የየመን ጦር ሃይሎች የሚሳኤል ሃይል " ፍልስጤም 2 " ሃይፐርሶኒክ ባሊስቲክ ሚሳኤል የእስራኤል ይዞታ በሆነው የጃፋ ክልል በስተምስራቅ የሚገኘውን የጦር ሰፈር ኢላማ በማድረግ ጥራት ያለው ወታደራዊ ዘመቻ ፈፅሟል
ሚሳኤሉ የአሜሪካን እና የእስራኤልን የመከላከያ ስርዓቶችን በማለፍ ዒላማው ላይ በተሳካ ሁኔታ ደርሷል።
የየመን ጦር ሃይሎች ፍልስጤም እና ሊባኖስ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት እስኪቆም እና በጋዛ ሰርጥ ላይ ያለው ከበባ እስኪወገድ በእስራኤል ጠላት ላይ ወታደራዊ ዘመቻውን እንደሚቀጥሉ አረጋግጧል።
@etmusliminsider