Bahir Dar University,Ethiopia @bahir_dar_university Channel on Telegram

Bahir Dar University,Ethiopia

@bahir_dar_university


It is a channel about Bahir Dar University all Campuses!

www.bdu.edu.et

Promotional Article for Bahir Dar University Channel (English)

Are you a student or prospective student interested in learning more about Bahir Dar University in Ethiopia? Look no further than the Telegram channel @bahir_dar_university! This channel is dedicated to providing information about Bahir Dar University, including all campuses and programs offered. Whether you are looking for updates on academic events, campus life, or admission requirements, this channel has got you covered. Stay connected with the latest news and announcements from one of Ethiopia's leading universities. Join the @bahir_dar_university Telegram channel today and be a part of the Bahir Dar University community! For more information, visit www.bdu.edu.et.

Bahir Dar University,Ethiopia

15 Feb, 17:24


የዶ/ር አንዷለምን ቤተሰብ እንርዳ!

በአገር ውስጥም ይሁን ከአገር ውጭ ለሚኖሩ ወገኖች የዶ/ር አንዷለም ዳኜ ልጆች ድጋፍ ለማሰባሰብ የተከፈተ የሃብት ማሰባሰቢያ ሊንክ ነው።

https://www.wegenfund.com/causes/drandualem/?fbclid=IwZXh0bgNhZW0CMTEAAR0tGeeUyhLraZLIrw0p4HkrKx0mrv9w6WvuRplVYMSEx8gl7dL-l4o2uIE_aem_6mFpsJIp5UpeC4s_n-Hbww

Bahir Dar University,Ethiopia

15 Feb, 16:59


የሀዘን መግለጫ!

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለበርካታ ዓመታት በኦዲት ከፍተኛ ባለሙያነት ፣ በውስጥ ኦዲት ዳይሬክተርነት፣ የሰላም ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክተርነት፣ በኋላም በጡረታ እስከተገለሉበት እለት ድረስ የአስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት አማካሪ በመሆን ያገለገሉት አቶ አስማማው ወርቁ ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በባሕር ዳር ሕክምና ሲከታተሉ ቆይተው ሊሻላቸው ባለመቻሉ ዛሬ የካቲት 08/2017ዓ/ም ከዚህ አለም በሞት አርፈዋል።

አቶ አስማማው ወርቁ በዩኒቨርስቲው ቆይታቸው የነበራቸውን እውቀትና ልምድ ሳይሰስቱ ለዩኒቨርሲቲው እድገት የበኩላቸውን ያበረከቱ አገር ወዳድ፣ ለመጪው ትውልድ ቀናዒና መልካም አሳቢ ሰው ነበሩ።

ስርዓተ ቀብራቸውም ነገ የካቲት 09/2017ዓ/ም ቀን በባሕርዳር ከተማ ቀበሌ 10 አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን የዩኒቨርሲቲያችን ሰራተኞች ፣ ቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ይፈጸማል፡፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር እና የስራ ባልደረቦቻቸው በአቶ አስማማው ወርቁ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን እየገለጹ ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛሉ!

Bahir Dar University,Ethiopia

15 Feb, 04:22


አዲስ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል
***
አብርሃም ገነት የተጻፈው “ሳላዛት” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ መጽሐፍ፤ ሰሞኑን ገበያ ላይ እንደዋለ ደራሲው አብርሃም ገነት ለአዲስ አድማስ ገለጸ፡፡ ደራሲው በዩኒቨርስቲያችን አንትሮፖሎጂ ትም/ት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ሶስተኛ ዲግሪዉን ለማጠናቀቅ በእጩነት ላይ ነው፡፡
አብርሃም ገነት በስነ ጽሁፍ ዝንባሌው በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በሚጽፋቸው ተወዳጅ አጫጭር ልብወለዶቹ፣ ግጥሞቹና ወጎቹም ይታወቃል፡፡ “ሳላዛት” በረዥም ልብወለድ ዘርፍ፣ ለጸሃፊው የበኩር ሥራው እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በ500 ብር ለሽያጭ የቀረበው ልብወለድ መጽሐፉ፤ በጃፋርና በሀሁ መጽሐፍ መደብሮች ማግኘት እንደሚቻል ታውቋል፡፡ እንዲሁም በስልክ 0910625217 ወይም 091 840 9016 ደውሎ መጽሐፉን ማግኘት ይቻላል፡፡

