Latest Posts from 🇪🇹ኢትዮ University (@ethiouniversity1) on Telegram

🇪🇹ኢትዮ University Telegram Posts

🇪🇹ኢትዮ University
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew

🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media

Use this for idea and question @ethiouniversity1bot
152,053 Subscribers
10,569 Photos
125 Videos
Last Updated 01.03.2025 16:30

Similar Channels

Tikvah-University
317,092 Subscribers

The latest content shared by 🇪🇹ኢትዮ University on Telegram


ገፅ ለገፅ Tutorial!!

Remedial ተማሪዎች Maths እና Physics ላይ ጥሩ ውጤት ለማምጣት የገፅ ለገፅ ትምህርት ሙሉ በ Video ተዘጋጅቷል።

Remedial ተማሪዎች ሙሉ ውጤታችሁ የሚያዘው ትምህርት ሚኒስቴር በማዕከል በሚያዘጋጀው ፈተና ነው።

ስለዚህ በዚህ ፈተና ከ 50% በላይ ያመጡ ተማሪዎች ብቻ ወደ Freshman ይገባሉ።

ይሄን ውጤት በ Maths እና Physics ማምጣት የምትፈልጉ ገፅ ለገፅ የተዘጋጀ ቲቶሪያል እኛጋር ያገኛሉ።

ለ Social Maths ብቻ አዘጋጅተናል ።

ለመመዝገብ 🙌 ▶️ @PromotionNew

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ600 ሺህ በላይ ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

ለዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ከታህሳስ 6 እስከ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም መከናወኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) አስታውሰዋል፡፡

በዚህም ከ608 ሺህ በላይ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መመዝገባቸውን ገልፀዋል።

ሀገር አቀፍ ፈተናው በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጥ ሲሆን፤ ክልሎች በኦንላይን እና በወረቀት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መረጃ እስከ የካቲት 25/2017 ዓ.ም ድረስ ለይተው እንዲያሳውቁ ይጠበቃል፡፡

የፈተና ዝግጅቱ ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት አይነቶችን ያካተተ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ ኢኮኖሚክስ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የገባ በመሆኑ ለዚህ ዓመት ከ12ኛ ክፍል ብቻ እየተዘጋጀ መሆኑን አንስተዋል። #ENA

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

sabina visa and travel advisors
Australia work visa
አውስትራሊያ የሥራ ቪዛ
መሥፈርቶች
የታደሰ ፖስፖርት
እድሜ ከ 18_35
የትምህርት ደረጃ: Highschool እና ከዛ በላይ
የስራወቹ አይነት
የኮንስትራክሽን ሥራዎች
የግብርና ሥራዎች

ደሞዝ በሰአት ከ25-35 ዶላር
አኮሜዴሽን ያለው
የጤና ኢንሹራንስ ያለው
ከ 2 አመት በኋላ የመኖሪይ ፍቃድ ማግኘት የምትችሉበት እና ቤተሰባችሁን የምትወስዱብት እድልም ይፈጥራል

ፕሮሰስ ግዜ ከ 2-3 ወር ይፈጃል
የመሳካት እድሉ ከ 95%በ ላይ

   በተጨማሪ
ካናዳ፡ አሜሪካ፡ አውስትራሊያ ፡አውሮፓ ወይስ ወደ በሌሎች አለም ሀገራት
የስራ ቪዛ
የቢዝነስ ቪዛ
የቤተሰብ ቪዛ
የትምህርት ቪዛ
የጉብኝት ቪዛ
የህክምና ቪዛ
የተለያዩ ሁነቶች ላይ ለመታደም የሚያገለግል ቪዛ የማማከር አገልግሎቶች

  ለበለጠ መረጃ

@Sabinavisa2

🤳ስልክ  ቁጥራችን 0927555551/2/3/4/7/8

Website

https://sabina.et/

👉 ወደ ቢሮአችን ይምጡ !
👉 ሃያ ሁለት ታውን ስኩዬር ህንፃ 6ኛ ቢሮ ቁጥር 602

እንዲሁም በ ሀዋሳ ቱሩፋት ወርቁ ቡቼ ታወር ፊት ለፊት አዲስ የ ገበያ ማዕከል ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201

ከታላቅ አክብሮት ጋር   !!!

https://t.me/sabinaadvisor

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለደረጃ አንድ የቻይንኛ ቋንቋ ሰርተፊኬት ፕሮግራም ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

150 ተመዝጋቢዎች በፕሮግራሙ ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡

ለደረጃ ሁለት የቻይንኛ ቋንቋ ሰርተፊኬት ፕሮግራም ምዝገባ ያደረጉ አመልካቾች ትምህርት ነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡

የምዝገባ ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት ቢሮ፥ 6 ኪሎ ዋና ግቢ፣ ፎረም ህንጻ፣ 8ኛ ፍሉር ጠዋት ከ3፡00-5፡00 ሰዓት

የስልጠናው ቦታ፦
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

#Update

የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) አመልካቾች ምዝገባ ከነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ክፍት እንደሚሆን ይጠበቃል።

የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዝገባ በየካቲት መጀመሪያ ለማከናወን ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች መዘግየት አጋጥሟል።

አሁን ላይ አጋጥመው የነበሩ ችግሮች መፍትሔ በማግኘታቸው ከነገ ቅዳሜ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ጥቂት ቀናት የአመልካቾች ምዝገባ (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) እንደሚደረግ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

