ሐዲስ በአማርኛ टेलीग्राम पोस्ट

📚ይህ እለታዊ ሶሒሕ የሆኑ ሐዲሶች የሚለቀቁበት ቻናል ነው።
አስተያየት ወይም መልእክት ካለዎት በ @HadithAmharic_bot ይላኩ።
አስተያየት ወይም መልእክት ካለዎት በ @HadithAmharic_bot ይላኩ።
2,364 सदस्य
44 तस्वीरें
230 वीडियो
अंतिम अपडेट 11.03.2025 02:04
समान चैनल

5,872 सदस्य

3,902 सदस्य

2,564 सदस्य
ሐዲስ በአማርኛ द्वारा टेलीग्राम पर साझा की गई नवीनतम सामग्री
عن ابن عباس رضي الله عنهما، عن النبي صلى الله عليه وسلم قال:
[ ما مِن أيَّامٍ العملُ الصَّالحُ فيها أحبُّ إلى اللَّهِ من هذِهِ الأيَّام يعني أيَّامَ العشرِ ، قالوا : يا رسولَ اللَّهِ ، ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ ؟ قالَ : ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ ، إلَّا رَجلٌ خرجَ بنفسِهِ ومالِهِ ، فلم يرجِعْ من ذلِكَ بشيءٍ]
📚رواه أبو داوود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዐባስ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው ነቢዩ( ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
[ከነዚህ አስርት(ከዙልሒጃ የመጀመሪያዎቹ) ቀናት ይበልጥ አላህ ዘንድ በውስጣቸው የሚሰሩ መልካም ስራዎች ተወዳጅ የሚሆኑበት ቀን የለም።] ብለው ሲናገሩ ሶሐቦች፡- ”የአላህ መልእክተኛ ሆ! በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ጂሃድም ቢሆን?“ በማለት ጠየቁ፤ ነብዩ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም):- [ (አዎን!)ነፍሱንና ንብረቱን ይዞ የወጣ፣ ከዚያም አንዱንም ይዞ ያልተመለሰ ሰው ካልሆነ በስተቀር፣ በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ጂሃድም ቢሆን(አይበልጥም።)] አሉ።
📚አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
[ ما مِن أيَّامٍ العملُ الصَّالحُ فيها أحبُّ إلى اللَّهِ من هذِهِ الأيَّام يعني أيَّامَ العشرِ ، قالوا : يا رسولَ اللَّهِ ، ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ ؟ قالَ : ولا الجِهادُ في سبيلِ اللَّهِ ، إلَّا رَجلٌ خرجَ بنفسِهِ ومالِهِ ، فلم يرجِعْ من ذلِكَ بشيءٍ]
📚رواه أبو داوود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዐባስ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው ነቢዩ( ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:-
[ከነዚህ አስርት(ከዙልሒጃ የመጀመሪያዎቹ) ቀናት ይበልጥ አላህ ዘንድ በውስጣቸው የሚሰሩ መልካም ስራዎች ተወዳጅ የሚሆኑበት ቀን የለም።] ብለው ሲናገሩ ሶሐቦች፡- ”የአላህ መልእክተኛ ሆ! በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ጂሃድም ቢሆን?“ በማለት ጠየቁ፤ ነብዩ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም):- [ (አዎን!)ነፍሱንና ንብረቱን ይዞ የወጣ፣ ከዚያም አንዱንም ይዞ ያልተመለሰ ሰው ካልሆነ በስተቀር፣ በአላህ መንገድ ላይ የሚደረግ ጂሃድም ቢሆን(አይበልጥም።)] አሉ።