ከመጽሐፉ የተቀነጨበ:-
"አለማችን ፕላኔታዊ ውሕደት ያስፈልጋታል"
”--ዓለምን በአንድ ፌደሬሽን ማሰባሰብ ግቡ ሰዋዊና ፕላኔታዊ አንድነት ለማምጣት ቢሆንም ውጤቱ ግን ከዚህ ያለፈ ነው። ዓለምን በአንድ ፕላኔታዊ ፌደሬሽን ማሰባሰብ ያስፈለገው ጦርነትን ለማስቀረት፣ ሰላምና ፍትሕን ለማስፈን፣ የምድር አየር ንብረት ለሰው ልጅና ለሌሎችም ፍጡራን ተስማሚ ሆኖ እንዲቀጥል ለማድረግና ስልጣኔን በተለይም የህዋ ስልጣኔን ለማቀላጠፍ ነው"።

"...ዓለምን በአንድ ፕላኔታዊ ፌደሬሽን ስር ማድረግና የሰው ልጅን የህዋ ስልጣኔ በአንድ ፕላኔታዊ ማዕከል እንዲመራ ማድረግ እጅግ ወጪ ቆጣቢ ነው። ሀገራት ፕላኔታዊ ፌደሬሽኑን ሲቀላቀሉ ለመከላከያ ኃይል የሚያወጡት በቢሊዮንና ትሪሊየን ዶላር የሚቆጠር ወጪ አይኖርባቸውም፣ ለፌደሬሽኑ መከላከያ ኃይል የተወሰነ ዓመታዊ መዋጮ ብቻ ነው የሚያደርጉት። የሚተርፈውን ገንዘብ አስቡት። የዓለም ሀገራት ለመከላከያ ይበጅቱት ከነበረው ገንዘብ የተወሰነውን ብቻ በመጠቀም የፌደሬሽኑ የህዋ ተቋም ተአምር መሥራት ይችላል። ዓለም በፕላኔታዊ ፌደሬሽን ትጠቃለል የምንለው በምክንያት ነው። የሰው ልጆችና የፕላኔቷ ስር የሰደዱ ችግሮች የሚቀረፉት በፌደሬሽኑ ውስጥ ስለሆነ ነው። ፕላኔታዊ ፌደሬሽናችን ለሁሉም የሰው ልጆችና ለሁሉም የምድር ፍጡራን ጭምር መድህን ነው"።
መልካም ንባብ!

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

15 Feb, 04:21


Call for paper

Bahir Dar University,Ethiopia

14 Feb, 04:16


Alumni Memories: Class of 97 E.C!

Feven Tigistu (PhD) had graduated from BDU 20 years back (1997 E.C) with a bachelor degree in Biology.The girl with the charming smile & decent character was an active member of the university's student council leadership & founding member of Ethiopian Higher Education Female Students' Association. She received her PhD from University of Helsinki in Integrative Life Sciences under Physiology & Neuroscience division.The young research scientist has strong research professional skills in Mesenchymal stem Cells, lipid Metabolism, molecular Biology, biotechnology, and cell culture. In the picture, Feven Tigistu (PhD) is seen receiving her bachelor degree from V/P of Bahir Dar university Yalew Endaweke (PhD) in 1997 E.C.
(Credit: Tamiru Delelegn)

Bahir Dar University,Ethiopia

11 Feb, 15:16


BDU Family,
Let's rally behind Dr. Addisu Workie of our School of veternary Medicine staff!

His innovative business idea, Guaro Farms, has been selected as a potential award candidate.

Show your support by casting your vote here: https://vote.grvsummit.com/
Let's make BDU proud!

