ግጥም እና ወግ መድብል (poem)📜📜🔈 (@ethiopianpoem1) के नवीनतम पोस्ट टेलीग्राम पर

ግጥም እና ወግ መድብል (poem)📜📜🔈 टेलीग्राम पोस्ट

ግጥም እና ወግ መድብል (poem)📜📜🔈
የተለያዩ በመድብል ደረጃ ለንባብ የበቁ እና ያልበቁ የፍቅር ፣ የሀገር ፣የትዝታ ፣ እና ሌሎች ሀገርኛ ጣዕመ ዜማ ያላቸውን ግጥሞች ያልተሠሙ ወጎች እንዲሁም የገጣሚያንና የታዋቂ ሰዎች ታሪኮችን ያገኛሉ።ግጥም ከቃላት ስደራ በላይ የእውነትና የእምነት ውጤት ፤ የምስጢር ዋሻ ነው፡፡አባላችን ይሁኑ
@ethiopianpoem1
አሰተያየት እና ግጥሞች ካሏችሁ
👉👉 @Yoyo556
3,135 सदस्य
11 तस्वीरें
4 वीडियो
अंतिम अपडेट 01.03.2025 15:09

समान चैनल

1990th
5,871 सदस्य
90music
3,542 सदस्य
Pharma first
1,284 सदस्य

ግጥም እና ወግ መድብል (poem)📜📜🔈 द्वारा टेलीग्राम पर साझा की गई नवीनतम सामग्री


ስለ ተሳምክ ደስ አይበልህ ስለመሳም ማወቅ ከፈለክ ክርስቶስን ጠይቀው........ስለ ይሁዳ ይነግርሀል🙏💟💟
♡ ㅤ    ❍ㅤ      ⎙       ⌲
ˡᶦᵏᵉ   ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ    ˢᵃᵛᵉ 𝑠ℎ𝑎𝑟𝑒

ከሰው መሀል ነኝ ምናልባትም ሁካታ ከሚፈጥሩትም ዋነኛዋ ልሆን እችላለው
ግን............. የምጮኸው እና የማውከው ውስጤ ያለውን ጩኸት ላለመስማት ነው😔💔💔
♡ ㅤ    ❍ㅤ      ⎙       ⌲

Join this plat form. Touch the link below

https://t.me/hulepay_official_bot?start=r06038893510

ራእይ እያለ እንደሌለ!

(“ራእይን ማወቅና መኖር” ከተሰኘው የዶ/ር ኢዮብ ማሞ መጽሐፍ የተወሰደ)

ከራእይ አውድ አንጻር፣ ይህንን ጽሑፍ የምናነብ ሰዎች በሶስት እንከፈላለን፡-

1. ምንም አይነት ራእይ የሌለን ወይም ራአያችንን የማናውቅ፡፡
2. ራእይ እያለንና እያወቅነው በዚያ አቅጣጫ መሄድ ያልቻለን፡፡
3. ራእያችንን በማወቅ በዚያ አቅጣጫ መንገድ የጀመርን፡፡

እንደ እውነቱ ከሆነ በዚህ ምድር ላይ ካለምንም ራእይ (ካለምንም ዓላማ ማለት ነው) የሚወለድ ሰው አለ ለማለት ያስቸግራል፡፡ ልዩነቱ ያለው ከተወለድን በኋላ የምልፍባቸው ሁኔታዎችና ያሳደጉን ሰዎችም ሆነ የአካባቢያችን ሕብረተሰብ የአኗኗር ዘይቤ ያመጣብን ጫና ራእይ እያለን ልክ እንደሌለን ኖረን እንድናልፍ ያደርገናል፡፡

ራእይ እያለን ልክ እንደሌለው ሰው ታስረን እንድንቀመጥ ከሚያደርጉን እንቅፋቶች መካከል የሚገኙትን ይገኙበታልና በጥንቃቄ መመልከቱና ከመንገዳችን ላይ ማስወገዱ አስፈላጊ ነው፡፡