📚አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
🕋የጁሙዐ ቀን ሱናዎች🕌
1-ነቢዩ(صلى الله عليه وسلم)ላይ ሶለዋት ማውረድን ማብዛት
2- 📖 ሱረቱ–ከህፍን መቅራት
3-🚿 ሸዋር መውሰድ
4-👚 ካለው ሻል ያለውን ልብስ መልበስ
5-🦷ሚስዋክ መጠቀም(ጥርስን መፋቅ)
6-🌹 ሽቶ መቀባት
7-🌅 ወደ መስጂድ አበክሮ መሄድ
8- ወደ መስጅድ በግር መሄድ
9-📿 ከጁሙዐ ሶላት ቡሃላ 4 ረከዓ(2+2) መስገድ
10- ዱዓ ተቀባይነት ያላትን ሰዓት መጠባበቅ
🔖ሐዲስ በአማርኛ:
1-ነቢዩ(صلى الله عليه وسلم)ላይ ሶለዋት ማውረድን ማብዛት
2- 📖 ሱረቱ–ከህፍን መቅራት
3-🚿 ሸዋር መውሰድ
4-👚 ካለው ሻል ያለውን ልብስ መልበስ
5-🦷ሚስዋክ መጠቀም(ጥርስን መፋቅ)
6-🌹 ሽቶ መቀባት
7-🌅 ወደ መስጂድ አበክሮ መሄድ
8- ወደ መስጅድ በግር መሄድ
9-📿 ከጁሙዐ ሶላት ቡሃላ 4 ረከዓ(2+2) መስገድ
10- ዱዓ ተቀባይነት ያላትን ሰዓት መጠባበቅ
🔖ሐዲስ በአማርኛ:
عن ثوبان رضي الله عنه أن رسولُ الله صلى الله عليه وسلم قال:
[ من صام رمضان وستا من شوال فقد صام السنة ]
📚رواه إبن حبان
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከሠውባን(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ረመዷንን እና ከሸዋል ስድስት ቀን የፆመ ሰው በእርግጥ አመት ፆመ።]
📚ኢብን ሒባን ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
[ من صام رمضان وستا من شوال فقد صام السنة ]
📚رواه إبن حبان
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከሠውባን(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ረመዷንን እና ከሸዋል ስድስት ቀን የፆመ ሰው በእርግጥ አመት ፆመ።]
📚ኢብን ሒባን ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
🌾 ስለዘካተል-ፊጥር አጭር ማስታወሻ🌾
1⃣ ትርጉም:- ዘካተል-ፊጥር(ሶደቀተል-ፊጥር):- የረመዷንን ወር ፆም በመጨረስ ግዴታ የሚሆን ሶደቃ(ምጽዋት) ነው።
2⃣ የመደንገጉ ሒክማ(ጥበብ)
💡ለፆመኛው ሰው በረመዳን ፆም ላስገኛቸው ያልተገቡ እና ውድቅ ንግግሮች ማጥሪያ
💡ለሚስኪኖች በጎ ለመዋል እና የዒድ ቀን ከልመና እንዲብቃቁ ማድረግ
💡የዒዱን ቀን ደስታ አብሮ ለመጋራት
💡አላህ የረመዷንን ፆመ ለመጨረስ ስላበቃን ለአላህ ምስጋናን የምንገልፅበት
3⃣ ሑክሙ(ሸሪዐዊ ድንጋጌው)
✔️ዘካተልፊጥር መስጠት ግዴታ ነው።
ከዐንደላህ ቢን ዑመር(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው እንዲህ አለ:-
"የአላህ መልዕክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘካተል-ፊጥርን ግድ አደረጉ። ከተምር አንድ ዘንቶ፣ ወይም ከገብስ አንድ ዘንቶ(ግድ አደረጉ)። ሙስሊም የሆኑ ባሪያም ጨዋም ላይ፣ ሴትም ወንድም ላይ፣ ትንሽም ትልቅም ላይ (ግድ አደረጉ)። ሰዎች ወደ(ዒድ) ሶላት ከመውጣታቸው በፊት እንድትሰጥም አዘዙ።"(ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።)
4⃣ ግዴታ የሚሆንባቸው ሰዎች
▫️የዒድ ለሊት እና ቀን ለራሱ እና በርሱ ላይ መቀለብ ግዴታ ከሚሆኑበት ሰዎች ቀለብ በላይ ያለው ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
5⃣ ማውጣት ግድ የሚሆነው ከማን ነው?
