JUECSF Main & Beco Telegram 帖子

ይህ በኢትዮጵያ ወንጌላውያን ክርስትያን ተማሪዎችና ምሩቃን ማህበር (EvaSUE) የጅማ ዩኒቨርስቲ (Main and Beco Campus) ወንጌላውያን ክርስትያን ተማሪዎች ህብረት የመገናኛ የtelegram channel ነው
ለማንኛውም ጥያቄ :
@juecsfmainbeco
0936281818
ንግድ ባንክ አካውንት
1000306692147
(Naol Ararsa and/or Tigist Dereje)
ለማንኛውም ጥያቄ :
@juecsfmainbeco
0936281818
ንግድ ባንክ አካውንት
1000306692147
(Naol Ararsa and/or Tigist Dereje)
1,512 订阅者
1,345 张照片
19 个视频
最后更新于 09.03.2025 12:13
JUECSF Main & Beco 在 Telegram 上分享的最新内容
ሌላ ነገር ይቅር ይወራ ስለ እርሱ
በከበረው ደሙ ኃጢአት መደምሰሱ (2x)
እንዳች ሳይባል ሁሉም ሰው ይመነው
ኢየሱስን ማጣት ሁሉንም ማጣት ነው (2x)
የባህል እስርአት የኃጢአት ቁራኛ
እስከመቼ ድረስ እያለን መዳኛ
ብርድና ኩነኔ ለከደነው ሁሉ
መቃብርን ከፋች ኢየሱስ አለ በሉ
አዝ፦ ትልቅ ስራ የተሰጠን ትልቅ ስራ
ስለኢየሱስ ሳንታክት ልናወራ
አንድ መንገድ አንድ እውነት አንድ ሕይወት
የተሰጠን ከእግዚአብሔር ከሠማያት
የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ቃሉን ስለናቅን
በአዳም መተላለፍ ሁሉም ሰው ወደቀ (2x)
የዓለምን ኃጢአት በእንጨት ሊሸከም
ሥጋ ለብሶ መጣ ሁለተኛው አዳም (2x)
ምርኮኛን የሚያስለቅቅ እስራት የሚያስፈታ
ምህረትን ይዞ የመጣውን ጌታ
አምኖ ይቀበለው የሰው ዘር በሙሉ
ኢየሱስ ያድናል የምስራች በሉ
አዝ፦ ትልቅ ስራ የተሰጠን ትልቅ ስራ
ስለ ኢየሱስ ሳንታክት ልናወራ
አንድ መንገድ አንድ እውነት አንድ ሕይወት
የተሰጠን ከእግዚአብሔር ከሠማያት
ሰይጣን የአገዛዝ ቀንበሩን ሲያከብድ
የዓለም እንቆቅልሽ እየበዛ ሲሄድ (2x)
ኃያላን ነገሥታት ፈላስፎች ቢሆኑ
ሊያድን የተቻለው ማነው ለመሆኑ (2x)
የመዳንን እራስ በመስቀል ፈጽሞ
ቤት ሊያዘጋጅልን የሄደልን ቀድሞ
በሕያዋን በሙታን ሊፈርድ የሚመጣው
የጽዮን ሙሽራ ጌታ ኢየሱስ ነው
አዝ፦ ትልቅ ስራ የተሰጠን ትልቅ ስራ
ስለ ኢየሱስ ሳንታክት ልናወራ
አንድ መንገድ አንድ እውነት አንድ ሕይወት
የተሰጠን ከእግዚአብሔር ከሠማያት
በከበረው ደሙ ኃጢአት መደምሰሱ (2x)
እንዳች ሳይባል ሁሉም ሰው ይመነው
ኢየሱስን ማጣት ሁሉንም ማጣት ነው (2x)