1. ባለፈው ታሪክ መኖር

የራእይ ጉዳይ ከወደፊታችን ጋር የተያያዘ ጉዳይ ነው፡፡ በዚህ የወደፊታችንን በሚቀርጽ ጉዳይ ላይ ትልቅ ተጽእኖ ካላቸው ነገሮች አንዱ የኋላችን ላይ የማተኮር ሁኔታ ነው፡፡ ያለፈው ታሪካችንና ልምምዳችን በወደፊቱ ራእያችን ላይ መልካም መዋጮን የማድረጉን ያህል ወደ ኋላ ሊጎትተንም እንደሚችል በማሰብ ያለፉ ስህተቶችን በጥንቃቄ መያዝ አስፈላጊ ነው፡፡

ሕይወት እስከኖርን ድረስ የስህተትም ሆነ የስኬት ልምምዶች እንዳሉ ማወቅ አስፈላጊ ነው፡፡ እነዚህን የተለያየ ገጽታ ያላቸውን ልምምዶች በተገቢው መንገድ መያዝ ጠቃሚ ነው፡፡ በተለይም ደግሞ በሃሳባችን እየተመላለሰ ውስጣችንን የሚያደክመውን ያለፈ ስህተት ጉዳይ ማሸነፍ አስፈላጊ ነው፡፡ ልናተኩር የሚገባን በወደፊት ራእያችን ላይ ሊሆን ሲገባው ባለፈው ታሪክ መያዝና ወደኋላ መጎተት ከብዙ ስኬታማ ጉዞ የሚገታን ጉዳይ ነው፡፡

2. የስኬት ማጣት ፍርሃት

ፍርሃት ብዙ አይነት ገጽታ አለው፡፡ ይህ ስኬትን የማጣት የፍርሃት አይነት ማንኛውም አዲስ ነገርን ለመጀመር የሚፈልግ ሰው የሚጋፈጠው ፍርሃት ነው፡፡ በፊታችን ልንገባበት የምናስበውና ራእይ ብዙ ነገራችንን ዋጋ ሊያስከፍለን ስለሚችል ምናልባት ካልተሳካ ሊደርስብን ይችላል የምንለው ቀውስ ያስፈራናል፡፡ በተሳካ ሁኔታ ወደፊት ለመቀጠል ግን ይህንን እንቅፋት ማሸነፍ ግን የግድ ነው፡፡

የስኬት ማጣትን ፍርሃት ለማስወገድ ካስፈለገ የስኬትን ትርጉም በሚገባ መገንዘብ ጠቃሚ ነው፡፡ ስኬት ማለት አለመድከም፣ አለመወላወል፣ እንቅፋትን አለመጋፈጥ፣ አለመውደቅና … እንደሆነ ከማሰብ መጠበቅ አለብን፡፡ በዚያ ምትክ ስኬት ማለት የብዙ ውጣ ውረዶች ጎዳና መሆኑን በመገንዘብ ሁኔታዎች ለጊዜው ተሳኩም አልተሳኩም ከራእያችን አቅጣጫ አንጻር ወደፊት የመሄድን ልምምድ ማዳበር የግድ ነው፡፡

3. ሰው-ተኮር መሆን

በእያንዳንዱ በምናደርገው ነገር ላይ ሰዎች ያላቸው አመለካከት ምን እንደሆነ የመጨነቅ ዝንባሌ ካለን፣ ራእያችንን በጽንአትና በትኩረት ለመከተል ያስቸግረናል፡፡ ራእዩን ለይቶ ለማወቅ፣ ለመቅረጽና ለመከተል በተነሳ ሰው ላይ ሰዎች የተለያዩ ወደ ኋላ ሊጎትቱ የሚችሉ አመለካከቶችን ሊያንጸባርቁ ይችላሉ፡፡ ይህንን የተለመደ እውነታ ደግሞ ለማለፍ የቆረጠ ማንነት ያስፈልጋል፡፡

እኛ እውነት ሆኖና በሚገባ ገብቶን በምንከተለው ራእይና ዓላማ ላይ ሰዎች ምንም አይነት አመለካከት ለመያዝ መብት እዳላቸው መቀበል ልቦናን ያሳርፋር፡፡ ሰዎቹ የሚያስቡትና የሚናገሩት ላይ ከማተኮር ይልቅ ራእያችን ላይ ማተኮር ስኬታማ ያደርገናል፡፡ በተጨማሪም፣ የሚቃረን ሃሳብ ያላቸውን ሰዎች ከመስማት ይልቅ ሊያበረታን የሚችል ሃሳብ ያላቸው ሰዎች አካባቢ መሆን ይበጃል፡፡