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Feb, 16:26


የ Dilla University የህክምና ትምህርት ቤት ሰራተኞች
እናመሰግናለን::

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Feb, 16:25


#justice_for_dr_andualem_dagnie

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Feb, 16:24


ቀን፡ 03/06/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
--------------------------------------
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለCollege of Science አካዳሚክ ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ አካዳሚክ ም/ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ቸማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡-
ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሲቲው ድህረ- ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት የካቲት 03 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡
በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች +251 583 20 9653 ወይም +251 583 20 6059 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Feb, 16:23


ቀን፡ 03/06/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
--------------------------------------
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለCollege of Agriculture and Environmental Sciences አካዳሚክ ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ አካዳሚክ ም/ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ቸማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡-
ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሲቲው ድህረ- ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት የካቲት 03 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡
በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች +251 583 20 9653 ወይም +251 583 20 6059 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Feb, 11:13


ለዶ/ር አንዱዓለም ዳኜ የመታሰቢያና የሻማ ማብራት ስነ-ስርዓት ተካሄደ
Debre Berhan University

በደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ መምህራንና በሀኪም ግዛው ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች ጥር 24/2017 ዓ.ም ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ህይወታቸውን ላጡት የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊስት ሃኪም፣ ተመራማሪ እና መምህር የነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ መታሰቢያ ስነ-ስርዓት በሻማ ማብራት አክብረዋል፡፡

በስነ-ስርዓቱ ላይ የአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ቴዎድሮስ ክፍለዮሐንስ ጨምሮ ያስተማራቸው ተማሪዎቹ፣ የክፍል ጓደኞቹ፣ የህክምና ተማሪዎችና የስራ ባልደረቦቹ ተገኝተዋል፡፡ ዶ.ር አንዱዓለም ዳኜ በዚህ አጭር እድሜው ያከናወናቸው ተግባር እጅግ አስደናቂ በመሆናቸው ትምህርት ልንወስድባቸው የሚገባን ሲሆን የእርሱን ትሁት አገልጋይት መንፈስ ልናስቀጥል ይገባል ሲሉ ያስተማራቸው ተማሪዎችና ጓደኞቹ ተናግረዋል፡፡

በተያያዘም እንደጤና ባለሙያ የዶ/ር አንዱዓለምን ቤተሰቦች በማገዝ፣ የእርሱን የሙያ ዓርዓያነት ልንከተልም ይገባል በማለት ድጋፍ ለማሰባሰብ እንዲቻል በካምፓሱ ባሉ የቅርብ ጎደኞቹ አማካኝነት አካውንት እንዲከፈትና በአጭር ጊዜ የካምፓሱ ሰራተኞችና ተማሪዎች የራሳቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ ጥሪ ተላልፏል፡፡

#justice_for_dr_andualem_dagnie

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Feb, 09:46


የሀዘን መግለጫ!

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለበርካታ ዓመታት የበጀት ክትትል እና ግምገማ ከፍተኛ ባለሙያ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ በእውቀቱ ይግዛው ሙጨ ባደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ሊሻላቸው ባለመቻሉ የካቲት 2 ቀን 2017 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል፡፡

ስርዓተ ቀብራቸውም ዛሬ የካቲት 3 ቀን በሞጣ ከተማ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ቤተሰቦቻቸው እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው በተገኙበት ይፈጸማል፡፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር እና የስራ ባልደረቦቻቸው በአቶ በእውቀቱ ይግዛው ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን እየገለጹ ለወዳጅ ዘመድ መጽናናትን ይመኛሉ!!

Bahir Dar University,Ethiopia

08 Feb, 19:44


የሻማ ማብራትና መታሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ
=========
በኮሌጁ በሚሰጠው የላቀ አመራርነት ፕሮግራም ሰልጣኝ ባልደረቦች ለዶ/ር አንዱዓለም ዳኘ የሻማ ማብራትና መታሰቢያ ፕሮግራም በጥበበ ግዮን ግቢ አካሄዱ።

ዶ/ር አንዱዓለም በአመራርነት ስልጠና ፕሮግራሙ የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች መካከል አንዱ ነበር።