#ረመዷን

ታላቁ እና የተቀደሰው የረመዷን ጾም ነገ ቅዳሜ ይጀምራል።

በሳኡዲ አረቢያ የረመዷን ጨረቃ ታይታለች።

ዛሬ የተራዊህ ሶላት የሚጀመር ሲሆን ነገ ቅዳሜ የረመዷን ጾም ይጀምራል።

#Haramain

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

በኦሮሚያ ክልል በ2017 ዓ.ም ከ212 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ፡፡ - የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ

በኦሮሚያ ክልል በ2017 ዓ.ም ከ212 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን፤ 59 በመቶ የሚሆኑት የተፈጥሮ ሳይንስ ቀሪዎቹ ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡

ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን ይሰጣል ያሉት ኃላፊው፤ ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱበት ሁኔታ እየተመቻቸ ነው ብለዋል፡፡ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱባቸው ማዕከላት እየተለዩ እንደሆነ ጠቁመዋል። #FMC

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

በቀጣዩ የትምህር ዘመን ለተማሪዎች ትምህርት ቤት ምዝገባ ፋይዳ መታወቂያ መያዝ አስገዳጅ መሆኑ ተገለጸ

በቀጣዩ የ2018 ዓ.ም ትምህር ዘመን የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ፤ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡

የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ማስጀመርያ በዛሬው ዕለት በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ በዚህም መሠረት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆናቸው ሕጻናት በዘመቻ ምዘገባ እንደሚከናወን ተነግሯል።

ለዚህም የትምህርት ማህበረሰቡን እና የተማሪ ወላጆችን ከሚወክሉ አደረጃጀቶች ጋር ውይይት በዝግጅት ምዕራፍ መከናወኑ ተመላክቷል።

የፋይዳ ምዝገባ ቁጥር በአዲስ አበባ የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት በቅድመ ሁኔታነት የተቀመጠ ሲሆን፤ በከተማው ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች የቅጥር እና ዝውውር እንዲሁም የደመወዝ አከፋፈል ስርዓት ከምዝገባ ስርዓቱ ጋር እንዲቀናጅ በአስገዳጅ ስርዓትነት ተቀምጧል፡፡

በዚህም መሠረት የከተማው ትምህርት ቢሮ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ቅድመ ሁኔታም እንደሆነ ይፋ አድርጓል።

ላለፉት ወራት በተፈጠረው የጋራ ንቅናቄ በከተማው ከ2 ነጥብ 1 ሚልዮን በላይ አዲስ ተመዝጋቢ መመዝገብ መቻሉ የተገለጸ ሲሆን፤ ከዚህም ውስጥ 900 ሺሕ የሚጠጋው ምዝገባ በቀጥታ በሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ መዋቅር ጽ/ቤቶች የተደረገ ምዝገባ ተመላክቷል።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝

🔥 𝗔𝗟𝗫 & 𝗔𝗿𝗶𝗳𝗣𝗮𝘆 𝗮𝗿𝗲 𝗰𝗼𝗹𝗹𝗮𝗯𝗼𝗿𝗮𝘁𝗶𝗻𝗴 𝘁𝗼 𝗰𝗼𝘃𝗲𝗿 𝘁𝗵𝗲 𝗣𝗮𝘁𝗵𝘄𝗮𝘆 𝗣𝗿𝗼𝗴𝗿𝗮𝗺 𝗳𝗲𝗲 𝗳𝗼𝗿 𝟱 𝗹𝘂𝗰𝗸𝘆 𝗽𝗲𝗼𝗽𝗹𝗲! 🚀

Want to be one of them? Here’s how: Bring as many friends as possible to our Scholarship Application Day, apply together, and enroll. The top 5 who bring the most friends will win FREE access to our ALX Pathway Program, which connects you to scholarships at our partner universities!

💡 This is your chance to:
Learn how to access international universities and unlock amazing scholarships 🏫
Ask all your questions and connect with our experts 🤝
Win free access to the Pathway Program by bringing your friends!

📅 Date: Friday & Saturday, February 28 & March 1, 2025
(የካቲት፣ 21 እና 22፣ 2017)
Time: 9:00 AM (ከ3፡00 ሰዓት ጀምሮ)
📍 Location: CAPSTONE ALX TECH HUB, LIDETA
📌 RSVP Here: https://forms.gle/edMtrizNzT5GTMnLA

Tag your friends and get ready to secure your future together!

እስካሁን አልተመዘገባችሁም?

Remedial Tutorial በልዩ ሁኔታ ገፅ ለገፅ በ Video ሙሉ Chapter ከነ ጥያቄዎቹ ጭምር ተሰርቷል።

ለ Remedial ተማሪዎች Maths እና Physicsን ከ 9-12 ሙሉ ቲቶሪያል በ 500 ብር ብቻ መመዝገብ ይችላሉ። ለ Social ተማሪዎች Maths ብቻ 300 ብር ከፍላችሁ ማግኘት ይችላሉ ።

ከሌሎቹ በተለየ መልኩ የተዘጋጀ ቲቶሪያል ስለሆነ ምንም ሳትጨነቁ ፈተና ትሰራላችሁ ።

ለ Freshman ተማሪዎች MidExam  እና Final Exam መስራት እና አሪፍ ውጤት ለማምጣት የኛን ቲቶሪያል በ 300 ብር ያገኛሉ።

ለመመዝገብ @PromotionNew ላይ አካውንት ወስዳችሁ መመዝገብ ይችላሉ።

ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️
╚═══════════╝