来自 JUECSF Main & Beco (@juecs_fellowship) 的最新 Telegram 贴文

JUECSF Main & Beco Telegram 帖子

JUECSF Main & Beco
ይህ በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስትያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማህበር (EvaSUE) የጅማ ዩኒቨርስቲ (Main and Beco Campus) ወንጌላውያን ክርስትያን ተማሪዎች ህብረት የመገናኛ የtelegram channel ነው


ለማንኛውም ጥያቄ :
@juecsfmainbeco
0936281818

ንግድ ባንክ አካውንት
1000306692147
(Naol Ararsa and/or Tigist Dereje)
1,512 订阅者
1,345 张照片
19 个视频
最后更新于 09.03.2025 12:13

JUECSF Main & Beco 在 Telegram 上分享的最新内容

JUECSF Main & Beco

02 Dec, 11:19

327

ሰላም የተወደዳችሁ!

ነገ(ማክሰኞ) የአጠቃላይ ህብረቱ የፀሎት ጊዜ ስለሆነ የምንችል ሁላችን እንድንገኝና እንድንፀልይ ስንል በጌታ ፍቅር እናሳስባለን።

““ፊቴን ፈልጉ” ባልህ ጊዜ፤ ልቤ እግዚአብሔር ሆይ፤ ፊትህን እሻለሁ አለች።”
— መዝሙር 27፥8 (አዲሱ መ.ት)

ማክሰኞ 12:00-2:00
📍MKC

ተባረኩ!
JUECSF Main & Beco

30 Nov, 06:50

459

ሰላም ቅዱሳን🙌

የጌታ ሰላም ይብዛላችሁ! ዛሬ 11:30 ላይ የአጠቃላይ ህብረታችን የአምልኮ ጊዜ እንደተለመደው ይቀጥላል። በአንድነት ሆነን ጌታን እናመልከው ዘንድ እየተጠራራን በጊዜ እንገኝ።

“እግዚአብሔርን እንወቀው፤ የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤ እንደ ንጋት ብርሃን፣ በእርግጥ ይገለጣል፤ ምድርን እንደሚያረሰርስ የበልግ ዝናብ፣ እንደ ክረምትም ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።””
  — ሆሴዕ 6፥3


ዛሬ (ቅዳሜ)- 11:30-2:00
💒መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ

@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

24 Nov, 19:46

798

ሰላም ቅዱሳን!🙌

ባለፉት ጊዜያት እንዳሳወቅናችሁ "ፍሬሽ ፋሚሊ" ለመያዝ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሁሉ እስከ ነገ ማታ ድረስ ከታች ባሉት Usernames
▪️ስማችሁን
▪️ዲፓርትመንት እና
▪️ስልክ ቁጥራችሁን በመላክ እንድትመዘገቡ ስንል እናሳስባለን።

ጌታ ይባርካችሁ!

@Albright4
@JAT16TA

@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

22 Nov, 22:07

861

📖ቃለ እግዚአብሔር
👉 ርዕስ- ንጉሱን መከተል
👉በወንድም አብርሃም (Staff)
      👉ጥቅምት 30/2017

#General_fellowship
@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

22 Nov, 22:07

781

🎙 ዝማሬ የበጉ ቅኔ
      ጥቅምት 30/2017

#General_fellowship
@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

22 Nov, 22:06

716

🎙 ዝማሬ የበጉ ቅኔ
      ጥቅምት 23 /2017

#General_fellowship
@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

22 Nov, 19:50

723

ነገ 11:30 ላይ የአጠቃላይ ህብረታችን የአምልኮ ጊዜ እንደተለመደው ይቀጥላል። በአመታዊ መሪ ሀሳብ ላይ የጀመርነውን ክፍል 3 ቀጥለን ከቃሉ የምንማር ይሆናል። ስለሆነም ሁላችንም ማስታወሻ እና መፅሀፍ ቅዱሳችንን እየያዝን በአንድነት ሆነን በጊዜ እንገኝ።


ነገ (ቅዳሜ)- 11:30-2:00
💒መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ

@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

19 Nov, 10:41

934

ዛሬ ማታ ከ 12:00-2:00
🧎‍♂የአጠቃላይ ህብረቱ የፀሎት ጊዜ

“እግዚአብሔር በሚገኝበት ጊዜ ፈልጉት፤ ቀርቦም ሳለ ጥሩት።”
  ኢሳይያስ 55፥6

@JUECS_Fellowship
JUECSF Main & Beco

04 Nov, 05:28

269

ዮሐንስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁵ በነገው ደግሞ ዮሐንስ ከደቀ መዛሙርቱም ሁለት ቆመው ነበር፥
³⁶ ኢየሱስም ሲሄድ ተመልክቶ፦ እነሆ የእግዚአብሔር በግ አለ።
³⁷ ሁለቱም ደቀ መዛሙርት ሲናገር ሰምተው ኢየሱስን ተከተሉት።                           

                             
ዮሐንስ ጌታን አይተውት ከማያቁ ሁለት ደቀ መዛሙርቱ ጋ ሳለ ነው፤ ኢየሱስን አይቶ እነሆ የእግዚአብሔር በግ ያለው እናም ደቀ መዛሙርቱ ልክ ዮሐንስን እንደሰሙት ኢየሱስን መከተል ጀመሩ። 
እኛ ጋ ስንመጣ በሚታይ ወይ ደግሞ በማይታይ አገልግሎት ስለ ኢየሱስ የሆነ የምንለው ነገር አናጣም፣ ግን ሰዎች ሲሰሙን የጌታ ፍቅር ገብቷቸው ልከተለው ይላሉ? ሰዎች አይተውን ፤ ሰምተውን ፤  እለት እለት ከኛ ጋ ውለው የጌታ ነገር በምን መልኩ ይሆን ሚታያቸው?  

#hesed multimedia 
@juecsfcounseling
JUECSF Main & Beco

03 Nov, 06:37

451

እንኳን እግዚአብሔር ረዳችሁ🙏🙏

የቃል-ኪዳን ስነ-ስርዓቱ የሚፈፀመው
    -ዛሬ(እሁድ) @ከሰዓት 9:00-12:00
    -ቦታ: ጅሬን ቃለ ህይወት ቤ/ን(ከሆስፒታል ወደላይ በሚወስደው መንገድ ላይ )

#ሁላችሁም ተጋብዛችኋል
ተባረኩ 🙌🙌

JUECSF/EvaSUE