የባህል እስርአት የኃጢአት ቁራኛ
እስከመቼ ድረስ እያለን መዳኛ
ብርድና ኩነኔ ለከደነው ሁሉ
መቃብርን ከፋች ኢየሱስ አለ በሉ
አዝ፦ ትልቅ ስራ የተሰጠን ትልቅ ስራ
ስለኢየሱስ ሳንታክት ልናወራ
አንድ መንገድ አንድ እውነት አንድ ሕይወት
የተሰጠን ከእግዚአብሔር ከሠማያት
የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ቃሉን ስለናቅን
በአዳም መተላለፍ ሁሉም ሰው ወደቀ (2x)
የዓለምን ኃጢአት በእንጨት ሊሸከም
ሥጋ ለብሶ መጣ ሁለተኛው አዳም (2x)
ምርኮኛን የሚያስለቅቅ እስራት የሚያስፈታ
ምህረትን ይዞ የመጣውን ጌታ
አምኖ ይቀበለው የሰው ዘር በሙሉ
ኢየሱስ ያድናል የምስራች በሉ
አዝ፦ ትልቅ ስራ የተሰጠን ትልቅ ስራ
ስለ ኢየሱስ ሳንታክት ልናወራ
አንድ መንገድ አንድ እውነት አንድ ሕይወት
የተሰጠን ከእግዚአብሔር ከሠማያት
ሰይጣን የአገዛዝ ቀንበሩን ሲያከብድ
የዓለም እንቆቅልሽ እየበዛ ሲሄድ (2x)
ኃያላን ነገሥታት ፈላስፎች ቢሆኑ
ሊያድን የተቻለው ማነው ለመሆኑ (2x)
የመዳንን እራስ በመስቀል ፈጽሞ
ቤት ሊያዘጋጅልን የሄደልን ቀድሞ
በሕያዋን በሙታን ሊፈርድ የሚመጣው
የጽዮን ሙሽራ ጌታ ኢየሱስ ነው
አዝ፦ ትልቅ ስራ የተሰጠን ትልቅ ስራ
ስለ ኢየሱስ ሳንታክት ልናወራ
አንድ መንገድ አንድ እውነት አንድ ሕይወት
የተሰጠን ከእግዚአብሔር ከሠማያት
¹ ከምድር አፈር ትቢያ ፡ አዳምን አበጀ ፣
በቅዱስ አምሣሉም ፡ በመልኩ ፈጠረ ።
እባብ በተንኰሉ ፡ በኃጢአት ቢጥለው ፣
የዚያን ጠላት ራስ ፡ ጌታ ቀጠቀጠው ። ክ ብ ር !
ክብር (3*) ለእኛ ጌታ ፡ ይሁን ዘላለም ፣
በማዳን ብርቱ የሆነ ፡ እንደ እርሱ የለም ።
² በቅዱስ ማደሪያዉ ፡ በቤቱ እንድንኖር ፣
በሕይወታችን ዘመን ፡ ለእርሱ እንድንዘምር ፣
ውርደታችንን ፡ ለወጠው በክብር ፣
ጌታ ስላሰበን ፡ በዘላለም ፍቅር ። ክ ብ ር !
« ክብር ፣... »
³ በሰባት ማኅተም ፡ መጽሐፍ ተዘግቶ ፣
ቢፈለግ ቢጠየቅ ፡ የሚከፍተው ጠፍቶ ።
ከይሁዳ ነገድ ፡ አንበሳው ተነሳ ፣
ማኅተሙን ሊፈታ ፡ ኢየሱስ ድልነሳ ። ክ ብ ር !
« ክብር ፣... »
⁴ መጽሐፉን ከፍቶ ፡ ማየት የተገባው ፣
እንቈቅልሹንም ፡ መፍታት የተቻለው ፣
የዋጀን በደሙ ፡ ለእኛ የተሰዋው ፣
የትንሣኤው ንጉስ ኢየሱስ ብቻ ነው ። ክ ብ ር !
« ክብር ፣... »
በቅዱስ አምሣሉም ፡ በመልኩ ፈጠረ ።
እባብ በተንኰሉ ፡ በኃጢአት ቢጥለው ፣
የዚያን ጠላት ራስ ፡ ጌታ ቀጠቀጠው ። ክ ብ ር !
