کانال ራስህን መለወጥ @rasehnmelewet33 در تلگرام

ራስህን መለወጥ

ራስህን መለወጥ
"እንኳን ደህና መጣችሁ"Welcome!
ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ!
፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ!
፨በዚህ ቻናል የተለያዩ፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አነቃቂ ሀሳቦች ይቀርባል ይቀላቀሉ: ማወቅ መልካም ነዉ ያወቁትን ማሳወቅ ደግሞ ፍፁም በጎነት ነው።
2,078 مشترک
125 عکس
72 ویدیو
آخرین به‌روزرسانی 15.03.2025 10:51

کانال‌های مشابه

ፈለገ ጥበባት
6,431 مشترک
ILLUMINATI OFFICIAL
1,818 مشترک

አማርኛ ወቅታዊ ምርጥ ዝርዝር: ፍቱል በእውቀት ታሪክ

በዘመናችን ውስጥ፣ አንድ ተለዋዋጭ ዜና እንደምታገኝ የምንዛሬ ወቅት የሆነ የራስ መለወጥ ታሪክ ወደፊት ሂደት ማለት አለበት፡፡ እንደዚያ ራሳችንን በተለያዩ አካላት፣ ዳሰሳውነታችንን ወይም ምንኛ ከወቅቱ የሚባክነውን ማዳን ይገናኛሉ፡፡ በተፈጥሮ ሀሳቦች ላይ በሚስተነ ባህላችን ላይ መልካም ዋነኛ በእውቀት ያነቅበት መሠረት ያለው በይዘት ይወዳድር ችሎታ ይሰጣል፡፡

ራስ መለወጥ ምንድነው?

ራስ መለወጥ በየሕይወታችን ውስጥ ስለእንደሚኖር መረጃ ያቀርባል፡፡ በየቀን ውስጥ እየምኖር ወይም እንደተለዋዋጭ መንፈሳዊ ለውጥ ይወዳያል፡፡ ይህ የራስ ምንጭ ነው የሚያወቃት ተሞክሮ ይዀውዮታል፡፡

በሌላ በኩል እንደ አንድ ልዩ ሂደት በይዘት ውስጥ ወይም በበዓል ወይም ዝግመና መረጃ ያደርጓል፡፡ በመጋቢህ ውስጥ፣ የተለያዩ የራሳችን ጉዳይ ይነሱ ይላል፡፡

የበይዘት ነገር ምንድነው?

በይዘት ማለት፡ የራስ መለወጥ ሁኔታዎች በማብበር ወይም በቅርጸ መልክት ይቀርባል፡፡ የይዘት የሚለው ሂደት የወዩር ወይም የበይዘት ነፍስ ይኖር፡፡

በላይ የእውነት የስርዓት መስተጋብሮቃ ይፈልጋሉ፡፡ በአጠቃላይ ምንድነው የሚለው ዝርዝር ነው የማለት ሲሆን ወይም ጥንዳን ይቀርቡኝ ይወዳድር፡፡

ራሳችንን እንዴት በእውቀት እንደምንን አሳስብ?

በይዘት ዐውድ መርካቶች ይወቅ እንደ ማዳን ወይም ማሳይ ይችላሉ፡፡ የበይዘት ወቅታዊ ዝርዝር ባድር፡ እንዴት ወይም በነገር ሃና ይቀርባልባ፡፡

ለእንዲያ ማብቅ በዚሁ ድንበር ውስጥ ትርዒታችን ይቀይሥ ብለው አስታውሳለሁ ይቀርባሉ፡፡ በግልጽ ባህል እውቀቶች የታሪክ ዝርዝር የሚወቅጁ ይሁን ይወርርባሉ፡፡

የራስ መለወጥ መተከል እንዴት ነው?

ራስ መለወጥ መልኩ የልዩ ሂደት ይደርጓል፡፡ ማለት ከሆነ፣ የዋነኝነት ወይም በሥነ አዋቂ ክፈተ-ሄ ሂደት ይኖር ይችላል፡፡

የራስ አመለካከት ይኖር ይችላል፡፡ በእንዲህ እዩ ተነባባቢ የሥነ ሡሕቅሊዎቹ ይሞቃይ ወይም ወሪው ይመርኩ፡፡

የራሳችን ባህል ምንዛሬ ይቀርባል?

