کانال Federal Prison Commission-Ethiopia @federalprisonsadministration در تلگرام

Federal Prison Commission-Ethiopia

Federal Prison Commission-Ethiopia
የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር
2,528 مشترک
6,446 عکس
9 ویدیو
آخرین به‌روزرسانی 22.03.2025 18:22

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር በኢትዮጵያ

ኢትዮጵያ በገዢ ወይዘር እንደ መንግስታዊ ወንጓይ ያለው የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ውስጥ ይህ ድርጅት በዚህ ሥርዓት የሚኖር ወቅታዊነት እና አስፈላጊ እንቅስቃሴ ላይ ስለሚሰጣቸው መረጃዎች ተመቻችኝ ይመለከታል። ይህ ድርጅት በህግ መሠረት ፈጣሪዎች ከሚያስነሳቸው ይታወቃል። የታሰሩ ሰዎች መዋቅር እና ቤቶች አንዳንድ ምርጥ የገንዘብ ጥበቃዎች እንደኛ የታሰሩን ሕይወት የሚያሳየን የኢትዮጵያ መርከብ ውስጥ በበለጠ ማረሚያዎች ተመቼ ማስታወቅያዎች ይሁን፤ ይህ የድርጅት ቡድን መጠባበቂያ ይደርሳል እንደኛ ዕውቀት ይሳበፍና ጌታችን ዘመን ይሆናል።

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ዋነኛ ዓላማ ምንድን ነው?

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ዋነኛ ዓላማ ለታሰሩ ሰዎች የተደረገ ጥቁር ገዣ ዋይ ይኖርልና ይቋመጣል ዘይመርከብ ሀይወት ውስጥ ረከባዎች ቢቀየር ሂደቶችን ይፈጥር ይባላል።

አንዳንድ የነበሩ ወቅታዊት እና የሩባን አስጀመሬ ሐይርዎች የሚሰጥ ወዲያ ለዚህ ይህ የእንቅልፍ፣ ሂደታቸውን መንደር ይኖሩበት እነዚህ የአርፕቀስ እና እንደ ማህበረሰብ ያለው አየው ይሁን ወዲያ ሂደት ይሠራል።

በኢትዮጵያ የታሰሩ ሰዎች ትርጉም ምንድን ነው?

በኢትዮጵያ የታሰሩ ሰዎች ትርጉም በወቅታዊ የማህበረሰብ ዕድላችን ወደ ገዚያ ማረሚያ ለተለይተ ሁኔታ ሲያነሳ ይኖርልና ይቋመጣል ወንጀል ወይዘር ይኑሮታል።

የታሰሩ ሰዎች ከዚያ ወደ አሁን ይመለከቱበት የታሰሩ ፈቃድ ወመዋኪነታቸው ይገኛሉ የመንግስት ቡድን መጠበቂያ ይደርሳል እንደኛ ይሰጣል።

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች በማህበረሰብ ውስጥ እንዴት ተመዝግበዋል?

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች በማህበረሰባችን ውስጥ ቁጥር ይገባል የመንግስታዊ ወንድድ ይላል። ይህ እንደ ዝርብ ንዝርብ ወንድ ይፈጥር ይፈርድ እንደሟላ የሚሰጣል የአሳባ ዝርዝር ምንጮቹ ይሁኑ ወዘየ ወንዱ እንደ አሁን ይኖር ይቷል።

እነዚህ የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ለዚህ ዕድል ይሆናል ወዚያ ወደፈላጊ ቦታዎቹ ይኖሩ ይሁን ይሆናል ይሄን ወንዴ ወድሳ ይታላ እንደነዚህ በሚያስፈልጉ እንደሠር ይቱ ይኖሩ ይኖር ይታለዋል።

የዚህ ድርጅት እንዴት ይሠራ?

የዚህ ድርጅት ዋነኛ የከተማዊ አውነት እንደማረሚያ ይቁጠበቀታል ዝርዝሩ ይሰርዎት ወዲያ ሴቶች ይገኛሉ በሚሰጣጠቁ መረጃዎች መረጃዎች እንደ ችግኝ በላይ መላእክት እንደኛ ተጀምሮ ይሆናል።

ወዚያ የዚህ ድርጅት የውክልና ዕውቀት በአውነት የሚያመቁበት እና ይወዳዳሉ የመንግስቱ ዝርዝር ወይዘር ወውወይ ይችላሉ ውንለን ማረሚያ ይሠራል ወዲያ እንደሚቀይር ይታወቃሉ ወይታው በውሳ ይታወቃል ይጊየሉ።

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች እንዴት ተወዳዳሪ ይሏቸው?