ነፍሱን በአጸደ ገነት ያሳርፍልን!!
#justice_for_dr_andualem_dagnie

Bahir Dar University,Ethiopia

08 Feb, 16:20


የዶ/ር አንዷለም ዳኜ መታሰቢያ ፕሮግራም በአፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል ተካሄደ
የአፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች፣ አመራሮችና ሐኪሞች
በቦርድ አመራርነት እና በሐኪምነት ያገለግል የነበረው ዶ/ር አንዷለም ዳኜን የሚዘክር የመታሰቢያ ፕሮግራም አካሄዱ።

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

08 Feb, 05:40


‹‹የአዕምሮ ጤና እና ማኅበረሰባዊ ሥነ ልቦና ላይ እንዴት እንደምንደግፍ እና እንደምንሰራ የጋራ ቁርጠኝነት በመያዝ በአስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለብን።›› የባሕር ዳር ዩኒበርሲቲ ፕሬዚዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር)

ጥር 29/2017 ዓ.ም (ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል እስካሁን ድረስ በተከሰቱት ግጭቶች እና ውጥረቶች የተፈጠሩ በሴቶችና ሕጻናት፤ በተማሪዎች እንዲሁም በመላ ህብረተሰቡ ላይ ያደረሰውን የአዕምሮ እና የሥነ ልቦና ጉዳትና ጫና የተመለከተ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።

በአውደ ጥናቱ የባሕር ዳር ዩኒበርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ፤ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ፣ በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ታፈረ መላኩ፣ ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ ቢሮች የመጡ ተሳታፊዎች፤ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅት ተወካይዎች እና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ም/ፕሬዚዳንቶች፤ መምህራንና ተመራማሪዎች በመድረኩ ተሳትፈዋል፡፡

በውይይቱ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የባሕር ዳር ዩኒበርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ እንደገለጹት ዘላቂ የአእምሮ ጤና እና የስነ-ልቦና ድጋፍ ለማህበረሰብ ተቋቋሚነት እንዲሁም ለተፈጠረው ሀገር አቀፍ ውዥንብር፣ ግጭቶች እና አሳሳቢ ቀውሶች፣ ማህበረሰቦቻችንን በተለይም በጣም ተጋላጭ የሆኑትን ልጆቻችንን፣ ወጣት ተማሪዎችን ለመታደግ ቀውሶችን መጋፈጥ ይበልጥ አጣዳፊ እየሆነ የመጣው ርዕስ ጉዳይ ነው ብለዋል።

ዶ/ር መንገሻ አየነ አክለውም የግጭት ሥነ ልቦናዊ ጉዳቱ እጅግ በጣም ብዙ ነው, አካላዊ ውድመት ካለፈ በኋላ የማይታዩ ቁስሎችን ትቶ ይሄዳል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣው የጭንቀት እና የስነ-ልቦና ማህበራዊ ጭንቀት፣ መፍትሄ ካልተሰጠ፤ የግለሰብ ደህንነትን ብቻ ሳይሆን የማህበራዊ መረጋጋትን፣ የኢኮኖሚ ማገገሚያ እና የሀገርን መቋቋሚያ መሰረትን ጭምር ያሰጋል። ስለሆነም በአማራ ክልል በተለይም በወጣቶች እና በአደጋ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች ላይ ስላሉ አንገብጋቢ የአእምሮ ጤና እና የስነ-ልቦና ተግዳሮቶች ግንዛቤ መፍጠር።
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና በሙያ ማህበራት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በማስተማር እና በምርምር ውስጥ ከሚጫወቱት ባህላዊ ሚና አልፈው መሄድ አለባቸው። ዩኒቨርሲቲዎች፣ እንደ የእውቀት ማዕከል እና የማህበረሰብ ምሰሶዎች፣ ዘላቂ መፍትሄዎችን በማዘጋጀት የመምራት ልዩ ኃላፊነት አለባቸው ብለዋል።

