ሰበር ዜና ET🇪🇹

@seber_zena_et


መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ::

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Oct, 05:39


ከሰዓታት ርብርብ በኋ እሳቱ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በሄሊኮፍተር ጭምር ተደጋጋሚ የውሃ ርጭት መደረጉ ተነግሯል።

የአዲስ አበባ ከተማ እሳትና አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፍቅሬ ግዛው (6:00) አካባቢ በሰጡት አጭር ማብራሪያ " አሁን ላይ እሳቱን በቁጥጥራችን ስር አድርገናል ፤ የማጥፋትና የመልቀም ስራ ነው የሚቀረን እጅግ ከፍተኛ ርብርብ ተደርጎ እዚህ ላይ ባይገታ በጣም ብዙ ቦታ ፣ ሰፊ አካባቢዎች ላይ እሳቱ ደርሶ ህይወት ያጠፋ ነበር ፤ ከዚህ የበለጠ ሃብትም ይወድም ነበር " ብለዋል።

በመርካቶ ሸማ ተራ ከምሽቱ 1:00 የጀመረው የእሳት ቃጠሎ አሁን ላይ (9:00)ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን ታውቋል።በሄሊኮፍተር ጭምር በተደጋጋሚ በተካሄደ የውሃ ርጭት መቆሙ ተነግሯል።

  

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

13 Oct, 06:43


የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ዳግም መሰማቱን ዶክተር ኤሊያስ ሌዊ አረጋገጡ!!

በአዲስ አበባ ባለፈው ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝርት ቀጥሎ አሁንም ዳግም መከሰቱን ዶክተር ኤሊያስ ሊዌ ለኢቢሲ አረጋግጠዋል።

ዛሬ ጠዋት 1:37 ደቂቃ ከ50 ሰከንድ ላይ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት አዲስ አበባ ድረስ መሰማቱንም ተናግረዋል።

የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው ባለፈው በተከሰተበት አዋሽ ፈንታሊ አካባቢ ሲሆን በሬክተር ስኬል 4.6 አካባቢ እነደሆነም ዶክተር ኤሊያስ ሌዊ ለኢቢሲ ሳይበር አረጋግጠዋል።(ዳጉ_ጆርናል)

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

02 Oct, 04:32


ታክስ‼️
መንግስት በቅርቡ ባወጣው አዲስ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሕግ ቁጥር 1341/2016 መሰረት ባንኮች በሚሰጧቸው  አገልግሎቶች ላይ  ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲጣል ስለታወጀ ባንካችንም ይህንን የተጣለውን ግዴታ ለመወጣት ከመስከረም 21 ቀን 2017 ዓ. ም ጀምሮ በባንካችን አገልግሎቶች ላይ በሚከፈል የአገልግሎት ክፍያ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ታሪፍ የተጨመረ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን ሲል ንግድ ባንክ አሳውቋል።
  

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

20 Sep, 06:22


ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል

<<ዜጎች በሕገ ወጥ ደላሎች ማታለያ ወደ ማይናማር እና ታይላንድ ከመጓዝ ሊታቀቡ ይገባል።ዜጎች ባልተረጋገጡ አማላይ ማስታወቂያዎች ጉዳት እየደረሰባቸው ነው።በጃፓን የሚገኘው የኢትዮጵያ ሚሲዮን የዜጎችን ችግር ለመፍታት ጥረት እያደርገ ነው። ሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎቹ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ከተለያዩ አካላት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው።አሁንም ቢሆን ዜጎች በሕገ ወጥ ደላሎች ማታለያ ወደ ማይናማር እና ታይላንድ ከመጓዝ ሊታቀቡ ይገባል።>>
አምባሳደር ነብያት ጌታቸው
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛሬ ከተናገሩት የተወሰደ
===================
  

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

04 Sep, 21:03


በዚ ሰአት ከBlum የተሻለ ኤርድሮፕ የለም

እኔ በግሌ ዶግስ እና ብሉም ነው እስካሁን የሰራውት

በተለያየ በብዙ አካውንት ስሩት ፤ በእርግጠኝነት ብዙ ነው የምታተርፉበት 😊

Blum ላልጀመራቹ 👇👇👇
https://t.me/blum/app?startapp=ref_H2uPbWhxSU
https://t.me/blum/app?startapp=ref_H2uPbWhxSU

ሰበር ዜና ET🇪🇹

03 Sep, 06:29


መረጃ‼️
እስካሁን ከ1,000 በላይ የግብፅ ኮማንዶዎች ሶማሊያ ማረፋቸውን ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የዜና አገልግሎት ያገኘሁት መረጃ ያመላክታል።
ትናንት የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አምስተኛ ምዕራፍ ሙሌትን በመቃወም ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ደብዳቤ ያስገቡ ሲሆን በደብዳቤው ላይ "ግብጽ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ባለችው ግድብ ምክንያት የውሃ ደኅንነቷን ለማረጋገጥ አስፈላጊው የሆነ እርምጃ የመውሰድ መብት አላት"ብለዋል።
===================
  

