来自 Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/ (@kok1924) 的最新 Telegram 贴文

Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/ Telegram 帖子

Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/
Since 1924
3,362 订阅者
2,809 张照片
16 个视频
最后更新于 11.03.2025 17:30

Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/ 在 Telegram 上分享的最新内容

Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

11 Mar, 16:41

270

🌅መጋቢት 1/7/2017  ዓ.ም በተካሄዱ ውድድሮች የተመዘገቡ ውጤቶች

በቸዝ ወንድ መምህራን
1ኛ. ኮከበጽባህ 2ኛ
2ኛ.ደ/ወንድራድ  2ኛ
3ኛ.ኮከበጽባህ 2ኛ
4ኛ.ከፍተኛ 12  2ኛ
5ኛ.ማጅክ
5ኛ.ኮከበጽባህ 2ኛ

በተማሪ ወንዶች
1ኛ.ደ/ወንድራድ
2ኛ.ኮከበ ጽባህ
3ኛ.ከፍተኛ 12

በተማሪ ሴቶች
1ኛ.ደ/ወንድራድ 2ኛ

✔️ዛሬ መጋቢት 2/7/2016 ዓ.ም የተካሄዱ የውድድር ውጤቶች

ሴት እግር ኳስ ሴቶች
⭐️ቀበናvsራዕይ
አሸናፊ👉ራዕይ

⭐️ቅርጫት ኳስ ወንድ ተማሪዎች
ሞቶሶሪvsርግብ
አሸናፊ👉ሞንቶሶሪ

⭐️ቮሊቦል ወንዶች መምህራን
ወረዳ 10 vs ወረዳ 6
አሸናፊ👉ወረዳ 6
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

10 Mar, 18:04

755

በየካ ክፍለ ከተማ ዛሬ 1/7/2017 በተካሄዱ የዋንጫ  ውድድሮች

✔️1.በተማሪ ቮሊቦል 2ኛ ደረጃ
ሚሊኒየምvs ኮከበጽባህ
አሸናፊ👉ኮከበጽባህ

✔️2.በመምህር ቮሊቦል 2ኛ ደረጃ
ወረዳ 10vs ብርሀን ጉዞ
አሸናፊ👉ወረዳ 10

✔️እግር ኳስ 2ኛ ደረጃ  በተማሪ
ወንድራድ vs ከፍተኛ 12
አሸናፊ👉ወንድራድ(4ለ2)

✔️እግርኳስ በመምህር

ካራሎ 2ኛ vs ወረዳ 01
አሸናፊ👉ወረዳ 01(4ለ1)

ቴብል ቴነስ በወንድ መምህራን
አሸናፊ 👉ኮከበጽባህ 2ኛ

ቴብል ቴነስ በሴት መምህራን
1ኛ.ኮከበጽባህ
2ኛ.ወንድይራድ
3ኛ.ኮከበጽባህ

ተማሪ ወንድ 2ኛ ደረጃ
1ኛ.ብርሀን ጉዞ
2ኛ.ብርሀን ጉዞ
3ኛ.ብርሀን ጉዞ

ተማሪ ሴት 2ኛ ደረጃ

1ኛ.ኮከበጽባህ
2ኛ.ኮከበጽባህ
3ኛ.ኮከበጽባህ
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

10 Mar, 15:16

907

ለ3ኛ ቀን መጋቢት 1/2017 ዓ.ም የኢ-ስኩል ሲስተም ስልጠና ተሰጥቷል።
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

07 Mar, 15:20

682

ለሁለተኛ ቀን የኢ-ስኩል ሲስተም ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል።
እስከ መጋቢት 2/2017 ዓ.ም ስልጠናው ለሁሉም መምህራን ተሰጥቶ ይጠናቀቃል።
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

04 Mar, 09:23

1,531

የ2027 ዓ.ም የመምህራንና ተማሪዎች የሳይንስና ፈጠራ አውደ ርዕይ ፕሮግራም
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

03 Mar, 10:27

1,856

የየካቲት 24/2017 ዓ.ም የሰኞ ማለዳ የእውቀት ሽግግር መርሐ-ግብር በአይሲቲ ትምህርት ክፍል መምህራን አቅራቢነት ተካሂዷል።
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

02 Mar, 09:48

1,328

ለ12ኛ ክፍል መምህራን በሙሉ

ነገ ሰኞ 24/06/2017 ዓ.ም ከ9:00 ሰዓት ጀምሮ ሰለ ቀሪ የመማር ማስተማር ተግባራትና የተማሪ አቴንዳንስ በተመለከተ ስብሰባ ስላለ ሁሉም የ12ኛ ክፍል መምህራን እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን::