እንደ ባሕር ዳር ዩንቨርስቲ ይህንን ኃላፊነት ተገንዝበናል፣ እናም ዛሬ ለድርጊት ቃል ገብተናል። የተቀናጀ የአእምሮ ጤና አገልግሎቶችን ለመስጠት፣ ተፅዕኖ ያለው ምርምር ለማካሄድ እና በችግር ጊዜ ውስጥ በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ ጣልቃ ገብነቶችን የሚያንቀሳቅሱ ባለሙያዎችን ለማሰልጠን ያለመ የአዕምሮ ጤና እና የስነ-ልቦና ማህበራዊ ድጋፍ ማእከልን በማቋቋም ግንባር ቀደም እንሆናለን ብለዋል ዶ/ር መንገሻ።
በአእምሮ ጤና ላይ እንዴት እንደምንረዳ፣ እንደምንደግፍ እና ኢንቨስት ለማድረግ በጋራ ቁርጠኝነት በመያዝ በአስቸኳይ እርምጃ መውሰድ አለብን። በዚህ አስፈላጊ ጥረት ውስጥ ለመተባበር፣ ለመፍጠር እና ለመምራት ዝግጁ ነው ዩኒቨርሲቲያችን። በመጨረሻም መርሀ ግብሩ እንዲሳካ ላደረጉት ሁሉም አዘጋጆች፣ አጋሮች እና አስተዋፅዖ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡

በመድረኩ አምስት ጥናታዊ ጽሁፎች የቀረቡ ሲሆን በአቶ ቢረሳው ታዛየ MHPSS Regional update (Health Cluster)፤ በአቶ ምስጋናው አማረ (Educational Cluster Regional update፤ በአቶ አስናቀ ለውየ (Protection Cluster Regional update፤ በአቶ ምናለ ታረቀ (psychiatric disturbances, sleep quality and academic performance among youths in armed conflict areas in North wollo, Ethiopia፤ በዶ/ር መሰረት አያሌው (Breaking the cycle of IGT through MHPSS. በሚሉ ርእሶች ላይ ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይቱን ፕሮፌሰር ፈንቴ አምባው የመሩት ሲሆን ከታዳሚው ሰፋ ያሉ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸው በጽሁፍ አቅራቢዎች ማብራሪያና ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
የቀጣይ ስራዎችን በተመለከተ አቅጣጫ የሰጡት በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ታፈረ መላኩ በትምህርት ተቋማት፣ በጤና ተቋማት፤በሴቶችና ህጻናት ላይ የሚሰሩ ተቋማት፤ ለጋሽ አካላትና ሁሉም ባለድርሻ አካላት በፍጥነትና በትኩረት ተቀናጅተው ችግሩን ለመቅረፍ መስራት አለባቸው ብለዋል፡፡
በምክክሩ ላይ የመዝጊያ መልዕክት ያስተላለፉት የእለቱ የክብር እንግዳ ዶ/ር ሙሉነሽ አበበ ከ2012 ዓ.ም ወዲህ በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስ፣ የአንበጣ መንጋ፣ ጎርፍ፣ አውዳሚ ጦርነት እና የማያባራ የእርስ በእርስ ግጭት መከሰቱን ገልጸዋል። በማኀበረሰቡ ግጭት፣ ስደት፣ መፈናቀል፣ ሞት፣ የቤተሰብ መበተን፣ የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተቋማት ውድመት ደርሷል። በተፈጠሩ ግጭቶች ምክንያት ውድ የኾነው የሰው ሕይወት ጠፍቷል ስለዚህ ችግሮቻችን እራሳችን ታግለን መፍታት እስካልቻልን ድረስ ሌላ አካል ችግሩን ሊፈታልን አይችልም ብለዋል።

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

07 Feb, 13:46


#justice_for_dr_andualem_dagnie
Healing Hands Should Never Be Silenced by Guns.

Protect Physicians, Protect Humanity.

ሀኪም ህይወት እያተረፈ ፣ህይወቱን መነጠቅ የለበትም

We invite you to participate in the Campaign for Justice.

