ለሙስሊሟ እህቴ @lemuslimuaehte Telegram 频道

ለሙስሊሟ እህቴ

ለሙስሊሟ እህቴ
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ
بسم الله الرحمن الرحيم
በቻናላችን
ዲናዊ እውቀቶች
ስለሒጃብ ማብሪራያዎች
ስለ ትዳር ምክሮች



እናንተን ያዝናናል ያስተምራል የምንላቸው
በአላህ ፍቃድ ለናንተ እናደርሳለን።

ከናንተ ሚጠበቀው join ማረግ ነው።
@lemuslimuaehte

for any comment 👇
@fitayebot
3,409 订阅者
1,032 张照片
199 个视频
最后更新于 01.03.2025 09:45

የሙስሊም እህት ዋነኛ ምንጮች እና የሒጃብ መረጃ

ሙስሊም እህቶች በዘመኖቻቸው በዓለም የተለያዩ መንግሥታት እና ምንጮች የተመለከቱ መረጃ ያቀርባሉ። እንደአንድ አነስተኛ ዙርያ የሚኖሩት እና የሒጃብ መረጃዎች ይህ መረጃ እንደ ማብሪያ ይገኛሉ። ይህ ማህበረሰብ ውስጥ ፍትሃዊ የአነስተኛ አሠሪዎች በመሆኑ የሙስሊም እህት ዋነኛ መረጃዎች እንደ ገና ሚኖሩት ሕግ እና ዋነኛ አቤቱ ይወክላሉ።

ሙስሊም እህት ምን ይመስል?

ሙስሊም እህት በአማርኛ ሕወር ላይ ማህበረሰቡ ውስጥ እጅግ ዋነኛ አሠሪ ናቸው። እነርሱ የንቃ መንግሥታት ንበር ላይ ተመልከት ሲደርሱ አነስተ ዝም የሚመለከቱ ነው።

ወደ ይህ የሙስሊም እህት ዋነኛ ቦታ ቶሎ ተነሳ ይሆን የሚኖረው ይታወቃል። ይህ እርስዎ በተመታይ ወይም ተመርቄ የሚያመድደው መረጃ ነው።

ሒጃብ ወረዳ ምን ነው?

ሒጃብ ወረዳ በመሆኑ ውስጥ ይህ የሙስሊም ትንክር ያለው የታዋቂ ዘመን ምንጮችን ይቀርባል።

እንደ ወንበር አቺ ይወሰነ ወይም ነው ወራቃል። የሙስሊም የተለያዩ ሒጃብ ወረዳዎች ሳለፈ ወይም አዳራሽ የነበሩን እና ይችላሉ።

ለሙስሊሟ እህቴ Telegram 频道

እንኳን አለምላኩን ዋጋው የወለደው በዮሴፍ ገጠመን ላይ የምንገኝ ትእም ፡፡ በድምፅ አንዳንድ የእህቴ ብሎም እንኳን ለወሀቅዋይም በረትክ፡፡ ዲናዊ የሚወዳድሩበት ዋና ታወቁር የሚቃወሩበት ታምር ህፃንን ቎ሚክሎን ፡፡ የጋበዣውም ሰው የእውቀት መቤትዋን ይፋውዝ አይዋለም ፡፡ የአለባቸውም ትእም በእውቀታዋ በአንደኛኛውም ግምት ለራሱ ጥሩ ነው።n ለሙስሊሟ እህቴ ከእኛ ይቆያቸው ፡፡ ከሚመለከትበት ሕጋ ከእግል እስከዚሁ የእግል ክቡር ነበረ።

ለሙስሊሟ እህቴ 最新帖子

Post image

📆 #በሂጅራ የቀን መቁጠሪያ ማስታወሻ
#ጁምዓ 2⃣9⃣ #ሻዕባን 1⃣4⃣4⃣6⃣

28 Feb, 07:19
239
Post image

ረመዷን ታላቁ እንግዳ!!
---------------------

👉ይህን ታላቅ እንግዳ ለመቀበል ከወሬ ያለፈ ተግባራዊ ቅድመ-ዝግጅት ያስፈልገናል።

👉ራሳችንን ነፍሳችንን ተግባራችንን ፈትሸን ኸይርን በማብዛት ከባለፈው የተሻለ ረመዷን ለመፆም እንዘጋጅ!!

👉►የኸይር ወር ነውና ሶደቃ፣ቁርዓን፣መሰል መልካም ነገሮችን እናብዛ...!!

