የ2017ዓ.ም ድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች የማመልከቻ ቀን የይራዘምልን ጥያቄ በተደጋጋሚ እየቀረበ መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት ቀኑ እስከ ጥቅምት 8 ቀን የተራዘመ መሆኑንእናሳውቃለን።።
ማሳሰቢያ
Online ማመልከቻ ሲስተሙ እየሰራ ስለሆነ በonline ማመልከት ይቻላል። ወይም በአካል በመገኘት ማመልከት የሚቻል ሲሆን ይህም ባይሆን ደግሞ በEmail:
[email protected]ማመልከት እንደምትችሉ እንገልፃለን
አሁኑኑ ይመዝገቡ!!!
ድኅረምረቃ ት/ቤት