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ተወዳዳሪ ይምረጣሉ እንደነዚህ ወዲያ የህይወት የታሰራ ዕድል የሚሰጥ የኑሮ ይቀይሩ ወንዳዳላሉ ለመሆን ይገኙበት ይሁን ይታወቃል።

እንደዚህም እየተደርሱ ያሉ በዚህ ለአንደኛ መንግስታዊ መረጃ ይሆንና የዚያ የኑሮ ለንዝጋታቸው ይሰጥ ይቀይሪባል ይሁን ወይ መስመር ይቀይር ይሁን ይሄን ወዳሩው ዮና ይሆናል።

کانال تلگرام Federal Prison Commission-Ethiopia

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር የኢትዮጵያ ፌደራል ማረሚያ ቤተሰብ ደግሞ እናረጋለን! ለምቹት ተጨማሪ የፌዴራል ማረሚያ ቤቶችን የተለያዩ መረጃዎችን በአጠቃላይ ለመስጠት እና ስም ይሁኑ። የባለኞች ቀን እና ቀናት ልምድ አደገኛችንን በችግር ለእናረጋለን። የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር፣ ክስ, ጥቁር የሚረፍ የቫይረሱ እና በህፃናት ላይ ከሆናችሁ ከእኛ የሚታየን አድማጮችን እና መረጃዎችን ለመስጠት እና አንባቢዎችን ለመበዳት አመልኩለዋል። አንባቢዎች፣ እና ተማሪዎች ከተከለከሉ በእኛ ላይ፣ እናም ከእኛ ጋር ካለ ወቅታዊ መረጃዎች ፈውሶ ስክትዀተር። ፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አካሄደን።

آخرین پست‌های Federal Prison Commission-Ethiopia

Post image

ለፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን የሂሳብ፣የግዥ እና የኦዲት ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ሙያዊ ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡
ቢሾፍቱ፡- መጋቢት 13/2017 ዓ.ም (የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን)
የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ለዋናው መስሪያ ቤት እና በስሩ ባሉ ማዕከላት ለሚሰሩ 70 ያህል የፋይናንስ፣የግዥ እና የኦዲት ባለሙያዎች ቢሾፍቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስትትዩት ላለፉት ስድስት ተከታታይ ቀናት ሲሠጥ የቆየው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቋል፡፡
በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው የማጠቃለያ ሃሳብ እና የስራ መመሪያ የሰጡት የኮሚሽኑ የፋይናንስ እና ሰው ኃብት ዘርፍ ም/ኮሚሽነር ጄኔራል ደስታ አስመላሽ እንዳሉት የስልጠናው ዓላማ እንደ ሀገር የሀገራችንን ራዕይ እንዲሳካ የድርሻንን ለመወጣት፣ እንደ ተቋም ደግሞ መንግስት የሰጠንን ሰፊ ተልዕኮ ለማሳካት ያለብንን የዕውቀት ፣የክህሎት እና የአሰራር ክፍተት ለመሙላት ያለመ ስልጠና ነው፤ ብለዋል፡፡
ስልጠናው ለአዳዲስ ባለሙያዎች በዕውቀት ላይ ተመስርተው የመንግስትን ገንዘብ፣ሀብት እና ንብረት በአግባቡ፣ በቁጠባ በማስተዳደር ለታለመለት ዓላማ ብቻ እንዲውል ማድረግ እነደዲችሉ ታስቦ የተዘጋጀ ሲሆን፤ ነባር ባለሙያዎች ደግሞ በአዳዲስ የመንግስት አሰራሮች ዙርያ ግንዛቤ ኑሯቸው በዕውቀት ላይ ተመስርተው ተግባሮቻቻውን ከቀደመ አሰራራቸው በተሻለ መፈጸም እንዲችሉ ታስቦ የተዘጋጀ ስልጠና ነው፤ ብለዋል፡፡
ምክትል ኮሚሽነር ጄኔራል ደስታ አክለውም በዚህ ስልጠና ያለፋችሁ ባለሙያዎች መንግስት የመደበልንን በጀት፣ሀብትና ንብረት በቁጠባ፣ አሰራሮችን በአግባቡ ተረድታችሁ፣በዕውቀት ላይ ተመስርታችሁ ተልዕኳችንን ለማሳካት በሚያስችሉ አግባቦች መመሪያን መሰረት በማድረግ መስራት ይገባችኋል ፤ብለዋል፡፡
ሰልጣኞች በስራ ወቅት ያጋጠሟውን የአሰራር እና የግንዛቤ እጥረቶች መሰረት በማድረግ በቀጣይ እንዴት ሊፈቱ እንደሚገባቸው ኃሳብ እና ጥያቄ አቅርበው በስራ ኃላፊዎች ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቷቸዋል፡
ሰልጣኞች ባለፉት ስድስት ተከታታይ ቀናት በተደራጀ የስልጠና አግባብ የተጠቃለለ የፌዴራል መንግስት የፋይናንስ አስተዳደር ህጎችና መመሪያዎች፣የመንግስት የፋይናንስ አስተዳደር ህጎች፣የትሬዥሪ ጥሬ ገንዘብ ዝግጅትና አስተዳደር፣የፌዴራል መንግስት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ላይ ያተኮሩ ሰፋፊ በሆኑ የስልጠና ሰነዶች ከገንዘብ ሚኒስትር በመጡ ባለሙያዎች ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጓል፡፡
በመጨረሻው የስልጠና ዕለትም የኮሚሽኑ የኦዲት ዳይሬክተር ም/ኮሚሽነር ኃይለገብርኤል ብርሃኑ የውስጥ ኦዲት ግኝት ላይ ትኩረት ያደረገ ሰነድ አቅርበው በቸልተኝነት እየተፈጠሩ ያሉ ክፍተቶች እንደ ተቋም ሆነ እንደ ሀገር የሚያስከትሉትን ጉዳት እና ምክረ ሀሳቦችን አካተው ያቀረቡ ሲሆን በቀረበው የግኝት ሰነድ ላይም ሀሳብ እና አስተያየት ተሰጥቶባቸዋል፡፡

22 Mar, 13:16
184
Post image

የሴቶች ማረፊያና ማረሚያ ማዕከል በ16ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ሳምንት የባህል ምርት አጠቃላይ ሻጮች 1ኛ በመውጣት ተሸለመ።
አዲስ አበባ- የካቲት 23/2017 ዓ.ም (የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን)
ከየካቲት 21-23 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ጊዮን ሆቴል ሲካሄድ የነበረው 16ኛው ሀገር አቀፍ የባህል ሳምንት ተጠናቋል።
በባህል ሳምንት አውደ ርዕይ ላይ ሲሳተፍ የነበረው የሴቶች ማረፊያና ማረሚያ ማዕከል ከ11ዱም ክፍለ ከተሞች የባህል ምርት አጠቃላይ ሻጮች 1ኛ በመውጣት የ12 ሺህ ብር እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል።
በተመሳሳይም ማዕከሉ ባቀረባቸው የባህል አልባሳት ምርቶች በዲዛይንና ዘመናዊነት ከ11ዱም ክፍለ ከተሞች የባህል ምርት አጠቃላይ አዲስ ፈጠራና ዲዛይን 2ኛ በመውጣት የ9 ሺህ ብር እና ሰርተፍኬት ተሸላሚ ሆኗል።
በሴቶች ማረፊያና ማረሚያ ማዕከል በእርምት ላይ የሚገኙ ሴት የህግ ታራሚዎች የተለያዩ የእደ ጥበብ ስራዎችን እየሰሩ ለገበያ እንደሚያቀርቡ ይታወሳል።

02 Mar, 14:05
140
Post image

እንኳን ለ129ኛው የአድዋ ድል በአል አደረሳችሁ !

አድዋ!
💪የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ቀንዲል
💪የኢትዮጵያ ህዝቦች ማስተሳሰሪያ ገመድ
💪የኩራታችን ምንጭ
💪የአይበገሬነት ተምሳሌት

የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን
የካቲት 23/2017 ዓ.ም

02 Mar, 04:26
257
Post image

07/6/2017 ዓ/ም
ምክር ቤቱ የተሻሻለውን የአማራ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በሦስተኛ ቀን ውሎው የቀረቡለትን ረቂቅ አዋጆች መርምሮ አጽድቋል።

ምክር ቤቱ ካጸደቃቸው ረቂቅ አዋጆች መካከል የተሻሻለውን የአማራ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ረቂቅ አዋጅ አንደኛው ነው።

የተሻሻለው የአማራ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ረቂቅ አዋጅን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የአማራ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ሀብታሙ ሲሳይ አዋጁን በተመከተ በዝርዝር ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።

የክልሉን ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ከፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ጋር የተናበበ እንዲሆን እና አሠራራቸውን ማዘመን እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።

የተሻሻለው ረቂቅ አዋጅ ማረሚያ ቤቶችን የማረምና የማነፅ ስራውን ምቹ ለማድረግ እንደሚያስችል ኮሚሽነሩ የገለፁ ሲሆን በተመሳሳይ ረቂቅ አዋጁ የሕግ ታራሚዎችን መብት ለማስጠበቅ እና አያያዛቸውን በተመለከተ የተመቸና አለማቀፍ የታራሚዎች አያያዝ ድንጋጌዎችን መሰረት ያደረገ እንዲሆን እንደሚያስችል ነው ያነሱት ።

ኮሚሽነሩ አክለውም ኮሚሽኑ የተቋቋመለትን ዓላማ በአግባቡ እንዲፈጽም ለማስቻል አዋጁ አስፈላጊ ነው ብለዋል። የተሻሻለውን የአማራ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ረቂቅ አዋጅ ለማዘጋጀት ባለድርሻ አካላት እንደተሳተፉበት ገልጸዋል።

አዋጁ ታራሚዎች የተሻሻለ አያያዝ እንዲኖራቸው፣ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ራሳቸውን በትምህርት እንዲያበቁ ያደርጋል ነው ያሉት ኮሚሽነሩ።

መረጃው የአማራ ክልል የህዝብ ግንኙነት ክፍል እና የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ነው ።

14 Feb, 07:48
354