Bahir Dar University,Ethiopia

07 Feb, 13:45


ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የዶክተር አንዷለም ዳኜ ቤተሰቦች ሊደገፉ በሚችሉባቸው ኹኔታዎች ውሳኔ አሳለፈ።

ባሕር ዳር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ዶክተር አንዷለም ዳኘን ህልፈት ተከትሎ መሠራት ባለባቸው ተግባራት ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል።

ዩኒቨርሲቲው የዶክተር አንዷለም ዳኘን ህልፈት ተከትሎ መሠራት ባለባቸው ሥራዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያካሄደ ሲሆን በተለይ ቤተሰቦቹ ሊደገፉ በሚችሉባቸው እና በሕይዎት ዘመናቸው ያከናወኗቸው ልዩ ሙያዊ አስተዋጽኦዎችን መዘከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ሰፊ ውይይት አድርጓል፡፡

ዶክተር አንዷለም የተሰጣቸውን ጸጋ ሳይሰስቱ በመጠቀም ለበርካቶች የዘርፉ ባለሙያዎች እና በሙያው ላገለገሏቸው በርካታ ህሙማን የቅን አገልጋይነት ተምሳሌት የነበሩ እንቁ ባለሙያ ነበሩ።

ዶክተር አንዷለም ዳኘ ገና በ37 ዓመታቸው ሕይወታቸውን ያጡ ናቸው። ህጻናት ልጆችን ትተው ያለፍ እና ቤትም ሆነ ሌላ ንብረት የሌላቸው ናቸው።

የቀረበላቸውን በርካታ ዓለም አቀፍ የሥራ ቅጥር ግብዣዎች ባለመቀበል ወገናቸውን ለማገልገል የቆረጡ ነበሩ። በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቀዶ ጥገና ክፍል የነበራቸውን ልዩ አበርክቶ እና የቀዶ ጥገና ክፍሉን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሻሻል እየጣሩ የነበረ እና እውን ለማድረግ ጫፍ ላይ ደርሰው ያለፍ ናቸው።

ከሁሉም በላይ ደግሞ የነበረውን ሙያዊ አቅም ተጠቅመው ራሳቸውን ለተገልጋዮች በቅንነት ሰጥተው ያለፍ ታላቅ ባለሙያ እንደነበሩ የሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ተማሪዎቻቸው እና አገልግሎቱን ያገኙ ደምበኞቻቸው የሚመሰክሩላቸው ድንቅ ሐኪም የነበሩ መኾኑን ዩኒቨርሲቲው በጥልቀት አይቷል፡፡

በመኾኑም የዶክተር አንዷለም ልጆች ለከፍተኛ ትምህርት ሲደርሱ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በነጻ እንዲማሩ፤ ባለቤታቸው ከትምህርት ዝግጅት አንጻር በሲቪል ምህንድስና ሁለተኛ ዲግሪ ያላት እና ጥሩ ዓቅም ያላቸው በመኾናቸው በዩኒቨርሲቲው የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሲቪል ምህንድስና ትምህርት ክፍል የሚቀጠሩበት ኹኔታ እንዲመቻች፤ ዶክተር እንዷለም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪክ የመጀመሪያውን ቀዶ ጥገና የሠሩት እርሳቸው ናቸው።

ክፍሉን እስከ ህልፈታቸው ድረስ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ የነበረ በመኾኑ የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ዋርድ በስማቸው ዶክተር አንዷለም ዳኘ ቀዶ ጥገና ዋርድ ተብሎ እንዲሰየም ተወስኗል።

የአንዷለምን የአገልጋይነት ጥግ እንዲሁም ለሙያው የተሰጠ ተምሳሌታዊነትን በቋሚነት ለመዘከር እና ማስተማሪያ እንዲሆን በጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ሃውልት እንዲቆምላቸው፤ በህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ School of Medicine ውስጥ በስማቸው BDU Talent Scholarship እንዲቋቋም ተወስኗል።

ለ40ኛ ቀናቸው መታሰቢያ የሚደርስ ስለ ዶክተር አንዷለም የሕይወት ታሪክ የሚዳስስ መጣጥፍ እንዲዘጋጅ ተወስኗል።

ይህ ውሳኔም በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት እና በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኋላ ይሁንታን አግኝቶ በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡

ተግባሩን ለማሳለጥ በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ በኩል የሚሠሩ ዝርዝር ሥራዎችን የሚከታተል የሥራ ባልደረቦቻቸውን ያቀፈ ኮሚቴም ተቋቁሟል፡፡

