منشورات IU Accounting and Finance Department على Telegram

A communication platform of Injibara University Accounting and Finance Department with its students of any program.
3,625 مشترك
4 صورة
121 فيديو
آخر تحديث 06.03.2025 03:26
قنوات مشابهة

11,566 مشترك
2,020 مشترك

1,714 مشترك
أحدث المحتوى الذي تم مشاركته بواسطة IU Accounting and Finance Department على Telegram
#የጥሪ ማስታወቂያ
#ለዩኒቨርሲቲያችን የመደበኛ መርሀ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሥራ እንዲቀጥል በመወሰኑ 1ኛ እና 2ኛ ዓመት እንዲሁም 3ኛ ዓመት የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪዎች ጥር 02 እና 03 ቀን 2013 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉና ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እናሳስባለን።
#የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
#ለዩኒቨርሲቲያችን የመደበኛ መርሀ-ግብር ተማሪዎች በሙሉ
በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የመማር ማስተማር ሥራ እንዲቀጥል በመወሰኑ 1ኛ እና 2ኛ ዓመት እንዲሁም 3ኛ ዓመት የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪዎች ጥር 02 እና 03 ቀን 2013 ዓ.ም ሪፖርት እንድታደርጉና ትምህርታችሁን እንድትጀምሩ እናሳስባለን።
#የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት
ቅዳሜ (03/04/2013) ጀምራችሁ የምትገቡ ተማሪዎች አሳይመንታችሁን
1.ተመራቂ ተማሪዎች በ10 ቀን ዉስጥ ለመምህሮቻቸሁ ገቢ እንድታደርጉ
2. 2ኛ ዓመት ኤክስቴንሽን ተማሪዎች እስከ ሚቀጥለው ሳምንት ለመምህሮቻቸሁ ገቢ እንድታደርጉ ::
ማሳሰቢያ: ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ገቢ ለማድረግ የመጣ ተቀባይነት የለውም።
በደህና ግቡ
1.ተመራቂ ተማሪዎች በ10 ቀን ዉስጥ ለመምህሮቻቸሁ ገቢ እንድታደርጉ
2. 2ኛ ዓመት ኤክስቴንሽን ተማሪዎች እስከ ሚቀጥለው ሳምንት ለመምህሮቻቸሁ ገቢ እንድታደርጉ ::
ማሳሰቢያ: ከተጠቀሰው ቀን በኋላ ገቢ ለማድረግ የመጣ ተቀባይነት የለውም።
በደህና ግቡ
የእንጅባራ ኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከታኅሣሥ 3-4/2013 ዓ.ም እንድትገቡ ተወስኗል።
#የ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎችን የመግቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ የምንሳውቅ ይሆናል።
#የ1ኛ እና 2ኛ ዓመት ተማሪዎችን የመግቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ የምንሳውቅ ይሆናል።
#ለዩኒቨርሲቲያችን ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከጥቅምት 27 እስከ 29/2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን ለመቀበል ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
ይሁን እንጂ ጥሪ የተደረገላችሁ የዩኒቨርሲቲያችን ተመራቂ ተማሪዎች አሁን ካለው ሀገራዊ ሁኔታ አንጻር ላልተወሰነ ጊዜ ባላችሁበት እንድትቆዩ እያሳሰብን የመግቢያ ቀን በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል፡፡
#እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከጥቅምት 27 እስከ 29/2013 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን ለመቀበል ጥሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
ይሁን እንጂ ጥሪ የተደረገላችሁ የዩኒቨርሲቲያችን ተመራቂ ተማሪዎች አሁን ካለው ሀገራዊ ሁኔታ አንጻር ላልተወሰነ ጊዜ ባላችሁበት እንድትቆዩ እያሳሰብን የመግቢያ ቀን በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል፡፡
#እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
ውድ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን የመመለሻ ቀናችሁ አሁን ባለው የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፡፡
የመግቢያ ቀናችሁን ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
Please all, share this information to all your friends as fast as possible. I tried to call for some of them but most students'phone is not working.
የመግቢያ ቀናችሁን ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
Please all, share this information to all your friends as fast as possible. I tried to call for some of them but most students'phone is not working.
ውድ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲያችን የመመለሻ ቀናችሁ አሁን ባለው የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፡፡
የመግቢያ ቀናችሁን ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
የመግቢያ ቀናችሁን ወደፊት የምናሳውቅ ይሆናል፡፡