Latest Posts from ማራናታ.....MARANATHA😍 (@maranathawoch) on Telegram

ማራናታ.....MARANATHA😍 Telegram Posts

ማራናታ.....MARANATHA😍
ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደምመስላቸው ጌታ ሰለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንድደርሱ እንጅ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ሰለ እናንተ ይታገሳል።2ኛ ጴጥ 3፥9 ገና በጣም ጥቅት ጊዜ ነው፤ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም። ዕብራ 10፥37
የመወያያ ግሩፕ👇
@Marantawoch

Inbox Comment @Taddyapostolic
12,253 Subscribers
1,643 Photos
73 Videos
Last Updated 06.03.2025 04:17

The latest content shared by ማራናታ.....MARANATHA😍 on Telegram

ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 16:32

777

የዛሬው የሆሳዕና ፕሮግራም በዚህ መልኩ አልቋል እደተባረካችሁበት እደተለወጣችሁበት እናምናለን ስለሁሉም ኢየሱስ ይመስገን የቀረቡትን ትምህርቶች ለማስታወስ ያክል


➡️ጠዋት የመጀመሪያው መልዕክት
በቢሾፕ ደስታ

👉ርዕስ: የሚነቀል ይነቀላል የሚፈርስ በእግዚአብሔር ቃል ይፈርሳል

ማቴዎስ 21:12 ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና።
13 ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡ አላቸው።

➡️ጠዋት ሁለተኛው መልዕክት
በወንጌላዊ ሰለሞን

10 ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን?......


➡️የከሰዓት መልዕክት
በወንጌላዊ ደረጀ

👉ርዕስ: በእሳት ይውረድ

ዘፀአት 19:16 እንዲህም ሆነ፤ በሦስተኛው ቀን በማለዳ ጊዜ ነጐድጓድና መብረቅ ከባድም ደመና እጅግም የበረታ የቀንደ መለከት ድምጽ በተራራው ላይ ሆነ፤ በሰፈሩም የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተንቀጠቀጡ።

ስትከታተሉን ስለነበር ከልብ እናመሰግናለን ኢየሱስ ከማያልቀው በረከቱ ይባርካቹ


@MARANATHAWOCH
@MARANATHAWOCH
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 14:02

810

(ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 32፥26፤ እንዲህም አለው። ሊነጋ አቀላልቶአልና ልቀቀኝ። እርሱም። ካልባረክኸኝ አልለቅቅህም አለው።
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 14:02

544

ቴፒ
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 14:02

581

(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ 3)
----------
16፤ ወደ ጌታ ግን ዘወር ባለ ጊዜ ሁሉ መጋረጃው ይወሰዳል።

17፤ ጌታ ግን መንፈስ ነው፤ የጌታም መንፈስ ባለበት በዚያ አርነት አለ።

18፤ እኛም ሁላችን በመጋረጃ በማይከደን ፊት የጌታን ክብር እንደ መስተዋት እያብለጨለጭን መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ እንመስል ዘንድ ከክብር ወደ ክብር እንለወጣለን።
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 14:02

668

ይቀጥላል
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 14:02

722

(ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 19)
----------
12፤ ወሰንም ለሕዝቡ በዙሪያው አድርግላቸው። ወደ ተራራው እንዳትወጡ ጫፉንም እንዳትነኩ ተጠንቀቁ፤ ተራራውንም የነካ ፈጽሞ ይሞታል፤

13፤ የማንም እጅ አይንካ፤ ነገር ግን የሚነካው ሁሉ ይወገራል፥ ወይም በፍላጻ ይወጋል፤ እንስሳ ወይም ሰው ቢሆን አይድንም በላቸው። ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ በዚያን ጊዜ ወደ ተራራው ይውጡ።

14፤ ሙሴም ከተራራው ወደ ሕዝቡ ወረደ፥ ሕዝቡንም ቀደሰ፤ ልብሳቸውንም አጠቡ።
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 13:42

609

አሁን የካንባታ መዘምራን መዘሙራቸውን ያቀርባሉ
@MARANATHAWOCH
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 13:22

627

መንፈስ ቅዱስ በሀይል እየወረደ ነው
ማራናታ.....MARANATHA😍

15 Feb, 13:20

614

(የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 2)
----------
8፤ አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።

9፤ አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ።

10፤ ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል አለው።

11፤ ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።
ማራናታ.....MARANATHA

28 Dec, 17:33

345

አርዕሰት:- ወራሽና ምልክት
የከንባታ ጠምባሮ ቅ/ሰበካ ሀላፊ