ማሳሰቢያ
👉ማርፈድም ሆነ መቅረት በፍፁም አይቻልም::

ት/ቤቱ
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

28 Feb, 10:23

1,699

ለ12ኛ ክፍል ለምትማሩ ተማሪዎች

👉 በነገው ዕለተ ማለትም በ22/06/2017 ዓ.ም የማጠናከሪያ ትምህርት ከ2:30 ጀምሮ ይቀጥላልና ተማሪዎች እንድትገኙ እናሳስባለን::

👉 በነገው የማጠናከሪያ ትምህርት እንደዚህ ቀደሙ የማትሪክ ወይም ብሔራዊ ፈተና መሰረት ተደርጎ ይሰጣልና መታችሁ እንድትማሩ እያልን ወላጆች ልጆቻችሁ እንዲገኙ እንዲታበረታቱ እንጠይቃለን

ት/ቤቱ
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

27 Feb, 10:04

1,806

የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ በትኩረት እየተሰራ ነው-የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ

AMN- የካቲት 20/2017 ዓ.ም

የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡና የማለፍ ምጣኔውም ከፍ እንዲል ባለፉት ሶስት ዓመታት የነበሩ ችግሮችን በጥናት በመለየት ችግሩን ለማስተካከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡

ባለፉት ሶስት ዓመታት ለተማሪዎች ውጤት መቀነስ ምክንያት የሆኑ ችግሮች በጥናት መለየታቸውን የቢሮው ሃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ከኤ ኤም ኤን ውሎ አዲስ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል፡፡

በተለይም የተማሪዎች የሂሳብና የእንግሊዘኛ እውቀትና ክህሎት ዝቅተኛ መሆን በአጠቃላይ የትምህርት አቀባበላቸውና በፈተና ውጤታቸው ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩ ተረጋግጧል ነው ያሉት ሃላፊው፡፡ ችግሩን ለማስተካከልም ለሁለቱ የትምህርት መስኮች የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ መደረጉን አብራርተዋል፡፡

የሶስት ዓመታት የተማሪዎች ውጤት ትንትና ተሰርቶ የተማሪዎች የእውቀት ክፍተት ስለመለየቱ ያብራሩት ዶክተር ዘላለም ተማሪዎች በቀለም ትምህርት ብቻ ሳይሆን በስነ ልቦናም ጭምር እንዲዘጋጁ እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡ የማጠናከሪያ ትምህርትም በሁሉም ትምህርት ቤቶች እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ባለፉት ሶስት ዓመታት በተማሪዎች ስነ ምግባር ላይ በተሰራው ጠንካራ ስራ በራሱ የሚተማመን ትውልድ እየተፈጠረ መምጣቱንና የተሻለ ውጤት የሚያመጡ ተማሪዎች ቁጥርም እያደገ መምጣቱን ዶክተር ዘላለም አስታውቀዋል፡፡

መምህራን ለተማሪዎች ውጤት መሻሻል ለሚያደርጉት ጥረት ምስጋና ያቀረቡት ቢሮ ሃላፊው ይሄንን ጥረታቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉም አደራ ብለዋል፡፡

በካሳሁን አንዱዓለም
Kokebe Tsibah Secondary School/Yeka Sub-City/

25 Feb, 10:31

1,950

የካቲት 18/2017 ዓ.ም የሒሳብ መምህራን የምሳ ሰዓታቸውን ለተማሪዎች በመስጠት ተማሪዎችን ለሒሳብ ክበብ በተደራጀ ክፍል ውስጥ እያስጠኑ ይገኛሉ
👌 ሌሎችም ተማሪዎች ሁሌም ከሰኞ እስከ ዓርብ ምሳ ሰዓት ላይ የማስጠናት ተግባሩ ስለሚቀጥል መቀላቀል ይጠበቅባችሗል።
👉 የተማሪዎች ቤተ-መፅሐፍት ቤት ገብቶ በምሳ ሰዓት የማንበብ ሁኔታም እየሻሻለ መጥቷል።
👉 የት/ቤቱ የሒሳብ መምህራን ሙሉ በሙሉ ከጠባቂነት በመውጣት ስለምታደርጉት ጥረት ምስጋና እናቀርባለን