✅ ከራሱ እና በርሱ ስር ላሉ የሚቀልባቸው ሰዎች(እንደ ሚስቶች፣ ልጆች...)
✅ ሆድ ውስጥ ላለ ጽንስ ማውጣት የተወደደ ነው።
6⃣ የሚወጣው ምንድን ነው?
✔️ዘካተል-ፊጥር የሚወጣው በአካባቢው በአብዛኛው ለምግብነት ከሚውል እህል ነው።
✅ የእህሉን ዋጋ በገንዘብ ቀይሮ መስጠት አያብቃቃም።
7⃣ የሚወጣው የእህል መጠን
✨ ለእያንዳንዱ ሰው አንዳንድ ዘንቶ
ዘንቶ:- በመካከለኛ ሰው እጅ አራት እፍኝ🤲 የሚይዝ መስፈሪያ ነው።
8⃣ ለማን ነው የሚሰጠው?
🔖 በሚያወጣው ሰው አገር ላሉ ደሀ እና ሚስኪኖች
9⃣ ⏰የሚወጣበት ጊዜ
📍በላጩ ጊዜ የዒድ ቀን ጧት ከዒድ ሶላት በፊት ነው።
📍ከዒድ አንድ ወይም ሁለት ቀን ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል።
🕌 ከዒድ ሶላት ቡኃላ ማዘግየት አይፈቀድም።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
1⃣ ትርጉም:- ዘካተል-ፊጥር(ሶደቀተል-ፊጥር):- የረመዷንን ወር ፆም በመጨረስ ግዴታ የሚሆን ሶደቃ(ምጽዋት) ነው።
2⃣ የመደንገጉ ሒክማ(ጥበብ)
💡ለፆመኛው ሰው በረመዳን ፆም ላስገኛቸው ያልተገቡ እና ውድቅ ንግግሮች ማጥሪያ
💡ለሚስኪኖች በጎ ለመዋል እና የዒድ ቀን ከልመና እንዲብቃቁ ማድረግ
💡የዒዱን ቀን ደስታ አብሮ ለመጋራት
💡አላህ የረመዷንን ፆመ ለመጨረስ ስላበቃን ለአላህ ምስጋናን የምንገልፅበት
3⃣ ሑክሙ(ሸሪዐዊ ድንጋጌው)
✔️ዘካተልፊጥር መስጠት ግዴታ ነው።
ከዐንደላህ ቢን ዑመር(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው እንዲህ አለ:-
"የአላህ መልዕክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘካተል-ፊጥርን ግድ አደረጉ። ከተምር አንድ ዘንቶ፣ ወይም ከገብስ አንድ ዘንቶ(ግድ አደረጉ)። ሙስሊም የሆኑ ባሪያም ጨዋም ላይ፣ ሴትም ወንድም ላይ፣ ትንሽም ትልቅም ላይ (ግድ አደረጉ)። ሰዎች ወደ(ዒድ) ሶላት ከመውጣታቸው በፊት እንድትሰጥም አዘዙ።"(ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።)
4⃣ ግዴታ የሚሆንባቸው ሰዎች
▫️የዒድ ለሊት እና ቀን ለራሱ እና በርሱ ላይ መቀለብ ግዴታ ከሚሆኑበት ሰዎች ቀለብ በላይ ያለው ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።
5⃣ ማውጣት ግድ የሚሆነው ከማን ነው?
✅ ከራሱ እና በርሱ ስር ላሉ የሚቀልባቸው ሰዎች(እንደ ሚስቶች፣ ልጆች...)
✅ ሆድ ውስጥ ላለ ጽንስ ማውጣት የተወደደ ነው።
6⃣ የሚወጣው ምንድን ነው?
