በመሬት ውስጥ ተቀባሪ የኤሌክትሪክ መስመር ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት በየካ አባዶ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 440 እና 447፣ አርሴማ አካባቢ፣ ወጋገን ባንክ ጀርባ፣ ሸገር ዳቦ መሸጫ፣ አባዶ መስቀለኛ እና ፒያሳ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት በተደረገ ከፍተኛ ርብርብ ወደ አገልግሎቱ ተመልሷል ፡፡
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁ ደንበኞቻችን ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት