✅ማመስገን ትልቅ ፀሎት እንደሆነና ችግር እንደሚያስወግድ ስንቶቻችን እናውቃለን?
አንድ ብዙ ሃብት ያለው ወዳጃችሁ ካለው ሃብት ሳይሰስት ለችግራችሁ የሚሆን በቂ ገንዘብ ሰጣችሁ፤ከዛ አንድም ቀን ውለታህ አለብኝ አመስግንሃለሁ ሳትሉት በሆነ ቀን ተጨማሪ ብዙ ችግራችሁን እየዘረዘራችሁ ብድር ወይም ስጦታ ስጠኝ ብላችሁ ልጠይቁት ብትሄዱ ምን የሚላችሁ ይመስላችኋል?! አያችሁ ፈጣሪንም መጀመሪያ ስለሰጠን ማመስገን ስንጀምር የጎደለንን መሙላ ቀላሉ ነው፡፡እግዚአብሔር ሆይእንዲህ አድርግልኝ፣እንዲህ ይሁንልኝ አትበሉ።አድርግልኝ ሳይሆን መጀመሪያ ስለተደረገልን ተመስገን እንበል። ሁሌም ተመስገን፣ስላደረክልኝ ተመስገን፣ስላላደረክልኝም ተመስገን፣ጤና ስለሰጠኸኝ፣እናት አባት ፣እህት ወንድም፣ጓደኛ፣ፍቅረኛ ፣ልጅ ፣ጎረቢት ስለሰጠኸኝ ሁሉ ተመስገን እንበል።
እስኪ እናስብ ፈጣሪ ብዙ ሚሊየን ግዙፍ ፍብሪካ መክፈት የሚያስችል አዕምሮ ሰጥቶን ለትንሿ ትርፍ ፍላጎታችን ከፊቱ ስንቆም እንደት ያፍርብን?፣አለም ላይ ብንዞር በፈለግነው የሃብት መጠን የማይለካ እና የማናገኝ ሙሉ ጤና ሰጥቶን ትርፍ ለሆነችው ትንሽየ ገንዘብ ፊቱ ስንበረከክ እንደት ያፍርብን?! ፣አለም ላይ የታወቁ ዳኞች (Lawyers) ሊያስገኙልን የማይችሉት ፍትህ የሚሰጥ ፍትሃዊ ዳኛ ህሌና በውስጣችን አስቀምጦ ፈጥሮን የውሸት ፍትህን ፍለጋ ፍርድ ቤት ስንቆም ፈጣሪ እንደት ያፍርብን? ፈጣሪ ለእኛ ለሰው ልጆች ያላደረገልን አስፈላጊ ነገር ምን አለ?! አንደበት ኖሮን መናገር ባንችል እስኪ አስቡት፣አይን ሳይኖረን አለምን ማየት ባንችል አስቡት?
፣እግራችን መራመድ ባይችል አስቡት፣ጆሯችን መስማት ቢያቆም አስቡት፣አዕምሯችን ማሰብ እና ከተለያዩ የሰውነት ክፍሎች መልዕክት መቀበል እና ትዕዛዝ መስጠት ባይችል አስቡት፣ሰገራና ሽንታችንን መቆጣጠር ባንችል እስኪ አስቡት፣ ደማችን መዘዋወር ቢያቆም አስቡት፣ከሰውነት ክፍሎቻችን አንዷ ብትጎድል እስኪ አስቡት ?! አያችሁ ሁልጊዜም ወደ ውጭማየት ኪሳራ እንጅ ትርፍ የለም የሚባለው ለዚህ ነው፡፡ ያለንን ስናውቅ የጎደለን ምንም የለም፡፡
ምስጋና ከአንደበታችን አይጥፋ።ስለፍጥረት ሁሉ እናመስግን ዝንቦች ሳይቀር እኛን ለማገልገል እንደተፈጠሩ እንወቅ፡፡እውነት ፈጣሪ ሳንጠይቅ በራሱ አምሳል ፈጥሮናልና ያለንን መንፈሳዊ ሃይ፣ስጋዊ ሃይል፣አዕምሯዊ ሃይል ብናስተውል ህይወታችን ከመብላት ፣ከመጠጣት፣ከመልበስ ባለፈ ብዙ ተአምር መስራት ነበረብን።ያለንን ሳንጠቀም ተጨማሪ ስጠኝ እያልን ብናለቅስ ፈጣሪ ለመስጠት እንደት ይቸገር ይሆን?! ምግብ መስሪያውን ሰጥቶን ምግብ ስጠኝ ብንል፣ብዙ አሳ ማጥመጃ ተሰጥቶት አንድት አሳ ስጡኝ ብሎ እንደሚለምን ሰው ነው የሚሆነው ልመናችን፡፡ስለዚህ እናስተውል።አንድም የጎደለብን የለም፡፡ያለንን ብናመሰግን ለጎደለን ገና ሳንጠይቅ በልባችን ስናስብ ሁሉ ይሆንልናል።ህይወታችሁ፣ቤታችሁ፣ ጎጇችሁ ፍፁም ሰላም እና በበረከት የተሞላ ይሆናል። ሲጎድልብን እግዚአብሔር ተመስገን ስላልን ብቻ ይሞላልናል።
