የቅድመ ክፍያ ደንበኞች የመስቀል በዓል ቀን በካርድ ማለቅ ምክንያት አገልግሎት እንዳይቋረጥባቸው በማሰብ ኮኔል እና ሳቢያን በሚገኙ አገልግሎት መስጫ ማዕከሎቻችን እስከ ቀኑ 6 ሰዓት ድረስ የካርድ ማስሞላት አገልግሎት የምንሰጥና የድህረ ክፍያ ደንበኞቻችንም የተጠቀሙበትን የፍጆታ ሂሳብ የምንቀበል በመሆኑ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህን አውቃችሁ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንድትሆኑ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
መልካም በዓል!!!!
#የድሬዳዋአስተዳደርኤሌክትሪክአገልግሎት
ወቅታዊና ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት የትስስር ገፆቻችን ቤተሰብ ይሁኑ:-
ፌስ ቡክ፡https://www.facebook.com/diredawaelectric2011
ቴሌግራም፡ https://t.me/eeudiredawa