Pharma college (@pharmacollegeplc)の最新投稿

Pharma college のテレグラム投稿

Pharma college
official channel of pharma college
5,898 人の購読者
883 枚の写真
32 本の動画
最終更新日 06.03.2025 09:43

Pharma college によってTelegramで共有された最新のコンテンツ

Pharma college

01 Mar, 15:24

1,507

የተከበራችሁ የፋርማ ተማሪዎች፡ አንጋፋው ኮሌጃችን ፋርማ የመምህራን የጤና ቡድን እንዳለው ይታወቃል፡፡ በተያያዘም እነዚህ የዕውቀት አባት መምህራኖቻችሁ የምንኮራበትን ኮሌጃችንን በመወከል ለአድዋ ዋንጫ ፍፃሜ ደርሰዋል፡፡ ቢጫ ሰርጓጆቹ በሚል ቅጽል ስም የሚታወቁት ፋርማዎቹ ይህንን ዋንጫ ለማሸነፍ በታሪካዊው ቀን እሁድ የካቲት 23 የዳግማዊ አድዋን ገድል ለመፈጸም ቆርጠው ተነስተዋል፡፡
በእግር ኳስ ደጋፊዎች 12ተኛ ተጫዋች ናቸው በመባል ይታወቃል፡፡ ስለዚህ ይህንን በእጃችን ለማስገባት ጫፍ የደረሰ ዋንጫ ለመውሰድ የእናንተ ተማሪዎቻችን ድጋፍ እጅጉን ስለሚስፈልገን ሀዋሳና አካባቢዋ ላይ የምትገኙ ተማሪዎቻችን ቡድኑ ለብሶ የሚገባው ቢጫ መለያ በመሆኑ፡ እናንተም ለድጋፍ ስትመጡ ማናቸውንም ቢጫ አልባሳትን በመልበስ፡ ቢጫ ባንዲራ እና ሌሎችም ሜዳውን በሚደምቁ በቢጫ ቀለም ያጌጡ ዲኮሮችን በመጠቀም ሜዳውን የጀርመኑ ክለብ Borussia Dortmund የሚጫወትበትን Signal Eduna Parknን እናስመስለዋለን፡፡
በቀጣይም በፋርማ ዲፓርትመንቶች መካከል የተማሪዎች ውድድር ለማካሔድ ሀሳብ ስላለ በእለቱ በርከት ብላችሁ ስትገኙና ስትደግፉ ያላችሁን የእግር ኳስ ፍቅርና ፍላጎት ስለሚገልጽ በቶሎ የእናንተንም ውድድር ለማስጀመር በእጅጉ ይረዳል፡፡
በአጠቃላይ በዚህ ታሪካዊ ዕለት የኮሌጃችሁ ደጀን በመሆን የበኩላችሁን እንደምትወጡና ከመምህራኖቻቹ ጎን በመሆን ድጋፍ እንደምትሰጡ React በማድረግ ግለጹልን፡፡ ፋርማ የአሸናፊነት አርማ!
💪💪💪
Pharma college

21 Feb, 06:26

2,516

Enderase Youth Association Presents: Giving for Living – Hawassa!🎁

In collaboration with Ahavah, we invite you to the official launch of the Giving for Living Initiative—a movement dedicated to giving back, empowering youth, and creating change!

📅 March 8, 2025
📍 Hawassa University, Main Campus

🎤 Keynote Speech
🗣️ Panel Discussion
📜 Certification Program
Refreshments & Networking
📝 Membership Recruitment

🚀 A lot of amazing organizations will be present, making this a perfect chance to learn, connect, and take action!

📩 Register now: https://forms.gle/cXsWshUu2n4D2v5S8
📢 Spread the word and tag a friend who should join!