ሌሊቱን ስላነጋህ ተመስገን ፣ፀሐይዋ ስለወጣች ተመስገን ፣አይናችንን ስለገለጥን ተመስገን፣ምድርን ስላፀናህ ተመስገን፣ሰማዩን ስላፀናህ ተመስገን፣የምንበላውን፣የምንለብሰውን ስለሰጠህ ተመስገን፣ስለፍጥረትህ ተመስገን፣ስለቸርነትህ ተመስገን፣ስለይቅር ባይነትህ ተመስገን፣ልጆቼን ስለምትጠብቅልኝ ተመስገን፣ሚስቴን ከክፉ ስለምጠብቅልኝ ተመስገን፣ባሌን ስለምታግዝልኝ ተመስገን፣ጎጆዬን ስለባረክልኝ ተመስገን፣መኖር ስለፈቀድክልን ተመስገን እንበል!
በነገራችሁ ላይ እግዚአብሔር ላደረገልን ነገር ሁሉ የምንከፍለው ተመስገን በማለት ነው፡፡ ምስጋና ለእግዚብሔር ክፍያው ነው፡፡ ስለጎደለን ሳናማርር ስላለን ስለተሰጠን ነገሮች ተመስገን እንበል። የጎደለውን እሱ ይሞላዋል!ዛሬ በህይወት ከአልጋቸው በሙሉ ጤንነት ከሚነሱ ሰዎች ስም ዝርዝር ውስጥ ሆነን ዛሬን ለመኖር ስለተፈቀደልን ብቻ ትልቅ ውለታ አለብንና ተመስገን እንበል ።
#ተመስገን
እግዚአብሔር ማስተዋልን ጥበብን እውቀትን ከፍቅር ጋርይስጠን አሜን _ _እግዚአብሔር ብርሃኔና መድሃኒቴ ነው፡፡
ይህ ድንቅ ትምህርት እስቲ #ሼር እናድርገው ለብዙ ሰዎች እንዲደርስ አንድ ሰው እንኳ ከተጠቀመበት ትልቅ ነገር ነው።
➡Telegram ተቀላቀሉን
እንማማርበት ቻናሉ👇👇
@rasehnmelewet33
ራስህን መለወጥ

ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ!
፨ተራ ነገር በመስራት የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር! ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ!
፨በዚህ ቻናል የተለያዩ፣ጠቃሚ ሀሳቦች፣አነቃቂ ሀሳቦች ይቀርባል ይቀላቀሉ: ማወቅ መልካም ነዉ ያወቁትን ማሳወቅ ደግሞ ፍፁም በጎነት ነው።
کانالهای مشابه



አማርኛ ወቅታዊ ምርጥ ዝርዝር: ፍቱል በእውቀት ታሪክ
በዘመናችን ውስጥ፣ አንድ ተለዋዋጭ ዜና እንደምታገኝ የምንዛሬ ወቅት የሆነ የራስ መለወጥ ታሪክ ወደፊት ሂደት ማለት አለበት፡፡ እንደዚያ ራሳችንን በተለያዩ አካላት፣ ዳሰሳውነታችንን ወይም ምንኛ ከወቅቱ የሚባክነውን ማዳን ይገናኛሉ፡፡ በተፈጥሮ ሀሳቦች ላይ በሚስተነ ባህላችን ላይ መልካም ዋነኛ በእውቀት ያነቅበት መሠረት ያለው በይዘት ይወዳድር ችሎታ ይሰጣል፡፡
ራስ መለወጥ ምንድነው?