4. የክህሎት ችግር

አንዳንድ ሰዎች ምንም እንኳን ራእያቸውን ወደማወቅ ቢመጡም ያንን በውስጣቸው የሚያውቁትን ራእይ በምን መልኩ መስመር እንደሚያስይዙት፣ እንደሚገልጹትና ተግባራዊ ወደመሆን እንደሚያመጡት መላውን አያውቁትም፡፡ ይህ ሁኔታ ከክህሎት ጋር የተገናኘ ሁኔታ ነው፡፡ አንድ ሰው ራእዩን ካወቀ በኋላ ወደ የት እንደሚወስደው ካላወቀ ያንን ክህሎት የማሳደግ ጉዞ ሊጀምር ይገባዋል፡፡

አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች የክህሎቱ አቅም ሲያንሳቸውና ያንንም ማሳደግ ካልፈለጉ አንድ ሰው ሊኖረው የሚገባውን ራእይ-ተኮር ጉዞ ከብዙ ፍልስፍና ጋር በማነካካት የራእይ እውነታ የማጣጣል ዝንባሌ ይታይባቸዋል፡፡ ለምሳሌ፣ አንዳንድ ሰዎች፣ የምንኖረው አስቀድሞ የተወሰነልንን ነገር ስለሆነና እኛ በዚያ ነገር ላይ ምንም ቁጥጥር ስለሌለን የመጣውን ዝም ብለን መቀበል እንዳለብን ያስባሉ፡፡ ይህ የተዛባ ፍልስፍና ከራእይ ቀጠና ያወጣናል፡፡

Dr Eyob

https://t.me/elelanjobs

I’m earning money by completing tasks such as testing apps and playing games on https://freecash.com/r/109293750282607861946. If you sign up through my link you can open a free case and win up to $250. https://freecash.com/r/109293750282607861946

Be bishooftu ketema wst yetezegaje ye modeling wididir
Ticket available @0928886272

Ye Hitsanat Festival Be Debre Zeyt ( Bishoofttu) ketema Wst. agugagi Wididir Ena Shilmat Betechemarim Yizolachu Metoal.

እናቴ
አንድ ቅጠል ቢረግፍ
አንድ ዛፍ ይበቅላል
አንድ ቀን ቢጨልም
አንድ አለም ይነጋል
አንድ እናት ብታጣ
መድረሻው ይጠፋል።

አናቴ ይስጥሽ ከ እድሜዬ
ከኔ ላይ ቀን ሶ አንቺ ላይ ጨምሮ
ደስታሽን ያብዛልሽ
ሀዘንሽን እኔ ላይ ከምሮ

ህልምሽን ሳልኖረው
አልጣሽ ከ ጎኔ
ያንቺ መኖር ነውና
የሚሰጠኝ ወኔ፣

𝔅𝔦𝔯𝔞🖤🌒

@ethiopianpoem1
@yoyo556

#የአዝማሪው_እሮሮ
.
.
.
ተቀበል ይለኛል መሸታ ቤት ገብቶ
ምኑን ልቀበለው ሁሉን ተቀራምቶ
በባዶ መሸለል በባዶ ፉከራ
የልብን ጠባሳ አጥቦ ላያጠራ
ልፋ ቢለኝ እንጂ እንደው የኔ ነገር
ቃላት ተደርድሮ አይገነባም ሀገር

yoni mak

@ethiopianpoem1
@yoyo556

🥝 ጥሬ ነኝ

አዎ አሁንም ፡ ጥሬ ነኝ
መብሰል የሚባለው ፡ገና የሚቀረኝ
እሰይ አበጀው ፡እንኳን ጥሬ ሆንኩኝ
ከኔ በፊትማ ፡ ቸኩለዉ የበሰሉ
ማርች ናቹ ተብለዉ ፡በስብሰው ተጣሉ
ታዲያ ለምን ብዬ አሁን እበስላለው ?
ቀድመው የበሰሉት : ሲጣሉ እያየው ።
yonimak


@ethiopianpoem1
@yoyo556