"...ሰበር መረጃ ባሕርዳር 🔴
« ዘመቻ 100 ተራሮች»
"....ዛሬ ከመሸ መነሻውን መኮድ ያደረገ ወደ ዘጌ ሎጀስቲክ ጭኖ የሄደው የብልጽግና ሰራዊት በአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለ ጦር ባሕርዳር ብርጌድ >አራራት ሻለቃ እና፥ ግዮን ሻለቃ እንደሁም " የጣና መብረቅ ብርጌድ " አንድ ሻለቃ ሆነው ሲሄድ ዝም ብለው በማሳለፍ ሲመለስ ደፈጣ በመጣል 5 መኪና ሰራዊትን እንደ ንፍሮ ቀቅለውታል።
"...መኪኖቹ ሁሉም በሚባል ሁኔታ ገሚሰ የወደቀ ገሚሱ እርምጃ የተወሰደበት ሲሆን ከፍተኛ ሰራዊት ተደምስሷል የተገኘው የመሳሪያ ብዛትም ስፍር ቁጥር የለውም።
ለተጨማሪ መረጃ የአማራ ድጋፍ ድምጽ የሆነውን ቴሌግራም ይቀላቀሉ ⬇⬇https://t.me/AmharaSupportMedia