ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
በጠቅላላ ጉባኤዉ ስብሰባ ላይ በማይገኙት የተማሪ ወላጆች ላይ የተወሰነዉን ቅጣት በተማሪወች የክፍል ሃላፊ/ስም ጠሪ በኩል እተሰበሰበ ሲሆን የልማት ክፍያ ያልከፈላችሁ ደግሞ እንድታጠናቅቁ እያሳሰብን ከዚህ ዉጭ ምንም ኣይነት ክፍያ የማይከፈል መሆኑን እናሳዉቃለን፡፤
The latest content shared by BOLE GENERAL SECONDARY SCHOOL(OFFICIAL PAGE) on Telegram