Latest Posts from akpssociety (@akpssociety2013) on Telegram

akpssociety Telegram Posts

akpssociety
education info
6,162 Subscribers
1,296 Photos
4 Videos
Last Updated 06.03.2025 06:17

The latest content shared by akpssociety on Telegram

akpssociety

28 Feb, 15:04

3,512

ቀን 21/06/2017
ማስታወቂያ
ለአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ
የተከበራችሁ ወላጆች የአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ22 እና 23/06/2017ዓ.ም ከወላጆች ጋር አጠቃላይ በሚከተሉት አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት ለማድረግ አቅዷል፡-
1.የ2017ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም እና የቀሪ ወራት ተግባራት
2.የተማሪዎችን ውጤትና ስነ-ምግባር ማሻሻል በተመለከተ
3.የአራትዮሽ ውል አፈፃፀም መገምገም በተመለከተ
4.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ትምህርት የተማሪዎች ውጤት ማሻሻል በተመለከተ
5.የወላጆች የልማት ተሳትፎ በተመለከተ
ከላይ ከ1-5 ባሉት አጀንዳዎች ዙሪያ ጥልቅ ውይይት ስለሚኖር 9ኛ እና 10ኛ ክፍል የተማሪዎች ወላጆች ቅዳሜ 2፡30 የምትገኙ ሲሆን 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወላጆች እሁድ በተመሳሳይ ስዓት የምትገኙ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡-ሁላችሁም ወላጆች የልጆቻችሁ ት/ቤት በመገኘት የልጆቻችሁን ውጤት በማየት በቀጣይ ለማሻሻል የበኩላችሁን ድርሻ እንድትወጡ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
akpssociety

28 Feb, 08:52

3,282

CONGRATULATIONS!!!
akpssociety

27 Feb, 18:14

3,609

አስቸኮይ ማስታወቂያ
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
የ2017ዓ ም አገር አቀፍ ፈተና በኦላይን/oline /እንዲሁም በወረቀት ለመፈተን ምርጫ ለማካሄድ እንዲቻል ነገ 21/06/2017ዓ ም እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
akpssociety

21 Feb, 07:30

4,412

የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚያካታቸዉ ይዘቶች

(የካቲት 14/2017 ዓ.ም) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚያካታቸዉ ይዘቶችን አስመልክቶ የሚከተሉትን ነጥቦች አስቀምጣል፤

የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ-10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት ፣ ከ11ኛ-12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው። ነገር ግን በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው፡፡ በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም የሚፈተኑ አሉ፡፡

በመሆኑም የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ እና ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል።

ስለሆነም የፈተና ዝግጅቱ፡-

1) ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት
2) ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች
3) ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች
4) ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ ይሆናል
5) የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር
akpssociety

08 Feb, 18:13

6,581

ለአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ
ውድ ተማሪዎች የ2017ዓ ም 2ኛ መንፈቅ ዓመት ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ የካቲት 3/2017ዓ ም መሆኑን እንገልፃለን።
ት/ቤቱ
akpssociety

02 Feb, 07:47

10,227

ለአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በሙሉ
የ2017ዓ ም 1ኛ ሰሚስተር ማጠቃለያ ፈተና መጠናቀቁ ይታወቃል ፣ የፈተና ወረቀት የሚመለሰው ሰኞ 26/05/2016ዓ ም ከዚህ በታች በተገለፀው ፕሮግራም መሰረት ይሆናል፣
1. 9ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት ከ2:30 እስከ 4:00 ብቻ ይሆናል፣
2 10ኛ እና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች ከ4:30 እስከ 6:00 ብቻ ይሆናል፣
ማሳሰቢያ ፡-ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ስትመጡ ዩኒፎርም መልበስ መታወቂያ መያዝ ግዴታ ነው፣
በማንኛውም ምክንያት ሞባይል ይዞ ት/ቤት መምጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው።
ት/ቤቱ
akpssociety

22 Jan, 17:24

16,343

Share First Semester Economics Model Exam Answer With Its Explanation 2017.pdf
akpssociety

20 Jan, 09:18

10,925

ውድ ተማሪዎች እንኳን ለ2017ዓ ሞ 1ኛ ሰሚስተር የማጠቃለያ ፈተና በሰላም አደረሳችሁ ፣ በዚህ ወቅት በተለያዩ የበዓላት ዋዜማና ዕለታት የዝግጅት ግዜያችሁን ማባከን የለባችሁም ከ13/05/2017ዓ ም ጀምሮ እስከ 16/05/2017ዓ ም የተከታታይ ምዘናና የክለሳ ዝግጅት ይከናወናል ስለዚህ ሁላችሁም ትኩረት ማድረግ ዬኖርባችኋል በተጨማሪም በጣው የፈተና ፕሮግራም መሰረት በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ
akpssociety

18 Jan, 21:24

8,590

ለክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2017  የከተራ እና ብርሃነ ጥምቀት በዓል  በሰላም  አደረሳችሁ!  አደረሰን !!!

Hordoftoonni amantaa Kiristaanaa hundumtuu baga Ayyaanaa Cuuphaa bara 2017 isin ga'e, nu ga'e!

መለካም በዓል!
Ayyaana Gaarii!!
akpssociety

16 Jan, 14:22

14,662

Geography answer with reason