የራሳችን ዉስጥ ላይ ወይም የአነቃቂ የሆነውን ሀሳባች ይራደኩ ወይም ማሻሻይ ይደርጓል፡፡

የራሳች ድግ ግን ይስይሩ ወይም ወይስ ወይም ወይም ወይም ይሲሩ ይቺን ወይም ይዛብዩት ይሆን።

کانال تلگرام ራስህን መለወጥ

ራስህን መለወጥ ትላንት ይሁን! እንኳን ደህና መጣችሁ ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ፡ተራ ነገር የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር፡ ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ፡ በዚህ ቻናል የተለያዩ፣ ጠቃሚ ሀሳቦች፣ አነቃቂ ሀሳቦች ይቀርባል ይቀላቀሉ: ማወቅ መልካም ነዉ ያወቁትን ማሳወቅ ደግሞ ፍፁም በጎነት ነው።

آخرین پست‌های ራስህን መለወጥ

Post image

ማመስገን ትልቅ ፀሎት እንደሆነና ችግር እንደሚያስወግድ ስንቶቻችን እናውቃለን?

አንድ ብዙ ሃብት ያለው ወዳጃችሁ ካለው ሃብት ሳይሰስት ለችግራችሁ የሚሆን በቂ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ከዛ አንድም ቀን ውለታህ አለብኝ አመስግንሃለሁ ሳትሉት በሆነ ቀን ተጨማሪ ብዙ ችግራችሁን እየዘረዘራችሁ ብድር ወይም ስጦታ ስጠኝ ብላችሁ ልጠይቁት ብትሄዱ ምን የሚላችሁ ይመስላችኋል?! አያችሁ ፈጣሪንም መጀመሪያ ስለሰጠን ማመስገን ስንጀምር የጎደለንን መሙላ ቀላሉ ነው፡፡እግዚአብሔር ሆይእንዲህ አድርግልኝ፣እንዲህ ይሁንልኝ አትበሉ።አድርግልኝ ሳይሆን መጀመሪያ ስለተደረገልን ተመስገን እንበል። ሁሌም ተመስገን፣ስላደረክልኝ ተመስገን፣ስላላደረክልኝም ተመስገን፣ጤና ስለሰጠኸኝ፣እናት አባት ፣እህት ወንድም፣ጓደኛ፣ፍቅረኛ ፣ልጅ ፣ጎረቢት ስለሰጠኸኝ ሁሉ ተመስገን እንበል።

እስኪ እናስብ ፈጣሪ ብዙ ሚሊየን ግዙፍ ፍብሪካ መክፈት የሚያስችል አዕምሮ ሰጥቶን ለትንሿ ትርፍ ፍላጎታችን ከፊቱ ስንቆም እንደት ያፍርብን?፣አለም ላይ ብንዞር በፈለግነው የሃብት መጠን የማይለካ እና የማናገኝ ሙሉ ጤና ሰጥቶን ትርፍ ለሆነችው ትንሽየ ገንዘብ ፊቱ ስንበረከክ እንደት ያፍርብን?! ፣አለም ላይ የታወቁ ዳኞች (Lawyers) ሊያስገኙልን የማይችሉት ፍትህ የሚሰጥ ፍትሃዊ ዳኛ ህሌና በውስጣችን አስቀምጦ ፈጥሮን የውሸት ፍትህን ፍለጋ ፍርድ ቤት ስንቆም ፈጣሪ እንደት ያፍርብን? ፈጣሪ ለእኛ ለሰው ልጆች ያላደረገልን አስፈላጊ ነገር ምን አለ?! አንደበት ኖሮን መናገር ባንችል እስኪ አስቡት፣አይን ሳይኖረን አለምን ማየት ባንችል አስቡት?

