ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
በጠቅላላ ጉባኤዉ ስብሰባ ላይ በማይገኙት የተማሪ ወላጆች ላይ የተወሰነዉን ቅጣት በተማሪወች የክፍል ሃላፊ/ስም ጠሪ በኩል እተሰበሰበ ሲሆን የልማት ክፍያ ያልከፈላችሁ ደግሞ እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን ከዚህ ዉጭ ምንም ኣይነት ክፍያ የማይከፈል መሆኑን እናሳዉቃለን፡፤
Der neueste Inhalt, der von BOLE GENERAL SECONDARY SCHOOL(OFFICIAL PAGE) auf Telegram geteilt wurde.