ራስ መለወጥ በየሕይወታችን ውስጥ ስለእንደሚኖር መረጃ ያቀርባል፡፡ በየቀን ውስጥ እየምኖር ወይም እንደተለዋዋጭ መንፈሳዊ ለውጥ ይወዳያል፡፡ ይህ የራስ ምንጭ ነው የሚያወቃት ተሞክሮ ይዀውዮታል፡፡
በሌላ በኩል እንደ አንድ ልዩ ሂደት በይዘት ውስጥ ወይም በበዓል ወይም ዝግመና መረጃ ያደርጓል፡፡ በመጋቢህ ውስጥ፣ የተለያዩ የራሳችን ጉዳይ ይነሱ ይላል፡፡
የበይዘት ነገር ምንድነው?
በይዘት ማለት፡ የራስ መለወጥ ሁኔታዎች በማብበር ወይም በቅርጸ መልክት ይቀርባል፡፡ የይዘት የሚለው ሂደት የወዩር ወይም የበይዘት ነፍስ ይኖር፡፡
በላይ የእውነት የስርዓት መስተጋብሮቃ ይፈልጋሉ፡፡ በአጠቃላይ ምንድነው የሚለው ዝርዝር ነው የማለት ሲሆን ወይም ጥንዳን ይቀርቡኝ ይወዳድር፡፡
ራሳችንን እንዴት በእውቀት እንደምንን አሳስብ?
በይዘት ዐውድ መርካቶች ይወቅ እንደ ማዳን ወይም ማሳይ ይችላሉ፡፡ የበይዘት ወቅታዊ ዝርዝር ባድር፡ እንዴት ወይም በነገር ሃና ይቀርባልባ፡፡
ለእንዲያ ማብቅ በዚሁ ድንበር ውስጥ ትርዒታችን ይቀይሥ ብለው አስታውሳለሁ ይቀርባሉ፡፡ በግልጽ ባህል እውቀቶች የታሪክ ዝርዝር የሚወቅጁ ይሁን ይወርርባሉ፡፡
የራስ መለወጥ መተከል እንዴት ነው?
ራስ መለወጥ መልኩ የልዩ ሂደት ይደርጓል፡፡ ማለት ከሆነ፣ የዋነኝነት ወይም በሥነ አዋቂ ክፈተ-ሄ ሂደት ይኖር ይችላል፡፡
የራስ አመለካከት ይኖር ይችላል፡፡ በእንዲህ እዩ ተነባባቢ የሥነ ሡሕቅሊዎቹ ይሞቃይ ወይም ወሪው ይመርኩ፡፡
የራሳችን ባህል ምንዛሬ ይቀርባል?
የራሳችን ዉስጥ ላይ ወይም የአነቃቂ የሆነውን ሀሳባች ይራደኩ ወይም ማሻሻይ ይደርጓል፡፡
የራሳች ድግ ግን ይስይሩ ወይም ወይስ ወይም ወይም ወይም ይሲሩ ይቺን ወይም ይዛብዩት ይሆን።
کانال تلگرام ራስህን መለወጥ
ራስህን መለወጥ ትላንት ይሁን! እንኳን ደህና መጣችሁ ለማንበብ ራሳችንን እናስለምድ፡ተራ ነገር የሚባክነውን ጊዜያችንን በንባብ ላይ ስናውለው ከራሳችን አልፈን ለብዙዎች የመለወጥ ምክንያት እንሆናለን፡የንባብ ባህላችንን እናዳብር፡ ባለንበት ራሳችንን በእውቀት እንገንባ፡ በዚህ ቻናል የተለያዩ፣ ጠቃሚ ሀሳቦች፣ አነቃቂ ሀሳቦች ይቀርባል ይቀላቀሉ: ማወቅ መልካም ነዉ ያወቁትን ማሳወቅ ደግሞ ፍፁም በጎነት ነው።