በመጨረሻም የአንዷለም ዳኘን(ዶ.ር) የግፍ ግድያ አስመልክቶ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እንደ ተቋም ፍትሕን አጥብቆ የሚሻ ሲሆን ክስተቱ የአንድ ጊዜ አጋጣሚ ብቻም ሳይሆን ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ያጣውን በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ አገልግሎት ኀላፊ አድነው በለጠን ጨምሮ እየተደጋገመ የመጣ እና ለሕብረተሰቡ አገልጋይ የሆኑ እንቁ ሃኪሞቻችንን ደህንነት እንዲሁም የማሕበረሰቡን የጤና አገልግሎት በእጅጉ እየተፈታተነ ያለ አሳሳቢ ጉዳይ በመሆኑ የሚመለከታቸው አካላት በጉዳዩ ላይ ተገቢውን እና ጥልቅ ምርመራ አድርገው በግድያው ላይ እጃቸው ያለበትን አካላት በአፋጣኝ ለሕግ እንዲቀርቡ ተጠይቋል።

ይህ ጉዳይ በቋሚነት መፍትሔ በሚያገኝበት መንገድ ላይ ዩኒቨርሲቲው በየደረጃው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሰፊ ውይይቶች እንደሚደረግም ከዩኒቨርሲቲው የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

via የአሚኮ

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

07 Feb, 10:06


በእናንተ ደጋግ ወገኖቻችን ጥያቄ መሰረት ተጨማሪ የባንክ ሂሳብ መከፈቱን እናሳውቃለን።
===============
ከዚህ በፊት በሶስት የዩኒቨርሲቲው ሀኪሞች ስም ከተከፈተው ጥምር የንግድ ባንክ ሂሳብ በተጨማሪ በሌሎች የግል ባንኮች ሂሳብ ስለተከፈተ ከታች በተዘረዘሩት ሂሳብ ቁጥሮች ድጋፍ እንድታደርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን።

Bahir Dar University,Ethiopia

07 Feb, 05:50


የሻማ ማብራት ሥነ-ስርዓት
•••
የፊታችን ቅዳሜ ማለትም በ01/06/2017 ዓ.ም በሆስፒታላችን ሐኪምና ቦርድ አባል በነበሩ ውድ ወንድማችን ዶ/ር አንዱዓለም ዳኘ ድንገተኛ ህልፈት መታሰቢያ የሚሆን የሻማ ማብራት ፕሮግራም #በአፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል ከቀኑ 9:00 ጀምሮ ይካሄዳል:: ስለሆነም የሆስፒታሉ ሠራተኞች፣ ሥራ ባልደረቦች እና ወዳጅ ዘመዶቹ በፕሮግራሙ ላይ እድትገኙ ተጋብዛችኋል::

"አፊላስ ጠቅላላ ሆስፒታል"

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Feb, 17:53


#Vacancy

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Feb, 11:56


Exit Exam Placement
Summer Program: day 6

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Feb, 11:54


ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የዶ/ር አንዱአለም ዳኘን ህልፈት ተከትሎ መሰራት ባለባቸው ስራዎች ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ
---------------------------------------------
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራር ከዩኒቨርሲቲው የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አመራር አካላት ጋር የዶ/ር አንዱአለም ዳኘን ህልፈት ተከትሎ መሰራት ባለባቸው ስራዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያካሄደ ሲሆን በተለይ ቤተሰቦቹ ሊደገፉ በሚችሉባቸውና ሃኪሙ በህይዎት ዘመኑ ያከናወናቸው ልዩ ሙያዊ አስተዋጽኦችን መዘከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ሰፊ ውይይት አድርጓል፡፡

ዶ/ር አንዱአለም ምንም እንኳን የተሰጠውን ጸጋ ሳይሰስት በመጠቀም ለበርካቶች የዘርፉ ባለሙያዎችና በሙያው ላገለገላቸው በርካታ ህሙማን የቅን አገልጋይነት ተምሳሌት የነበረ እንቁ ባለሙያ ