Neueste Beiträge von Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel (@jerrinegiya) auf Telegram

Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel Telegram-Beiträge

Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel
" ምላሴ ጽድቅህን ሁልጊዜም ምስጋናህን ይናገራል።"
(መዝሙረ ዳዊት 35:28)
ይሄ የዘማሪት ኢየሩሳሌም ነጊያ telegram channel ነው። በዚህ ቻናል ፣ ነባርና አዳዲስ፣ እንዲሁም አልበም ላይ ያልተካተቱ ዝማሬዎቼን፣ ጽሑፎቼን ያገኛሉ። በተጨማሪም ከታች ባለው ሊንክ አዳዲስ ቪዲዮዎ ያገኛሉ https://www.youtube.com/channel/UCfDm9KT5NCiY9X_scwSqP_A
1,622 Abonnenten
78 Fotos
24 Videos
Zuletzt aktualisiert 09.03.2025 06:04

Ähnliche Kanäle

Yezema Gize
3,948 Abonnenten
Tesfa
3,321 Abonnenten

Der neueste Inhalt, der von Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel auf Telegram geteilt wurde.

Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

21 Oct, 00:46

2,662

3 የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ።2 ቆሮ 1:3
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

17 Oct, 01:48

2,692

ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት ያዕ 1:2-3
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

13 Oct, 23:00

2,559

My Zoe’s baptism day full of 🤩 joy praise be to God🙌🏻🙌🏻🙌🏻🥰😇🙏
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

13 Oct, 22:55

857

4 እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን። 4 እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን።
5 ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤ ሮሜ 6:4-5
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

13 Oct, 01:53

866

11 ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤ 11 ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
12 ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤ ቲቶ 2:11-12
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

10 Oct, 00:49

808

እግዚአብሔርን ፈልጉት፥ ትጸናላችሁም፤ ሁልጊዜ ፊቱን ፈልጉ።1ዜና 16:11
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

09 Oct, 01:58

727

19 ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ። 1ቆሮ 6:19
Eyerusalem (Jerri) Negiya official channel

29 Sep, 20:02

836

ኢየሱስ ግን፡— ማንም ዕርፍ በእጁ ይዞ ወደ ኋላ የሚመለከት ለእግዚአብሔር መንግሥት የተገባ አይደለም፡ አለው። ሉቃ 9:62