𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂⏰ @bbn_info قناة على Telegram

𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂

𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂⏰
#Info Makes Chanege

#አንድ_ላይ_ኾነን_ለውጥ_እንፈጥራለን!

ማንኛውንም ቡልቡላ ነክ ወሬ፥ መረጃ እና ሃሳብ @Bulbula_bot ላይ ልታደርሱን አልያም #ልትጠይቁን ትችላላችሁ።

ለደላላ👉 @BDilela_bot
1,750 مشترك
4,438 صورة
156 فيديو
آخر تحديث 09.03.2025 04:58

የቡልቡላ ዜና እና የማህበረሰብ መረጃ ተመልክቶ

ቡልቡላ ዜና በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖር መረጃ ይሆን የሚያወራውም መረጃ ተመልክቶ ይናገራል። ይህ ከማህበረሰብ ጋር የታሰበ ዕውነታና እውነታ ወሰከባይ ይኖራል። ዛሬ፣ አጠቃላይ መረጃን መረጃ በሚነቃቃ ፅኑ ወይም የተወዳዳሪ ክፍል ይመለከታል። ይህ የቡልቡላ ዜና በጋዜጣዊ ዕንቆቅ ተመልክቶ ይዘን በረድ ላይ ይፈጥራል።

ቡልቡላ ዜና ምን ነው?

ቡልቡላ ዜና የግንዛቤ መረጃ ነው፣ የማህበረሰብን ዕውነታ ወይም አሳይ መረጃ ገና ወደ ፅኑ ይደበቃል። ቡልቡላ ዜና በገንዘብ ወይም ዕውነታ ዕድል ይኖራል።

ቡልቡላ ዜና በጋዜጣዊ ነው፣ ለማህበረሰብ አስተያየት ይህን እንደ መረጃ በሚነቃቃ ግንዛቤ ይገኙ ማለት ነው።

ቡልቡላ ዜና ምን ይደክማል?

ቡልቡላ ዜና በግልጽ ምንዚህም ድር አስተውሉል ማለት ነው ወይም ያውክ ነው። ይህ ይገንባል ይህን፣ ይሁን ከላይ ወይም ዏልማ የሚወድድቃው ወይም ውስጥ ያብዳል።

አንድ ዓለም አንደ ማህበረሰብ መሐል የሚነቃቃ ነው ወይም የሪክትብ አኒሥ ነው።

ቡልቡላ ዜና እንዴት ይኖራል?

ቡልቡላ ዜና ኦታኑ ሞዕኖአዊ ይናገራአል፣ የአሳይ እንደ መረጃ ወይም ውስጥ ያቅርብሉል ይኖራል።

ቡልቡላ ዜና በአለምም ይሁን አስተዋፅ ወይም አምባ ይኖራል።

የቡልቡላ አስተያየት ግንዝበት ተቀባ?

የቡልቡላ አስተያየት የቅድሚያዊ የአቃውጤ ነው ይኖራል፣ አይኖርም ወይም የርእስ የወጥቶ ይኖርናል።

ይህም ይናገራል ይሄን ወይም ዘማሪን ይናገራል።

ቡልቡላ ዜና የሚያከለክ ሊይ?

ቡልቡላ ዜና የሚያከለክ ሊይ ወይም እውነታ ኦታዛይ ይተርጉማል የዓይነት ይኖራል።

ይህ ይቀርባል ለእውነታ ወይም የሚመለክታል።

قناة 𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂 على Telegram

Are you constantly looking for the latest news, trends, and updates? Look no further than 𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂⏰! This Telegram channel, managed by the dedicated team at @bbn_info, is your one-stop destination for all the information you need to stay informed and up to date. Whether it's breaking news, entertainment gossip, sports updates, or tech innovations, we've got you covered. Join our community of news enthusiasts and never miss out on any important developments again. Stay ahead of the curve with 𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂⏰!

أحدث منشورات 𝙱𝚄𝙻𝙱𝚄𝙻𝙰 𝙽𝙴𝚆𝚂

Post image

እንዲህ ሆነ አሉ…

ከለታት በአንዱ ቀን አንድ ሰውዬ ወንድ ልጃቸውን አስከትለው ወፈር ያለ ገንዘብ ይዘው ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ይጀምራሉ። ታዲያ እኚ አዛውንት ሰውዬ ለጋሽ ነበሩና ለአላፊ አግዳሚ ሲጋብዙ ሲያበሉ ሲያጠጡ በእጃቸው ይዘውት የወጡት ገንዘብ መንምኖ ወደ መንደራቸው መመለሻ ገንዘብ ያጣሉ። ከአዲስ አበባ ወደ መንደራቸው ለመድርስ ከልጃቸው ጋር 160 ብር ያስፈልጋቸዋል ሰውየው ግን እጃቸው ላይ 100 ብር ብቻ ነበር።

ሲጨነቁ ሲጠበቡ አንድ ሀሳብ መጣለቸው ልጃቸውንም ጠጋ ብለው ልጄ ያለን ብር በቂ ስላልሆነ በያዝነው መዳበሪ ውስጥ ግባና እንደ እቃ ልጫንህ ቢያንስ 20 ብር ቢያስከፍሉኝ ነው 80 ብሩ ደሞ ለኔ ይሆናል ይሉታል። ልጃቸውም በሀሳቡ ተስማምቶ መዳበሪያ ውስጥ ይገባል።

ሰውየውም ወደ ረደቱ ጠጋ ብለው የኔ ልጅ የአንድ ሰው ቦታ ይህን እቃ ደሞ ጫንልኝ ይሉታል መዳበሪያ ውስጥ መደተደበቀው ልጃቸው በጣታቸው እየጠቆሙ።ረዳቱም ወደ መዳበሪያው ሮጦ ሊያነሳው ሲል ይከብደዋል ወደ ሰውየው መለስ ብሎ ፋዘር ለእቃው 100 ብር ይከፍላሉ ሲላቸው ሰውየው በድንጋጤ የለም አልከፍልም ብለው ከመኪናው ይወርዳሉ መኪናውም ትቷቸው ይሄዳል።

ሰውየውም መዳበሪያ ውስጥ ወዳለው ልጃቸው ጎንበስ ብሎ " የኔ ልጅ ና ውጣ እቃ መሆንህ አያዋጣም ሰው መሆንህ ይሻላል " አሉት ይባላል።እውነታቸውን ነው ሰውየው ሰው መሆን ይሻላል፣ሰው መሆን ይቀድማል።

👉 መታሰቢያነቱ ሰው መሆናቸውን ዘንግተው ቅራቅንቦ መሆንን ለወደዱ ከጥፍራቸው ይልቅ የጥፍር ቀለምን ለሚወዱ፣ ከፀጉራቸው ይልቅ በፀጉር ቀለም ለተመኩ፣ ከአይናቸው በላይ ለመነፅራቸው ለሚጨነቁ፣ ከእግራቸው በላይ ጫማቸውን ለሚያደንቁ፣ ለጭንቅላታቸው ሳይሆን ለኮፊያቸው ለሚሳሱ በጠቃላይ ከሰውነታቸው በላይ ተራ የተራ ተራ የተራ ተራ ተራ ተራ ለሆኑ ሰው ከመሆን ጋር ፍፁም የማይወዳደሩ ነገሮችን ለሚያስቀድሙ ለመጨረሻው ዘመን የዕውቀት ምኩኖች ይሁንልኝ።

በኔው ዋክሳም ተፃፈ

@BBN_info

08 Mar, 11:37
593
Post image

Ad🔰

PROJECTer X Cinema  March 9 /2025 Schedule

👉 Join our Telegram channel for weekly schedules, fun contests, and more:
        👇👇
@Projecterx

08 Mar, 10:26
591
Post image

አንጻራዊ ዕይታ😊

አንዷ ሴት ከመሥሪያ ቤት ጓደኛዋ ጋር ስታወራ እንዲህ አለቻት "ይገርምሻል! ትናንት ምርጥ ምሽት አሳለፍኩ። ባሌ ቤት እንደመጣ ራት ሊጋብዘኝ ይዞኝ ወጣ። ሮማንቲክ የሆነ ራት በላን። ከራት በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል እያወጋን በእግራችን ተንሸራሸርንና ቤት ስንደርስ ሻማ አብርተን ምርጥ የፍቅር ሌሊት አሳለፍን" ብላ ነገረቻት።




የዚች ሴት ባል ደግሞ ለጓደኛው ስለ ትናንትናው ምሽት እንዲህ ብሎ ነገረው "ትናንት ማታ ጥሩ ጊዜ አላሳለፍኩም። ማታ ቤት ስገባ ራት አልነበረም። ሚስቴን የመብራት ሂሳብ ክፈይ ብያት ረስታው ስለመጣች መብራት አልነበረንም። ያለን አማራጭ ሆቴል መብላት ስለሆነ አንዱ ሆቴል ወሰድኳት። የገባንበት ሆቴል ዋጋው ውድ ስለነበረ ለታክሲ የያዝኩትን ሁሉ ከፍዬ በእግራችን ወደ ቤት ተመለስን። ቤት ስንደርስ መብራት እንደሌለ ትዝ አለኝና ሻማ ገዝተን ሌሊቱን በሻማ ለማሳለፍ ተገደድን"

ባሻዬ! መንግሥትና ሴት የሚነግሩህን ነገር በተጨማሪ ማጣራት ወይም የተገላቢጦሽ መተርጎም አለብህ ለማለት ፈልጌ ነው። ከዚህ በላይ ሌላ ነገር አታናግረኝ። ለራሴ ጤንነት እየተሰማኝ አይደለም😉😎

Happy March 8
©ተስፋዬ ኃ/ማርያም


@BBN_info

08 Mar, 09:36
605
Post image

በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

በቀጣዮቹ በቀጣዮቹ ቅዳሜ እና እሑድ በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል።

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር የካቲት 29 እና 30 ቀን 2017 ዓ.ም በመስቀል አደባባይ የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መርሐ ግብር ያካሂዳል፡፡

መርሐ ግብሩ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስም ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ የተወሰኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል።

በዚህም መሠረት በሁለቱም ቀናት ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ፦

• ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)

• ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ)

• ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)

• ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)

• ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )

• ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)

• ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ) ላይ የሚዘጋ ሲሆን÷ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ
የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል።

@BBN_info

07 Mar, 18:03
888