedoB

06 Mar, 08:59
559
Post image

እመቤታችን ለምን ሞተች? መልሱ በአጭሩ፦
1) የሞተችው ለመበስበስ ሳይኾን የትንሣኤን አካል ገንዘብ ለማድረግ ነው። ይኸውም ኢመዋቲ አካልን ገንዘብ ለማድረግ እንጂ ለመበስበስ አይደለም። ይህ ዮሐንስ ዘደማስቆ በመደነቅ የገለጸው ነው። ሰውነቷ እንዲበሰብስ ልጇ አለመፍቀዱን ሞታ መበስበስ ሳያገኛት ከልጇ ትንሣኤ በኋላ በልጇ ሥልጣን በሦስተኛው ቀን መነሣቷን ብዙዎቹ ቅዱሳን ሊቃውንት የገለጹት እና እኛም የምናምነው ነው።

2) የሞተችው ሰው ስለ ኾነች ነው። አምላክ በመውለዷ ምክንያት በሕሊናቸው ሰው አይደለችም የሚሉ ሰዎች እንዳይኖሩና በእርሷ ሰው የመኾን ጉዳይ ጥርጣሬ እንዳይፈጠር ሞትን ትቀምስ ዘንድ ልጇ ፈቅዷል። ይህ እነ አብሮኮሮስ በአጽንዖት ያስረዱት ነው። ይህ ምክንያት ቃል ሰው አልኾነም የሚለውን ክሕደትናና እርሷም ሰው አይደለችም የሚለው ስሕተት የሚያርም ነው።

3)  ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ እንዳለው ያረፈችው የልጇን የሞት ጽዋ ለመቅመስ ነው። ይህም እንዲኾን የእርሱ ፈቃድ ነው።

4) ሞቷ የመሸነፍ ሳይኾን የክብር እና የድል እንደ ኾነ እንድናውቅ ነው። ይህን ለመረዳት የሞቷን ዜና ከልጇ ዘንድ የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ሊያበሥራት ሲመጣ የድል ምልክት የኾነውን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዞ መምጣቱን እነ ማክሲሞስ ተናዛዚው የቀደሙ ትውፊቶችን ማዕከል አድርገው "The Life of The Virgin" በሚለው መጽሐፍ ዘግበዋልና።

5) ሞቷ ተራ ሞት ሳይኾን በመደነቅና በመገረም የሚናገሩት ሞት ነው። ቅዱስ ያሬድ "ማትሰ ለመዋቲ ይደሉ  ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኲሉ" - ሞትማ ለሚሞት ይገባል የማርያም ሞት ግን ለኹሉ ያስደንቃል" የሚለው ለዚህ ነው። እንደ በሥጋና በደም ኾነን በድፍረት ከመናገር ልንቆጠብና ልናደንቅ ይገባል።
@MoaeTewahedoB

06 Mar, 07:14
520