Últimas Postagens de Ethio Daily (@ethiodaily21) no Telegram

Postagens do Canal Ethio Daily

Ethio Daily
እርሶ ቻናላችንን Subscribe ሲያደርጉ ወቅታዊና ሁሉን አቀፍ መረጃዎችን ያገኛሉ።
Link👇
https://
1,800 Inscritos
6,353 Fotos
138 Vídeos
Última Atualização 06.03.2025 18:21

O conteúdo mais recente compartilhado por Ethio Daily no Telegram

Ethio Daily

06 Mar, 09:38

71

የደቡብ ሱዳን ጦር የሀገሪቱን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሪካ ማቻርን መኖሪያ ቤት ከቧል፣ ሚንስትሮችም ታስረዋል።

የደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር የሚመሩት መንግስት ጦር ማምሻውን በምክትላቸው ሪክ ማቻር መኖሪያ ቤት ከበባ በማድረግ  የቁም እስረኛ እንዳደረጋቸው ከስፍራው የወጡ ዘገባዎች ያመለክታሉ።

እስካሁን ለማቻር ቅርበት አላቸው የተባሉ ሶስት ሚንስትሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል። መንግስት እርምጃውን የወሰደው ለማቻር ታማኝ ነው የተባለ ታጣቂ ቡድን በላይኛው ናይል ግዛት በሚገኝ የመንግስት የጦር ካምፕ ላይ ጥቃት አድርሶ ከተቆጣጠረ በኋላ ነው። በደቡብ ሱዳን ፕሬዝዳንትና በምክትላቸው መካከል ከአስራ ሁለት አመት በላይ የዘለቀ ተደጋጋሚ ውጊያ ያደረጉና ለሚሊዮኖች ሞትና መፈናቀል ሰበብ ናቸው።

Image: Pope Francis literally begs for peace at retreat for South Sudan leaders, April 11, 2019, CNS photo/Vatican Media via Reuters
Ethio Daily

06 Mar, 09:37

67

የመሬት መንቀጥቀጥ‼️
በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 5:22 አካባቢ በአዲስ አበባ እንዲሁም በሌሎች አካባቢዎች የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት መሰማቱን የአዩዘሀበሻ ቤተሰቦች ጥቆማ አድርሰዋል።
Ethio Daily

06 Mar, 08:48

76

ቻይና ለማንኛውም ጦርነት ዝግጁ መሆኗን  አስታወቀች‼️

አሜሪካ ጦርነት ከሆነ ፍላጎቷ ለማንኛውም ጦርነት ዝግጁ ነኝ ብላለች ቻይና።

ቻይና በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እየጨመረ የመጣውን የንግድ ታሪፍ ጭማሪ  አጥብቃ የተቃወመች ሲሆን  ቻይና  ማንኛውንም አይነት ጦርነት ለመዋጋት ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች።

ጦርነት አሜሪካ የምትፈልግ  ከሆነ፣ የንግድ ጦርነት ወይም ሌላ ዓይነት ጦርነት ከሆነም   እስከ መጨረሻው ለመዋጋት ዝግጁ ነኝ ሲል የቻይና ኤምባሲ በድጋሚ መግለጫ አውጥቷል።

ይህ የቻይና መግለጫ ቻይና እስካሁን በዚህ ጉዳይ ላይ ካሳየችው ጠንካራ አቋም ከባዱ መሆኑ ተነስቷል።

አሜሪካ በበኩሏ በተመሳሳይ የቻይንን አቋም በማንፀባረቅ ፤አሜሪካም ለየትኛውም ጦርነት ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
Ethio Daily

06 Mar, 05:19

82

https://youtube.com/shorts/49C0N5QS0yI?feature=share
Ethio Daily

05 Mar, 18:15

101

https://youtube.com/shorts/piCiHLqOwUI?si=vrUZ5j7Ueb5Dq5w9
Ethio Daily

05 Mar, 04:49

138

https://youtube.com/shorts/2hOPfivDFaU?feature=share
Ethio Daily

04 Mar, 13:43

181

https://youtube.com/shorts/_jb2CwLuHPU?si=a-u-KgMYGuxUiifN
Ethio Daily

04 Mar, 09:19

196

https://youtu.be/EK8GAP-pU4Q?si=dd51OocQDtKpW2M7
Ethio Daily

03 Mar, 12:11

254

"የፈጠራ ክስ ቀርቦብኛል"- ኤርትራ‼️
ተመድ እና የአውሮፓ ህብረት የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ድንበር ገብተው ጥቃት እየፈፀሙ መሆናቸውን ተከትሎ ያቀረበባትን ክስ ኤርትራ አስተባበለች።

የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስቴር የማነ ገ/መስቀል በx ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ አውሮፓ ህብረት እና ተመድ እንደዚህ ቀደሙ ሁሉ ተመሳሳይ እና የፈጠራ ክስ በኤርትራ ላይ መስርቷል ሲሉ ገልፀዋል።

በጄኔቫው ስብሰባ ላይ ኤርትራ በትግራይ ክልል ወረዳዎች ውስጥ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እየፈፀመች መሆኑ የተገለፀ ሲሆን የኤርትራ ወታደሮች በአስቸኳይ ከትግራይ ክልል ለቀው እንዲወጡም ጥሪ አቅርቧል፡፡
ይሁንና ኤርትራ ክሱን የፈጠራ ክስ ነው ስትል አስተባብላለች።
Ethio Daily

03 Mar, 12:10

220

ቤት በነፃ‼️
ቡርኪናፋሶን በሽግግር ፕሬዝዳንትነት እየመሩ የሚገኙት ወጣቱ  ኢብራሂም ትራኦሬ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ እና ቤት ለሌላቸው ቡርኪናቤዎች ነፃ ቤቶችን መገንባት መጀመራቸውን አስታወቁ።
በ 2030 እያንዳንዱን የቡርኪናፋሶ ህዝብ የቤት ባለቤት ለማድረግ ራዕይ ተይዞ እየተሰራ ነው ብለዋል።
እነዚህን ፕሮጀክቶች ለመደገፍ ከደመወዝ ምንም አይነት ቀረጥ አይቀነስም ብለዋል።
ኢብራሂም በሁለት አመት የስልጣን ቆይታ ብቻ ቡርኪናፋሶን ወደ ገነት እና ከድህነት የጸዳች ሀገር እያሸጋገረ ነው ሲሉ ከበርካታ መሪዎች እና ግለሰቦች አድናቆት እየተቸረው ይገኛል።
ኢብራሂም ትራዎሬ ምንም አይነት የፖለቲካል ሳይንስ ትምህርት የለውም።