ክብር (3*) ለእኛ ጌታ ፡ ይሁን ዘላለም ፣
በማዳን ብርቱ የሆነ ፡ እንደ እርሱ የለም ።
² በቅዱስ ማደሪያዉ ፡ በቤቱ እንድንኖር ፣
በሕይወታችን ዘመን ፡ ለእርሱ እንድንዘምር ፣
ውርደታችንን ፡ ለወጠው በክብር ፣
ጌታ ስላሰበን ፡ በዘላለም ፍቅር ። ክ ብ ር !
« ክብር ፣... »
³ በሰባት ማኅተም ፡ መጽሐፍ ተዘግቶ ፣
ቢፈለግ ቢጠየቅ ፡ የሚከፍተው ጠፍቶ ።
ከይሁዳ ነገድ ፡ አንበሳው ተነሳ ፣
ማኅተሙን ሊፈታ ፡ ኢየሱስ ድልነሳ ። ክ ብ ር !
« ክብር ፣... »
⁴ መጽሐፉን ከፍቶ ፡ ማየት የተገባው ፣
እንቈቅልሹንም ፡ መፍታት የተቻለው ፣
የዋጀን በደሙ ፡ ለእኛ የተሰዋው ፣
የትንሣኤው ንጉስ ኢየሱስ ብቻ ነው ። ክ ብ ር !
« ክብር ፣... »
ለህዝቡ ሁሉ የሚሆን
የምሥራች ተነገረ
ታላቅ ደስታ ነው ልደቱ
ይዘምር እስኪ ፍጥረቱ
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
ህጻን ተወለደ ለእኛ
በቤተልሔም በረት ተኛ
ለኃጥያተኞች መዳኛ
ሊሆን የበጐች እረኛ
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
ሥሙ የተመሰገነ
ክርስቶስ ጌታ የሆነ
ተገልጧልና ልዑሉ
ስገዱለት ዕልል በሉ
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
ተሽቀዳደሙ ኑ እዩት
የሚመስልህ የለም በሉት
አድንቁት እጅግ አክብሩት
ይገባዋል አመስግኑት
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
በላይ ለእግዚአብሔር ክብር
ለእኛም ሰላም በምድር
ይሁን ብለን እንዘምር
እረፍት አለ መስቀሉ ስር
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደል
የምሥራች ተነገረ
ታላቅ ደስታ ነው ልደቱ
ይዘምር እስኪ ፍጥረቱ
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
ህጻን ተወለደ ለእኛ
በቤተልሔም በረት ተኛ
ለኃጥያተኞች መዳኛ
ሊሆን የበጐች እረኛ
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
ሥሙ የተመሰገነ
ክርስቶስ ጌታ የሆነ
ተገልጧልና ልዑሉ
ስገዱለት ዕልል በሉ
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
ተሽቀዳደሙ ኑ እዩት
የሚመስልህ የለም በሉት
አድንቁት እጅግ አክብሩት
ይገባዋል አመስግኑት
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደልን
በላይ ለእግዚአብሔር ክብር
ለእኛም ሰላም በምድር
ይሁን ብለን እንዘምር
እረፍት አለ መስቀሉ ስር
አዝ፦ መጣልን (መጣልን)
ጌታ ሊጐበኘን (ሊጐበኘን)
ቤዛ ሊሆንልን
ከኃጢያት እኛኑ ሊያድን