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

28 Aug, 07:37


የወርቅ መግዣ ተሻሻለ

በማዕከልና በክልሎች ባሉ የወርቅ መግዣ ቅርንጫፎች በኩል የሚገዛውን ወርቅ በተመለከተ የተሻሻለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ አውጥቷል።


@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

27 Aug, 15:54


​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​የልጅ ሚካኤል አዲስ አልበም

በዘፈን ቻናላችንን ያገኙታል
​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​​💽 Album: Addis Arada | አዲስ አራዳ
📅 Date: 2024
🎧 Tracks Amount: 15
🎙 JOIN US 👇👇👇👇

👉 Track 1
👉 Track 2
👉 Track 3
👉 Track 4
👉 Track 5
👉 Track 6
👉 Track 7
👉 Track 8
👉 Track 9
👉 Track 10
👉 Track 11
👉 Track 12
👉 Track 13
👉 Track 14
👉 Track 15
👉 FULL ALBUM 👈

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Aug, 10:00


cats‼️

DOGS አልቋል አሁን ተራው የ CATS ነው 👀

CATS እንደ DOG ሁሉ በቴሌግራም የቆያችሁበትን አመት አስልቶ ነዎ POINT ሚሰጣቹ ቶሎ ጀምሩት ግዜው ሳይረፍድ ።

የ CATS LINK 👇👇👇
http://t.me/catsgang_bot/join?startapp=RaBTBXCoe3MuC1HyDK2N2
http://t.me/catsgang_bot/join?startapp=RaBTBXCoe3MuC1HyDK2N2

ሰበር ዜና ET🇪🇹

24 Aug, 09:53


ቻይና ዜጎቿ ሊባኖስን ለቀው እንዲወጡ ጥሪ አቀረበች‼️
ቻይና በሊባኖስ የሚገኙ ዜጎቿን "በተቻለ ፍጥነት" ለቀው እንዲወጡ አሳስባለች። በቤይሩት የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ "በቅርብ ጊዜ በሊባኖስ-እስራኤል ድንበር ላይ ያለው ሁኔታ ውጥረት ነግሶ ቀጥሏል እናም በሊባኖስ የፀጥታ ሁኔታዎች ከባድ እና ውስብስብ ናቸው" ሲል ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። በሊባኖስ የሚገኙ የቻይና ዜጎች በንግድ በረራዎች ወደ ቻይና እንዲመለሱ ወይም በተቻለ ፍጥነት አገሪቱን ለቀው የሚሄዱበት ዕድል እንዲጠቀሙ ኤምባሲው መክሯል።

በእስራኤል እና በሂዝቦላ መካከል ያለው ውጥረት እየጨመረ ባለበት በዚህ ወቅት በርካታ ሀገራት ዜጎቻቸው ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ከወዲሁ መክረዋል።
====================


@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Aug, 07:50


እንዴት አደራችሁ ዩናይትዳዊያን መልካም ቀን ይሁንላችሁ

የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ የሆናችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለቅድስት ኪዳነ ምህረት አመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ🫶

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET

ሰበር ዜና ET🇪🇹

22 Aug, 05:47


ለህፃን ሔቨን እናት የመኖሪያ ቤት ተሠጣት

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ7 ዓመት ልጇን ሔቨንን በግፍ ተነጥቃ ባለፈው አንድ ዓመት ተገቢ ፍትህ ሳታገኝ ለቆየችው ሲስተር አበቅየለሽ የከተማ አስተዳደሩ አንድ የመንግስት የመኖሪያ ቤት እንዲሁም በሙያዋ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ እንድትሰራ መመቻቸቱን ገልጸዋል።

የፍትህ ሂደቱን ለመከታተል ፣ ያለችበት ሁኔታ የተሻለ እንዲሆንላት እና ተጋላጭነቷን ለመቀነስ እንዲመች የከተማ አስተዳደሩ ድጋፉ ማድረጉንም ነው የገለጹት።

"የህፃን ሄቨን ጉዳይ የሁላችንም ጉዳይ በመሆኑ ድርጊቱ ተገቢውን ፍትህ ማግኘቱ የሌሎች ህፃናት ተጋላጭነትን ለመቀነስ አስተዋፅዖ ያለው ነው" ሲሉ ከንቲባዋ ተናግረዋል።

አክለውም፥ የዚህ አይነት ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት እንዳይፈፀም የማህበረሰቡ የአመለካከት ለውጥ እንዲመጣ እና ችግሩ የጋራ ጉዳይ በመሆኑ ሁላችንም ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባልም ብለዋል።

@SEBER_ZENA_ET
@SEBER_ZENA_ET