፣እግራችን መራመድ ባይችል አስቡት፣ጆሯችን መስማት ቢያቆም አስቡት፣አዕምሯችን ማሰብ እና ከተለያዩ የሰውነት ክፍሎች መልዕክት መቀበል እና ትዕዛዝ መስጠት ባይችል አስቡት፣ሰገራና ሽንታችንን መቆጣጠር ባንችል እስኪ አስቡት፣ ደማችን መዘዋወር ቢያቆም አስቡት፣ከሰውነት ክፍሎቻችን አንዷ ብትጎድል እስኪ አስቡት ?! አያችሁ ሁልጊዜም ወደ ውጭማየት ኪሳራ እንጅ ትርፍ የለም የሚባለው ለዚህ ነው፡፡ ያለንን ስናውቅ የጎደለን ምንም የለም፡፡

ምስጋና ከአንደበታችን አይጥፋ።ስለፍጥረት ሁሉ እናመስግን ዝንቦች ሳይቀር እኛን ለማገልገል እንደተፈጠሩ እንወቅ፡፡እውነት ፈጣሪ ሳንጠይቅ በራሱ አምሳል ፈጥሮናልና ያለንን መንፈሳዊ ሃይ፣ስጋዊ ሃይል፣አዕምሯዊ ሃይል ብናስተውል ህይወታችን ከመብላት ፣ከመጠጣት፣ከመልበስ ባለፈ ብዙ ተአምር መስራት ነበረብን።ያለንን ሳንጠቀም ተጨማሪ ስጠኝ እያልን ብናለቅስ ፈጣሪ ለመስጠት እንደት ይቸገር ይሆን?! ምግብ መስሪያውን ሰጥቶን ምግብ ስጠኝ ብንል፣ብዙ አሳ ማጥመጃ ተሰጥቶት አንድት አሳ ስጡኝ ብሎ እንደሚለምን ሰው ነው የሚሆነው ልመናችን፡፡ስለዚህ እናስተውል።አንድም የጎደለብን የለም፡፡ያለንን ብናመሰግን ለጎደለን ገና ሳንጠይቅ በልባችን ስናስብ ሁሉ ይሆንልናል።ህይወታችሁ፣ቤታችሁ፣ ጎጇችሁ ፍፁም ሰላም እና በበረከት የተሞላ ይሆናል። ሲጎድልብን እግዚአብሔር ተመስገን ስላልን ብቻ ይሞላልናል።


ሌሊቱን ስላነጋህ ተመስገን ፣ፀሐይዋ ስለወጣች ተመስገን ፣አይናችንን ስለገለጥን ተመስገን፣ምድርን ስላፀናህ ተመስገን፣ሰማዩን ስላፀናህ ተመስገን፣የምንበላውን፣የምንለብሰውን ስለሰጠህ ተመስገን፣ስለፍጥረትህ ተመስገን፣ስለቸርነትህ ተመስገን፣ስለይቅር ባይነትህ ተመስገን፣ልጆቼን ስለምትጠብቅልኝ ተመስገን፣ሚስቴን ከክፉ ስለምጠብቅልኝ ተመስገን፣ባሌን ስለምታግዝልኝ ተመስገን፣ጎጆዬን ስለባረክልኝ ተመስገን፣መኖር ስለፈቀድክልን ተመስገን እንበል!

በነገራችሁ ላይ እግዚአብሔር ላደረገልን ነገር ሁሉ የምንከፍለው ተመስገን በማለት ነው፡፡ ምስጋና ለእግዚብሔር ክፍያው ነው፡፡ ስለጎደለን ሳናማርር ስላለን ስለተሰጠን ነገሮች ተመስገን እንበል። የጎደለውን እሱ ይሞላዋል!ዛሬ በህይወት ከአልጋቸው በሙሉ ጤንነት ከሚነሱ ሰዎች ስም ዝርዝር ውስጥ ሆነን ዛሬን ለመኖር ስለተፈቀደልን ብቻ ትልቅ ውለታ አለብንና ተመስገን እንበል ።