✔️ዘካተል-ፊጥር የሚወጣው በአካባቢው በአብዛኛው ለምግብነት ከሚውል እህል ነው።
✅ የእህሉን ዋጋ በገንዘብ ቀይሮ መስጠት አያብቃቃም።
7⃣ የሚወጣው የእህል መጠን
✨ ለእያንዳንዱ ሰው አንዳንድ ዘንቶ
ዘንቶ:- በመካከለኛ ሰው እጅ አራት እፍኝ🤲 የሚይዝ መስፈሪያ ነው።
8⃣ ለማን ነው የሚሰጠው?
🔖 በሚያወጣው ሰው አገር ላሉ ደሀ እና ሚስኪኖች
9⃣ ⏰የሚወጣበት ጊዜ
📍በላጩ ጊዜ የዒድ ቀን ጧት ከዒድ ሶላት በፊት ነው።
📍ከዒድ አንድ ወይም ሁለት ቀን ቀደም ብሎ መስጠት ይቻላል።
🕌 ከዒድ ሶላት ቡኃላ ማዘግየት አይፈቀድም።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
عن ابن عمر رضي الله عنهما قال:
"فرَض رسول الله صلى الله عليه وسلم زكاة الفطر صاعًا من تمرٍ، أو صاعًا من شعيرٍ، على العبد والحر، والذكر والأنثى، والصغير والكبير من المسلمين، وأمر بها أن تؤدى قبل خروج الناس إلى الصلاة"
📚رواه البخاري ومسلم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐንደላህ ቢን ዑመር(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው እንዲህ አሉ:-
"የአላህ መልዕክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘካተል-ፊጥርን ግድ አደረጉ። ከተምር አንድ ዘንቶ፣ ወይም ከገብስ አንድ ዘንቶ(ግድ አደረጉ)። ሙስሊም የሆኑ ባሪያም ጨዋም ላይ፣ ሴትም ወንድም ላይ፣ ትንሽም ትልቅም ላይ (ግድ አደረጉ)። ሰዎች ወደ(ዒድ) ሶላት ከመውጣታቸው በፊት እንድትሰጥም አዘዙ።"
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
ዘንቶ:- በመካከለኛ ሰው እጅ አራት እፍኝ🤲 የሚይዝ መስፈሪያ ነው።
✔️ዘካተል-ፊጥር የሚወጣው በአካባቢው በአብዛኛው ለምግብነት ከሚውል እህል ነው።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
"فرَض رسول الله صلى الله عليه وسلم زكاة الفطر صاعًا من تمرٍ، أو صاعًا من شعيرٍ، على العبد والحر، والذكر والأنثى، والصغير والكبير من المسلمين، وأمر بها أن تؤدى قبل خروج الناس إلى الصلاة"
📚رواه البخاري ومسلم
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐንደላህ ቢን ዑመር(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው እንዲህ አሉ:-
"የአላህ መልዕክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘካተል-ፊጥርን ግድ አደረጉ። ከተምር አንድ ዘንቶ፣ ወይም ከገብስ አንድ ዘንቶ(ግድ አደረጉ)። ሙስሊም የሆኑ ባሪያም ጨዋም ላይ፣ ሴትም ወንድም ላይ፣ ትንሽም ትልቅም ላይ (ግድ አደረጉ)። ሰዎች ወደ(ዒድ) ሶላት ከመውጣታቸው በፊት እንድትሰጥም አዘዙ።"
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
ዘንቶ:- በመካከለኛ ሰው እጅ አራት እፍኝ🤲 የሚይዝ መስፈሪያ ነው።
✔️ዘካተል-ፊጥር የሚወጣው በአካባቢው በአብዛኛው ለምግብነት ከሚውል እህል ነው።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
عن عائشةَ رضِيَ اللهُ عنها أنَّ رسولَ الله صلَّى الله عليه وسلَّمَ قال:
[ تَحرُّوا لَيلةَ القَدْرِ في الوَتْر من العَشرِ الأواخِرِ من رمضانَ]
📚رواه البخاريُّ
