ለዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች
በርካታ ተማሪዎች ተመራቂ ተማሪዎች መቸ እንደምገባ ንገሩን እያላችሁ በተለያዬ ሁኔታ ጥያቄ እያቀረባችሁ እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ በሳ/ከፍ/ት/ሚኒስቴር የተሰጠው አቅጣጫ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ መስከረም 25/2013 ዓ.ም ድረስ ሙሉ ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዲጨርሱና ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ ቅድመ ዝግጅቱን ባቋቋመው ኮሚቴ እየዞረ ዩኒቨርሲቲዎችን አረጋግጦ ተፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ አሟልተዋል መጀመር ትችላላችሁ ሲል ብቻ መክፈት እንደሚችሉ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችንም የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የሚመለከተው ኮሚቴ አረጋግጦ ጀምሩ ሲል በዩኒቨርሲቲው የመግቢያ ቀኑ የሚወሰን እና ጥሪ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የሚተላለፍ መሆኑን አውቃችሁ በትዕግስት እንድትጠብቁ እያሣሠብን እስከዚያ ጊዜ ድረስ ግቢ ከተገባን በኋላ የሚኖረን የቆይታ ጊዜ አጭር ስለሆነ፡-
1. የተሰጡ የግልና የቡድን አሳይመንቶችን እየሰራችሁ እንድትቆዩ
2. የመመረቂያ መፅሄት ለማዘጋጀት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ስለሆነ እንደገባን ከ1ኛው ቀን ጀምሮ የፎቶ ማንሳት መርሃ ግብር ስለሚካሄድ ልብስ የማዘጋጀት ስራ እንድትሰሩ ስንል እናሳስባለን፡፡
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
በርካታ ተማሪዎች ተመራቂ ተማሪዎች መቸ እንደምገባ ንገሩን እያላችሁ በተለያዬ ሁኔታ ጥያቄ እያቀረባችሁ እንደሆነ እንገነዘባለን፡፡ በሳ/ከፍ/ት/ሚኒስቴር የተሰጠው አቅጣጫ ዩኒቨርሲቲዎች እስከ መስከረም 25/2013 ዓ.ም ድረስ ሙሉ ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዲጨርሱና ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ ቅድመ ዝግጅቱን ባቋቋመው ኮሚቴ እየዞረ ዩኒቨርሲቲዎችን አረጋግጦ ተፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ አሟልተዋል መጀመር ትችላላችሁ ሲል ብቻ መክፈት እንደሚችሉ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችንም የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የሚመለከተው ኮሚቴ አረጋግጦ ጀምሩ ሲል በዩኒቨርሲቲው የመግቢያ ቀኑ የሚወሰን እና ጥሪ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የሚተላለፍ መሆኑን አውቃችሁ በትዕግስት እንድትጠብቁ እያሣሠብን እስከዚያ ጊዜ ድረስ ግቢ ከተገባን በኋላ የሚኖረን የቆይታ ጊዜ አጭር ስለሆነ፡-
1. የተሰጡ የግልና የቡድን አሳይመንቶችን እየሰራችሁ እንድትቆዩ
2. የመመረቂያ መፅሄት ለማዘጋጀት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ስለሆነ እንደገባን ከ1ኛው ቀን ጀምሮ የፎቶ ማንሳት መርሃ ግብር ስለሚካሄድ ልብስ የማዘጋጀት ስራ እንድትሰሩ ስንል እናሳስባለን፡፡
የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት