********
በአፍሪካ በእድሜ ትንሹ የሆነው የቡርኪና ፋሶ ፕሬዚዳንት ወደ ስልጣን መጥቶ ቃለ መሀላ በፈፀመ ጊዜ “ቃሉን ወደ ተግባር የመለወጥ አቅምና በቂ ተሞክሮ አለው ወይ?” የሚል የጥርጣሬ አስተያየት ይሰጡ የነበሩ ጥቂት አልነበሩም፡፡
ከእነዚህ መካከል ለመፈንቅለ መንግስት የቋመጡ ወታደራዊ መኮንኖች ይገኙበት ነበር፡፡
ይህን ቀድሞ ከግንዛቤ ያስገባው የነበረው ትራዎሬ ከፍተኛ የጦር መኮንኖችንና የካቢኔ አባላትን ሰብስቦ “እድሜ ቁጥር ነው፤ የቡርኪናፋሶን ችግር መፍታት የሚቻለው በእድሜ መብዛትና ማነስ አይደለም…” ብሎአቸው ነበር፡፡
ይህን ቃሉንም ቢሆን አምነው ያልተቀበሉና ቦታው ይገባናል የሚል ስሜት አድሮባቸው የነበሩ የቀድሞው ብልሹ ስርዓት አሸርጋጅ የነበሩ አዛውንት መኮንኖች ወደ ስልጣን ከመጣ ጥቂት ወራት እንዳስቆጠረ መፈንቅለ መንግስት ሞከሩበት…
ሙሉ ታሪኩን ይመልከቱት…
https://youtu.be/IBnfhza0gBk?si=1GhtSBPxfhn9ufAz