የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቢሮውን የሩብ ዓመት የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ አሠጣጥ እና የቅሬታ አፈታት ስርዓት አፈፃፀም ገመገመ
ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም(ባ ኪ ቱ ቢሮ)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ምላሽ አሰጣጥ እና የቅሬታ አፈታት ስርዓት አፈፃፀም የከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር፣ ቅሬታና አቤቱታ ዘርፍ ክትትልና ድጋፍ ቡድን ግምገማ አድርጓል።
የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ በቢሮው በመገኘት የዘርፉን የ1ኛ ሩብ አመት አፈጻጸም መነሻ በማድረግ በተለይም ከመልካም አስተዳደር ምላሽ አሰጣጥ፣ ቅሬታና አቤቱታን መፍትሔ ከመስጠት አኳያ ያለውን አፈፃፀም የቢሮው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በመገምገም ክትትልና ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን፤ በቀጣይም ተጠናክረው መሰራት ስለሚገባቸው እና መሻሻል አለባቸው ባሏቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቃል ግብረ-መልስ ተሰጥቷል፡፡
ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም(ባ ኪ ቱ ቢሮ)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ምላሽ አሰጣጥ እና የቅሬታ አፈታት ስርዓት አፈፃፀም የከንቲባ ጽ/ቤት የመልካም አስተዳደር፣ ቅሬታና አቤቱታ ዘርፍ ክትትልና ድጋፍ ቡድን ግምገማ አድርጓል።
የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ በቢሮው በመገኘት የዘርፉን የ1ኛ ሩብ አመት አፈጻጸም መነሻ በማድረግ በተለይም ከመልካም አስተዳደር ምላሽ አሰጣጥ፣ ቅሬታና አቤቱታን መፍትሔ ከመስጠት አኳያ ያለውን አፈፃፀም የቢሮው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በመገምገም ክትትልና ድጋፍ ያደረጉ ሲሆን፤ በቀጣይም ተጠናክረው መሰራት ስለሚገባቸው እና መሻሻል አለባቸው ባሏቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቃል ግብረ-መልስ ተሰጥቷል፡፡