ቃል ሥጋ ሆነና ከድንግል ተወለደል
ኦ ፡ ቅዱስ ፡ ሌት ፡ ከዋክብት ፡ ያበራሉ
የአዳኛችን ፡ ልደት ፡ ስለሆነ
ዓለም ፡ በኃጢአት ፡ ውስጥ ፡ ስትጨማለቅ
መጣላት ፡ ተስፋዋን ፡ ስትጠብቅ
ግሩም ፡ ተስፋ ፡ ነፍሳቸውን ፡ ያረካል
ደስ ፡ ይበለን ፡ ንጋት ፡ ሆኖልናል
ስገዱለት ፡ የመላዕክቱን ፡ ድምጽ ፡ ስሙ
በቅዱስ ፡ ሌት ፡ በክርስቶስ ፡ ልደት
ቅዱስ ፡ መዝሙር ፡ ለእርሱ ፡ አቅርቡለት
በእምነት ፡ ኃይል ፡ በብርሃኑ ፡ ተመርተን
በደስታ ፡ ልብ ፡ እንይ ፡ ያንን ፡ ህጻን
የኮከቡ ፡ ብርሃን ፡ አይተው ፡ ሲሮጡ
ጥበበኞች ፡ ከሩቅ ፡ ሃገር ፡ መጡ
ህጻኑ ፡ ንጉሥ ፡ በበረት ፡ ተኝቷል
በችግር ፡ ወንድማችን ፡ ሆኗል
የእኛን ፡ ሃሳብ ፡ ድካማችንን ፡ ሁሉ
እርሱ ፡ ያውቃል ፡ ወድቀን ፡ እንስገድለት
የእኛ ፡ ንጉሥ ፡ ተወልዷል ፡ በበረት
የአዳኛችን ፡ ልደት ፡ ስለሆነ
ዓለም ፡ በኃጢአት ፡ ውስጥ ፡ ስትጨማለቅ
መጣላት ፡ ተስፋዋን ፡ ስትጠብቅ
ግሩም ፡ ተስፋ ፡ ነፍሳቸውን ፡ ያረካል
ደስ ፡ ይበለን ፡ ንጋት ፡ ሆኖልናል
ስገዱለት ፡ የመላዕክቱን ፡ ድምጽ ፡ ስሙ
በቅዱስ ፡ ሌት ፡ በክርስቶስ ፡ ልደት
ቅዱስ ፡ መዝሙር ፡ ለእርሱ ፡ አቅርቡለት
በእምነት ፡ ኃይል ፡ በብርሃኑ ፡ ተመርተን
በደስታ ፡ ልብ ፡ እንይ ፡ ያንን ፡ ህጻን
የኮከቡ ፡ ብርሃን ፡ አይተው ፡ ሲሮጡ
ጥበበኞች ፡ ከሩቅ ፡ ሃገር ፡ መጡ
ህጻኑ ፡ ንጉሥ ፡ በበረት ፡ ተኝቷል
በችግር ፡ ወንድማችን ፡ ሆኗል
የእኛን ፡ ሃሳብ ፡ ድካማችንን ፡ ሁሉ
እርሱ ፡ ያውቃል ፡ ወድቀን ፡ እንስገድለት
የእኛ ፡ ንጉሥ ፡ ተወልዷል ፡ በበረት
በጨለማ የሄደ ህዝብ : ብርሃን አየ
በሞት ጥላ ለነበሩ : ጌታ መጣ
የህዝቡንም ሀጢያት የሚያስወግድ : የእግዚአብሔር በግ ተገለጠ
ተጨንቃ ለነበረች ነፍስ : ዕረፍት ሆነ ሰላም ሆነ
ህፃን ተወልዶልናል
ወንድ ልጅ ተሰጥቶናል
እልቅና በጫንቃው ላይ ነው
ስሙም አማኑኤል ነው
መንሹ በእጁ ነው : አውድማውን ያጠራዋል
ስንዴውንም ሰብስቦ : ከጎተራው ይከተዋል
በውሃ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ : በእሳትም የሚያጠምቅ
ቅጥቅጥ ሸምበቆውን : የማይሰበር የሚምር
ድንቅ መካር : ሀያል አምላክ
የዘላለም አባት : የሰላም አለቃ
አማኑኤል : ከእኛ ጋር ነው እግዚአብሄር
ህፃን ተወልዶልናል
ወንድ ልጅ ተሰጥቶናል
እልቅና በጫንቃው ላይ ነው
ስሙም አማኑኤል ነው
በሞት ጥላ ለነበሩ : ጌታ መጣ
የህዝቡንም ሀጢያት የሚያስወግድ : የእግዚአብሔር በግ ተገለጠ
ተጨንቃ ለነበረች ነፍስ : ዕረፍት ሆነ ሰላም ሆነ
ህፃን ተወልዶልናል
ወንድ ልጅ ተሰጥቶናል
እልቅና በጫንቃው ላይ ነው