#ተመስገን

እግዚአብሔር ማስተዋልን ጥበብን እውቀትን ከፍቅር ጋርይስጠን አሜን _ _እግዚአብሔር ብርሃኔና መድሃኒቴ ነው፡፡

ይህ ድንቅ ትምህርት እስቲ #ሼር እናድርገው ለብዙ ሰዎች እንዲደርስ አንድ ሰው እንኳ ከተጠቀመበት ትልቅ ነገር ነው።

Telegram ተቀላቀሉን
እንማማርበት ቻናሉ👇👇
@rasehnmelewet33

05 Mar, 13:16
1,212
Post image

አሳይ፣ የሚያውቀውን ማንነትህን ገልጠህ አስረዳው። እግዚአብሔር ሁሉን አዋቂ፣ ሁሉን ቻይ፣ ሁሉን ከዋኒ አምላክ ነው። እያንዳንዱ ተግባሩ የኛን ምርጫ ከግምት ያስገባ ነው፤ የትኛውም ምርጫውም የኛን ፍላጎት ያገናዘበ ነው። ዘወትር እያመሰገንከው እንድትኖር፣ ሁሌም ማንነትህን ለእርሱ እንድታስገዛ፣ በየጊዜው ደጁ እንድትጠና ማድረግ አቅቶት አይደለም። ይልቅ ማናችንም ለገዛ ህይወታችን ሃላፊነት መውሰድ ስላለብን ነፃ አድርጎናል፣ በሰጠን ነፃ ፍቃድ በፍላጎታችን ፈልገን እናገኘው ዘንድ መንገዱን ሁሉ ክፍት አድርጎልናል። ፈጣሪ የሌለበት ህይወት ከባዶው ምድረበዳ የሚበልጥ ነው። ምደረበዳ ምንም አያበቅል ይሆናል እግዚአብሔር የሌለበት ህይወት ግን ክፋትና ጭካኔን ያበቅላል፣ ለሃጢአት የተመቸ ይሆናል
፣ እለት እለት መንፈስን እያደኸየ፣ ስሜትን እየሰበረ፣ ውስጥን እያረከሰ ከሰውነት ከብር በታች ያኖራል። ለፈጣሪህ እራስህን አሳይ፣ ወደቤቱ ግባ፣ ከምድረበዳ የባሰውን ህይወትህን ወደ ለምለም ትርፋማ ምድር ቀይረው።

Telegram ተቀላቀሉን
እንማማርበት ቻናሉ👇👇
@rasehnmelewet33

04 Mar, 10:41
616
Post image

💡ከታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጥስ እንማር

አንድ ሠው መጥቶ ሶቅራጦስን ፡- ‹‹እገሌ ስለተባለው ወዳጅህ የሠማሁት ደስ አይልም›› አለው ፡፡ ሶቅራጦስ ግን ዝም አለ ፡፡
👉 ሠውየውም እንደገና ፡- ‹‹ይገርማል ከእርሱ አይጠበቅም ፤ በጣም ገርሞኛል›› አለው ፡፡
👉 ሶቅራጦስም እንደማይለቀው ስለተረዳ ፡- ‹‹ ስለ ወዳጄ ልትነግረኝ የፈለግከውን ልሠማው የምችለውሶስት ጥያቄዎች አሉኝ ፤ እነርሱን ስትመልስልኝ ብቻ ነው››
አለው ፡፡ ሠውየውም ተስማማ ፡፡

👉 ‹‹የመጀመሪያው ጥያቄዬ የእውነት ጥያቄ ነው ፡፡ ስለወዳጄ የሠማኸው መቶ በመቶ እውነት ነው ወይ?›› አለ ፡፡
👉 ሠውየውም ፡- ‹‹መቶ በመቶ እርግጠኛ መሆን አልችልም››አለው ፡፡
👉 ሶቅራጦስም ፡- ‹‹ልትነግረኝ የፈለግከው እርግጠኛ ያልሆነነገር ነው ።

👉 ሁለተኛው ጥያቄዬ የመልካምነት ነው ፡፡ የምትነግረኝ መልካም ነገር ነው ወይ ?›› አለው ፡፡

👉 ሠውየውም ፡- ‹‹እርሱማ መልካም አይደለም›› አለው ፡፡

👉 ሶቅራጦስም ፡- ‹‹አንደኛ እውነትነቱ ያልተረጋገጠ ፤ ሁለተኛ መልካም ያልሆነ ነገር ልትነግረኝ ፈልገሃል ፡፡ ሶስተኛ ጥያቄ አለኝ ?›› አለው ፡፡

👉ሠውየውም ፡- ‹‹እሺ›› አለ ፡፡
👉 ሶቅራጦስም ፡- ‹‹ለእኔ የሚጠቅመኝ ነገር አለው ወይ ?››አለው ፡፡

👉 ሠውየውም ፡- ‹‹የለም›› ብሎ መለሠ ፡፡
👉 ሶቅራጦስም በመጨረሻ ፡- ‹‹እውነትነቱ ያልተረጋገጠ ፤ መልካም ያልሆነ ፤ ለእኔ የማይጠቅም ነገር አልሠማም›› አለው ይባላል ፡፡

