ለመላው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል
Ministry Of Education Ethiopia のテレグラム投稿

For more info Web :- moe.gov.et
To contact us Mail :- [email protected]
+251 11 156 5529
We are promoting Educational Achievements
To contact us Mail :- [email protected]
+251 11 156 5529
We are promoting Educational Achievements
2,340 人の購読者
82 枚の写真
28 本の動画
最終更新日 10.03.2025 18:45
類似チャンネル

5,535 人の購読者

4,195 人の購読者

2,688 人の購読者
Ministry Of Education Ethiopia によってTelegramで共有された最新のコンテンツ
የ12 ተኛ ክፍል ውጤት ዛሬ ማታ በ https://eaes.edu.et/ reals ይደረጋል
ለመላው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል
ለመላው የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች መልካም እድል
ነገ መጨረሻ ሳይሆን አዲስ ጅምር ነው። መጪው ጊዜ ምንም ቢሆን ብሩህ ነው። ነገን በተስፋ፣ በእምነት እና በጽናት እንጠብቅ - ሁል ጊዜ ወደፊት ብዙ መንገዶች አሉ እና የልጆቻችን አቅም ገደብ የለሽ ነው። በተነገረን መንገድ ብቻ አይደለም። እዚህ ስንደርስ በራሳችን መንገድ ነው የተጓዝነው እንጂ የቤተሰባችን መንገድ አይደለም። ስኬት ለልጆቻችን ከምንጠብቀው ይልቅ ልናደርገው የምንችለው ነገር ነው። በሚችሉት ከጎናቸው እንቆማለን። ተስፋ አንቆርጥም.
ለነገ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ! ”
ለነገ መልካሙን ሁሉ እመኛለሁ! ”
የ2016 የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ውጤት ነገ ይለቀቃል እስከዚያ ድረስ ቻናሉን ሼር ማድረግ አይርሱ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ሰኞ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል።
የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል።
ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ሰኞ ጳጉሜን 4 ቀን 2016 ዓ/ም እንደሚገለጽ አሳውቋል።
የዘንድሮው ብሔራዊ ፈተና በቅይጥ ማለትም በወረቀት እና በኦንላይን መሰጠቱ ይታወሳል።
#12_ክፍል
ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ አሁን ያለው ሂደት ከመገናኛ ብዙሀን ከትምህርት ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ገለጻ ተደርጓል።
ከቢሮው የተገኘ የመገናኛ ብዙሃን ምንጭ እንደገለጸው "ባለፉት ዜናዎች በቲክ ቶክ, ቴሌግራም እና ፌስቡክ ላይ ያለውን ግራ መጋባት እናያለን.
የፈተና ዉጤቱ የሚገለፅበትን ቀን በተመለከተ እስካሁን የፈተና ውጤቶችን ማረጋገጥ አለመጠናቀቁን ምንጫችን ገልጿል።
"እንደሚታወቀው በዚህ አመት ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት የተሰጠ ሲሆን ሁሉም ፈተናዎች ኦንላይን መሆን የሚችሉበት ሁኔታ ሲመቻች ውጤቱን ለማስታወቅ ጥቂት ቀናት ይወስዳል" ብሏል።
ከ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ጋር በተያያዘ አሁን ያለው ሂደት ከመገናኛ ብዙሀን ከትምህርት ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ገለጻ ተደርጓል።
ከቢሮው የተገኘ የመገናኛ ብዙሃን ምንጭ እንደገለጸው "ባለፉት ዜናዎች በቲክ ቶክ, ቴሌግራም እና ፌስቡክ ላይ ያለውን ግራ መጋባት እናያለን.
የፈተና ዉጤቱ የሚገለፅበትን ቀን በተመለከተ እስካሁን የፈተና ውጤቶችን ማረጋገጥ አለመጠናቀቁን ምንጫችን ገልጿል።
"እንደሚታወቀው በዚህ አመት ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት የተሰጠ ሲሆን ሁሉም ፈተናዎች ኦንላይን መሆን የሚችሉበት ሁኔታ ሲመቻች ውጤቱን ለማስታወቅ ጥቂት ቀናት ይወስዳል" ብሏል።
በ2017 የትምህርት ዘመን የድኅረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ያላቸሁና በተለያዩ ምክንያቶች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ያመለጣችሁ አመልካቾች እስከ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም ድረሰ በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
አመልካቾች በየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ለፈተና ወደ ማዕከላት ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።
አመልካቾች በየተመደባችሁበት የፈተና ማዕከላት እና የመፈተኛ ፕሮግራም መሰረት ከነሐሴ 30 እስከ ጳጉሜን 1/2016 ዓ.ም ድረስ ፈተናው የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ለፈተና ወደ ማዕከላት ስትሔዱ የተሰጣችሁን User Name and Password እንዲሁም ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቃባችኋል።
#Grade_12
የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤትን አስመልክቶ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፉ የውሸት ዜናዎች ተማሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ግራ ሲጋቡ ሚዲያዎቻችን አይተዋል።
የኛ ሚዲያዎች ከፈተና ውጤቱ ጋር ተያይዞ ለብዙ አመታት ሲያደርግ እንደነበረው ሁሉ፣ አላስፈላጊ ውዥንብርን እንድታስወግዱ እና መልካም ጊዜ እንዲያሳልፉ አሳስባለሁ።
ትክክለኛ መረጃ እንደደረሰን እናሳውቆታለን!
=========================