ስሙም አማኑኤል ነው
መንሹ በእጁ ነው : አውድማውን ያጠራዋል
ስንዴውንም ሰብስቦ : ከጎተራው ይከተዋል
በውሃ ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ : በእሳትም የሚያጠምቅ
ቅጥቅጥ ሸምበቆውን : የማይሰበር የሚምር
ድንቅ መካር : ሀያል አምላክ
የዘላለም አባት : የሰላም አለቃ
አማኑኤል : ከእኛ ጋር ነው እግዚአብሄር
ህፃን ተወልዶልናል
ወንድ ልጅ ተሰጥቶናል
እልቅና በጫንቃው ላይ ነው
ስሙም አማኑኤል ነው
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
መላዕክት ፡ ዘመሩለት ፡ ሰማይም ፡ ደመቀ
ኢየሱስ ፡ መወለዱ ፡ ለድሆች ፡ ታወቀ
መንፈስ ፡ የፀለለው ፡ የከበረ ፡ ሕፃን
መድኅን ፡ ተወለደ ፡ ከኃጢአት ፡ ሊያነፃን
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
ድግሥ ፡ አዘጋጅቶ ፡ የሰማዩ ፡ ልዑል
በልጁ ፡ ጋበዘን ፡ ሃብታም ፡ ድሃ ፡ ሳይል
መዳን ፡ የሚወዱ ፡ ሁሉም ፡ ይገባሉ
የዘለዓለም ፡ ሐሴት ፡ በእርሱ ፡ ይወርሳሉ
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
ኢየሱስ ፡ በልባችን ፡ ዛሬ ፡ ተወለደ
ለእኛ ፡ ብቻ ፡ አይደለም ፡ እርሱን ፡ ለወደደ
ለተጠጋው ፡ ሁሉ ፡ መቸገሩን ፡ አይቶ
ዛሬም ፡ ይወለዳል ፡ አይተውም ፡ ሰልችቶ
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
እሰይ የምስራች (እሰይ) : ጌታ ተወለደ (እሰይ)
ከሰማይ ሰማያት (እሰይ) : ለኛ ሲል ወረደ (እሰይ)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
መላዕክት ፡ ዘመሩለት ፡ ሰማይም ፡ ደመቀ
ኢየሱስ ፡ መወለዱ ፡ ለድሆች ፡ ታወቀ
መንፈስ ፡ የፀለለው ፡ የከበረ ፡ ሕፃን
መድኅን ፡ ተወለደ ፡ ከኃጢአት ፡ ሊያነፃን
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
ድግሥ ፡ አዘጋጅቶ ፡ የሰማዩ ፡ ልዑል
በልጁ ፡ ጋበዘን ፡ ሃብታም ፡ ድሃ ፡ ሳይል
መዳን ፡ የሚወዱ ፡ ሁሉም ፡ ይገባሉ
የዘለዓለም ፡ ሐሴት ፡ በእርሱ ፡ ይወርሳሉ
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
ኢየሱስ ፡ በልባችን ፡ ዛሬ ፡ ተወለደ
ለእኛ ፡ ብቻ ፡ አይደለም ፡ እርሱን ፡ ለወደደ
ለተጠጋው ፡ ሁሉ ፡ መቸገሩን ፡ አይቶ
ዛሬም ፡ ይወለዳል ፡ አይተውም ፡ ሰልችቶ
አዝ፦ ደስ ፡ ይበለን (፪x)
እንዘምር ፡ በዕልልታ
መቸገራችንን ፡ አይቶ
ወረደልን ፡ ጌታ
እሰይ የምስራች (እሰይ) : ጌታ ተወለደ (እሰይ)
ከሰማይ ሰማያት (እሰይ) : ለኛ ሲል ወረደ (እሰይ)