"እኛ ኢፍጣርም ሆነ ተምር አልቸገረንም። የጠሩኝን ሰዎች የሙስሊም ሴቶችን መብት አክብሩ ያኔ የኢፍጣር ጥሪያችሁ ትርጉም ይኖረዋል በላቸው። የሙስሊም ሠራተኞችን መብት እንዲያከብሩ የቀረበላቸው አቤቱታ ምንም ምላሽ ሳይሰጡ በዝምታ አልፈው ኑና አፍጥሩ ማለት ለኔ አይዋጥልኝ::"
ቆራጥነት እና ተምሳሌትነትን ያቀፈ ጥልቅ መልዕክት አለው!
https://t.me/HUMSJ_accdamic
The latest content shared by Academic sector of HUMSJ on Telegram