Our media has seen that students and their families are being confused by the spread of false news on various social media regarding the results of the grade 12 examination.
As our media has been doing for many years in connection with the examination results, I urge you to avoid unnecessary confusion and have a good time.
We will keep you informed as soon as we receive actual information!
የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤትን አስመልክቶ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፉ የውሸት ዜናዎች ተማሪዎች እና ቤተሰቦቻቸው ግራ ሲጋቡ ሚዲያዎቻችን አይተዋል።
የኛ ሚዲያዎች ከፈተና ውጤቱ ጋር ተያይዞ ለብዙ አመታት ሲያደርግ እንደነበረው ሁሉ፣ አላስፈላጊ ውዥንብርን እንድታስወግዱ እና መልካም ጊዜ እንዲያሳልፉ አሳስባለሁ።
ትክክለኛ መረጃ እንደደረሰን እናሳውቆታለን!
=========================
Our media has seen that students and their families are being confused by the spread of false news on various social media regarding the results of the grade 12 examination.
As our media has been doing for many years in connection with the examination results, I urge you to avoid unnecessary confusion and have a good time.
We will keep you informed as soon as we receive actual information!
የትምህርት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
----------------------------------------
በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አስቀምጠዋል።
በኦሮሚያ ክልል በሱሉልታ ወረዳ ዋሬርሶ ማሌማ ቀበሌ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አሻራቸውን ያኖሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አረንጓዴ አሻራችንን በማኖር አርአያነታችንንና ቁርጠኝነታችንን ለትውልድ በተግባር ማሳየት ይገባናል ብለዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒሰትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በጉጉት ስንጠብቀው ለነበረው ለዚህ ቀን ደርሰው አረንጓዴ አሻራቸውን በማስቀመጣቸው ደስ ያላቸው መሆኑን ገልጸው ሀገራችን ለዓለም አስተዋጽኦ ያደረገችበት መርሃ-ግብር መሆኑን ተናግረዋል።
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች ችግኞቹን የተከሉት በተራቆተ ቦታ በመሆኑ ከአቻ መስሪያ ቤቶች ጋር በመተባበርም የመንከባከብ ስራ እንደሚሰራ እና ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ የግድ መሆኑን ተናግረዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው በሁለንተናዊ መልኩ የበለጸገች አገር ለትውልድ ለማውረስ ችግኝ በመትከልና በመንከባከብ ኃላፊነታችንን ልንወጣ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል በሱሉልታ አካባቢ በተካሄደው አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሀ ግብር የትምህርት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
----------------------------------------
በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የትምህርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አስቀምጠዋል።
በኦሮሚያ ክልል በሱሉልታ ወረዳ ዋሬርሶ ማሌማ ቀበሌ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አሻራቸውን ያኖሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ክቡር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አረንጓዴ አሻራችንን በማኖር አርአያነታችንንና ቁርጠኝነታችንን ለትውልድ በተግባር ማሳየት ይገባናል ብለዋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒሰትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ በበኩላቸው በጉጉት ስንጠብቀው ለነበረው ለዚህ ቀን ደርሰው አረንጓዴ አሻራቸውን በማስቀመጣቸው ደስ ያላቸው መሆኑን ገልጸው ሀገራችን ለዓለም አስተዋጽኦ ያደረገችበት መርሃ-ግብር መሆኑን ተናግረዋል።
የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች ችግኞቹን የተከሉት በተራቆተ ቦታ በመሆኑ ከአቻ መስሪያ ቤቶች ጋር በመተባበርም የመንከባከብ ስራ እንደሚሰራ እና ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ የግድ መሆኑን ተናግረዋል።
የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በበኩላቸው በሁለንተናዊ መልኩ የበለጸገች አገር ለትውልድ ለማውረስ ችግኝ በመትከልና በመንከባከብ ኃላፊነታችንን ልንወጣ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል በሱሉልታ አካባቢ በተካሄደው አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሀ ግብር የትምህርት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