ወዳጆቼ እውነትነቱ ያልተረጋገጠ ፣ መልካም ያልሆነና በሕይወታችን ላይ ጉልህ ሚና የሌለው ነገር ላይ ጊዜ ማጥፋት ትልቅ ብክነት ነው ፡፡ አንዳንድ ሠዎች በማይመለከታቸው ነገር እድሜአቸውን ይገፋሉ ፡፡ በዚህም መልሠው ማግኘት የማይችሉትን ውዱን ጊዜአቸውን መና ሲያደርጉት ማየት አሳዛኝ ነው ፡፡

ታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጦስም ይህን እውነት በሚደንቅ መልሱ አሳይቶናል ፡፡ስለሆነም በጎ ዓላማ በሌለው ፣ ሐቅነቱ ባልተረጋገጠና አንዳች ፋይዳ በሌለው እንቶፈንቶ ሳንባዝን ለሚጠቅም ነገር ፣ ለሠናይ ተግባርና ለእውነት እንትጋ !
═══════════❁✿❁ ════════

Telegram ተቀላቀሉን
እንማማርበት ቻናሉ👇👇
@rasehnmelewet33

04 Mar, 04:06
953
Post image

በአንድ ወቀት እንስሳቶች በሚኖሩበት ፖርክ ውስጥ አንዲት በግ በሆነ አካባቢ ስታልፍ አንድ አንበሳ በሆነ ኬጂ ተቆልፎበት በጓ እንድታድነው ለመናት። በጓ ግን ጥያቄውን አልተቀበለችውም። አንበሳው  ደጋግሞ ሲለምናትና እንደማይነካት ሲያረጋግጥላት በመጨረሻ እሺ በማለት ቁልፉን  ከፈተችለት።

ነገርግን አንበሳው ያለ ምግብ ብዙ ቀን ስለቆየ እርቦት ነበርና በግዋን ሊበላት ያዛት። በግዋ ግን ፈጥና ቃልኪዳናቸውን አስታወሰችው።  በዚህ ሁኔታ ውስጥ እያሉ ሌሎቹ እንስሳቶች በዚያ ሲያልፉ የሆነውን  መጠየቅ ጀመሩ። ሁለቱም የየራሳቸውን መከራከሪያ ሃሳብ አቀረቡ። ነገርግን ሁሉም እንስሳት በአንበሳው ፊት ሞገስ ለማግኘትና ለመወደድ እንዲሁም አንበሳውን በመፍራት ከአንበሳው በኩል ወገኑ። በመጨረሻም ኤሊ መጣች።ሆኖም እሷም የሆነውን ሁሉ ከሰማች በኋላ ከሌሎቹ በተለየ መልኩ ጥያቄ መጠየቅ ጀመረች።

አንበሳውን በግዋን ሳታድንህ በፊት የት እነደነበር ጠየቀችው? አንበሳውም ታስሮበት ወደነበረው ቦታ አሳያት። ከዚያም ቀጥላ በጉ የነበረበትን ቦታ ጠየቀች። ያንንም አሳያት። ከዚያም በመቀጠል ለአንበሳው እስኪ ምንያህል አስቸጋሪ እንደነበር መጀመሪያ የነበርክበት ቦታ ግባ እና እንይ አለችው። አንበሳውም እንደገባ ወዲያው ኤሊዋ አንበሳው ላይ ቆለፈችበት።

ሌሎቹ እንስሳቶች ተገርመው ኤሊዋ ለምን እነደዚያ እንዳደረገች ጠየቋት? እሷም ምላሺ ሰጠች። ዛሬ በግዋን እንዲበላ ከፈቀድናለት ነገ ደግሞ ሲርበው ከመሃከላችን ማንን እንደሚበላ አናውቅም አለች።

ብዙሃን ናቸው ብለህ ፍትህን አጉድለህ ከግፈኞች ጋር አትወግን።
ዛሬ አንተን በቀጥታ ስለማይነካ ክፋትን ብትደግፍም ነገ የማን ተራ እንደሆ ነ አታውቅም።

Telegram ተቀላቀሉን
እንማማርበት ቻናሉ👇👇
@rasehnmelewet33

03 Mar, 10:20
961