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከዓኢሻ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ለይለተል-ቀድርን ከረመዳን መጨረሻዎቹ አስርት ቀናት ጎዶሎ ለሊቶች ውስጥ (መገጠምን) ፈልጉ።]
📚ቡኻሪ ዘግበውታል።
ሐዲስ በአማርኛ: https://t.me/HadithAmharic
[ تَحرُّوا لَيلةَ القَدْرِ في الوَتْر من العَشرِ الأواخِرِ من رمضانَ]
📚رواه البخاريُّ
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከዓኢሻ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ለይለተል-ቀድርን ከረመዳን መጨረሻዎቹ አስርት ቀናት ጎዶሎ ለሊቶች ውስጥ (መገጠምን) ፈልጉ።]
📚ቡኻሪ ዘግበውታል።
ሐዲስ በአማርኛ: https://t.me/HadithAmharic
عن أبي هريرة رضي الله عنه أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال:
[ مَن يَقُمْ ليلةَ القَدْرِ إيمانًا واحتسابًا، غُفِرَ له ما تَقدَّمَ من ذَنبِه ]
📚متفق عليه
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ለይለተል-ቀድርን በአላህ አምኖ፣ ምንዳን ከአላህ ከጅሎ የሚቆም ሰው ከወንጀሉ ያለፈው ይማርለታል።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
ሐዲስ በአማርኛ: https://t.me/HadithAmharic
[ مَن يَقُمْ ليلةَ القَدْرِ إيمانًا واحتسابًا، غُفِرَ له ما تَقدَّمَ من ذَنبِه ]
📚متفق عليه
🌸«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»🌸
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ ለይለተል-ቀድርን በአላህ አምኖ፣ ምንዳን ከአላህ ከጅሎ የሚቆም ሰው ከወንጀሉ ያለፈው ይማርለታል።]
📚ቡኻሪ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
ሐዲስ በአማርኛ: https://t.me/HadithAmharic
عن عبد الله بن عمر رضي الله عنهما قال: كان رسول الله صلى الله عليه وسلم إذا أفطر قال:
[ ذَهَبَ الظَّمَأُ، وَابْتَلَّتِ الْعُرُوقُ، وَثَبَتَ الْأَجْرُ إِنْ شَاءَ الله]
📚 رواه أبو داود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዑመር (አላህ ከሁለታቸውም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሲያፈጥሩ(ፆም ሲፈቱ) እንዲህ ይሉ ነበር:-
"ዘሀበዝ-ዞመኡ ወብተል-ለቲል ዑሩቁ ወሠበተል-አጅሩ ኢንሻ አላህ"
ትርጉሙ:-
[ ጥሙ ተወገደ የደም ሰሮችም ረጠቡ በአላህ ፍቃድ ምንዳውም ፀደቀ።]
📚አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic
[ ذَهَبَ الظَّمَأُ، وَابْتَلَّتِ الْعُرُوقُ، وَثَبَتَ الْأَجْرُ إِنْ شَاءَ الله]
📚 رواه أبو داود
🌸«::::::::::::::::::» «:::::::::::::::::»🌸
ከዐብደላህ ቢን ዑመር (አላህ ከሁለታቸውም ስራቸውን ይውደድላቸው) እንደተወራው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሲያፈጥሩ(ፆም ሲፈቱ) እንዲህ ይሉ ነበር:-
"ዘሀበዝ-ዞመኡ ወብተል-ለቲል ዑሩቁ ወሠበተል-አጅሩ ኢንሻ አላህ"
ትርጉሙ:-
[ ጥሙ ተወገደ የደም ሰሮችም ረጠቡ በአላህ ፍቃድ ምንዳውም ፀደቀ።]
📚አቡ-ዳውድ ዘግበውታል።
🔖ሐዲስ በአማርኛ:-
Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram: https://instagram.com/HadithAmharic