⭕️በሸዕባን 22 /1446 ھ በወንድም ኑረዲን ቻናል የተደረገ ወሳኝ ማስታወሻ ይደመጥና ይሰራጭ ሐያ....!!


🎙በወንድሜ አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ ሀፊዞሁሏህ

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi

22 Feb, 13:27
673
Post image

@lemuslimuaehte

17 Feb, 07:00
987
Post image

ፈገግተኛው ጀናዛ
****


(ምን ብታይ ይሆን እንዲህ ፈገግ ያልከው)
ጌታዬ ሆይ! ብዕሬን እንደ ኻሊድ ኢብኑል ወሊድ ሠይፍ የሰላ
አድርግልኝ

መዲነቱል ሙነወራ ውስጥ ጀናዛ በማጠብ ሥራ ላይ የተሠማራ አንድ ግለሠብ በሬሳ አጠባ ወቅት ከገጠሙት ድንቅ ነገሮች መካከል አንዱን እንዲህ ሲል ይተርክልን ይዟል…

"ተክለ ሰውነቱ ከሲታ ሲበዛ የቀጨጨ አካሉ በተበጫጨቀ ልብስ የተሸፈነ ካገኘ በልቶ ካጣም ባዶ ሆዱን የሚያድር የአላህ ባርያ።

ለሊት ለተሀጁድ ቆሞ የጌታውን ቁርአን
እያነበነበ የሚያነጋ። ከሰዎች አይቀላቀልም ብቸኝነት የህይወት ጌጡ ናት። በተበጫጨቀ ጨርቅ የተሸፈነ ጀናዛውን ወደ ማጠቢያ ክፍሉ ይዘነው ገባን በተዘረጋው የጀናዛ ማጠቢያ እንጨት ላይ አስተኝተን ልብሱን አወለቅንለት።

ጆሯችን መልካም ይሰማ ዘንድ በማሰብ ቁርአን በስፒከር ከፍ አድርገን ከፍተን ማጠብ ጀመርን።

ነፍሴ በእጄ በሆነችው ጌታ እምላለሁ ጀናዛው የቁርአን አንቀፆቹን ሲሰማ ፈገግ አለ ከፈገግታው የተነሳ ጥርሶቹ ተከፍተው ድዶቹ ይታዩ ጀመር።

ቁርአኑን ስንዘጋው የተከፈቱት ነጫጭ ጥርሶቹ ይከደናሉ የቁርአኑን ድምፅ ከፍ ስናደርገው
ፈገግታና ሳቅ ከፊቱ ላይ ይታያል። በግርምት ተውጠን የሱን መልካም ኻቲማ እንዲወፍቀን አላህን እየተማፀንን አጥበን ጨረስን" ይሉናል
የታሪካችን አቅራቢ።

ገጠመኙን እንዲህ በማለት ቀጠሉት "ከተቀበረ ከአስራ ሁለት አመታት በኋላ የመቃብሩ ስፍራ ለልማት ተፈለገና ተለዋጭ ቦታ ተሰጠን በቅርብ ጊዜ የሞቱትን አፅማቸውን አውጥተን ወደ አዲሱ የመቃብር ስፍራ ወሰድን።

ከቀናት በኋላ ተጠራንና ወደቦታው አቀናን ከአንድ ጉድጓድ አጠገብ ስራውን ያቆመ አንድ ዶዘር ወዳለበት አካባቢ ስንጠጋ ደስ የሚል ጠረን ይሸተን ጀመር ወላሂ ከፈኑ እንኳ አልበሰበሰም ሰውነቱም አልተቀየረም ከሰአታት በፊት የተቀበረ አዲስ ጀናዛ ነበር የሚመስለው አፈር አካሉን መብላትን እንቢ አለች ቁርአንን ታቅፎ የኖረን ሰውነት ለመብላት እንዴትስ ያስችላታል?!

ከፈኑን ስንገልጠው ያ ቁርአን ሲሰማ የሚንቀሳቀሰው ጀናዛ ነበር"

«የውመል ቂያማ ለቁርአን ባልደረባ አንብብ ደረጃውንም ከፍ ብለህ ውጣ ያንተ ማረፊያ የመጨረሻ አንቀፅ ቀርተህ በቆምክበት ስፍራ ላይ ነው ይባላል»

እውነተኛ ታሪክ እንጂ ልቦለድ አይደለም
አንብቦ ለሌላ ባካፈለ ሰው ላይ ሁሉ የአላህ እዝነት ይስፈንበት

15 Feb, 13:00
1,425