#GivingForLiving #EnderasePresents #Ahavah #YouthForChange #CommunityImpact
Pharma college

19 Feb, 07:19

2,664

🎓 Elevate your career with Pharma College's CPD Training! 🌟 ==========================
🕛የስልጠና ቀናት -3ቀናት
🔑የስልጠና ቦታ- Pharma College CPD Center Hall
❇️አዘጋጅ-Pharma College CPD Center
Participants: All Healthcare Providers

👉 CEU - 15

👉Registration: Ongoing
በቅርቡ የሙያ ፈቃድዎን ማሳደስ አስበዋል እንግዲያውስ ይምጡና በዘርፉ ሰፊ ልምድ ባካበቱ አሰልጣኞች ይሰልጥኑ፤ እውቀትና ክህሎቶን ያዳብሩ።
ባሉበት ሆነው ይደውሉ፤ ይመዝገቡ Call Now☎️
📞+251901449911
📞+251462121248
Get a 15 CEU Accredited Certificate
Don't miss this opportunity to invest in your professional growth. Register now, unlock your potential with Pharma College's CPD training!

#CPDTraining #ProfessionalDevelopment #PharaCollege
Pharma college

15 Feb, 18:50

8,772

Exit exam results for the year 2017 have been released. You can check your results using the link below. Please use the username that was given to you for the exam.

Check your results here

https://script.google.com/macros/s/AKfycbyu68kj32v6es3eEy0cIW9y-RH99yFAfrHvnk_iu1U2VfAcIReZ-d7L1rjd8o3ZI9qhZw/exec
Pharma college

07 Jan, 06:31

6,041

እንኳን ለብርሃነ ልደቱ በሠላም አደረስዎ። በዓሉ የደስታ እና የሠላም እንዲሆንልዎ እንመኛለን::
መልካም የገና በዓል!
Pharma college

12 Dec, 11:12

6,948

Pharma college CPD Center has Conducted ''Health and Health Related Institutions Regulation Package Training Collaboration with Sidama national regional state Health and Health related service & products Quality Control Authority
Pharma college

07 Dec, 14:17

6,378

Pharma College conducted a post-exam analysis training for instructors as part of its plan to implement a 100% online examination system. The training focused on ensuring exam quality using data provided by the system. During the session, instructors were trained on post-exam analysis to ensure that all exam questions meet international standards and quality benchmarks.

The training was organized by Pharma College’s ICT Directorate in collaboration with the Quality Assurance Directorate and was held at the CPD Hall on the Pharma College Hawassa campus. The Quality Assurance Directorate emphasized that quality assurance measures will be applied to all exams after each examination to ensure high standards and align with the college’s vision.
Pharma college

27 Nov, 14:11

6,498

#Hawassa
Pharma college

19 Nov, 17:25

5,632

🌟 Join the 5 Million Ethiopian Coders Initiative! 🌟

Pharma College encourages all our students to take advantage of this incredible opportunity brought to you by the Government of Ethiopia in partnership with the Government of the United Arab Emirates.

📚 What’s in it for you?
Gain foundational skills in:
💻 Programming Fundamentals
📊 Data Science Fundamentals
🤖 Artificial Intelligence Fundamentals
📱 Android Kotlin Developer Fundamentals

🎓 Earn Certifications!
Upon successful completion, you’ll be awarded a skill-based certification to boost your resume and open up exciting opportunities.

💡 Why wait? Start your journey today!
Explore the program and register now at https://ethiocoders.et

🌟 Your future in tech begins here – let’s code it together! 🌟

#PharmaCollege #5MillionEthiopianCoders #TechSkills #LearnToCode #FutureReady
Pharma college

25 Oct, 08:39

7,340

"  ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል ነው " - ትምህርት ሚኒስቴር

ትምህርት ሚኒስቴር በአቅም ማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ውጤት አያያዝ ላይ ማሻሻያ አደረገ፡፡

ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ከ50 በመቶ በታች ውጤት ካገኙ የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች መካከል የተሻለ ውጤት ያላቸውን በመምረጥ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማካካሻ (Remedial) ፕሮግራም ተመድበው የማካካሻ ትምህርት እንዲከታተሉ መደረጉ ይታወቃል።

በዚህ መሠረት ተማሪዎቹ 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ተፈትነው ሲያልፉ የፍሬሽማን ፕሮግራም ተማሪዎች ሆነው እንዲቀጥሉ እየተደረገ ይገኛል።

ይሁን እንጂ ከ30% በተቋማት የሚሰጠው ውጤት አሰጣጥ ላይ ወጥነት የሌለ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፃፉት ሰርኩላር ገልፀዋል፡፡

በዚህም ዘንድሮ / ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ፈተና ከ100% የሚሰጠው ከማዕከል እንዲሆን ተወስኗል፡፡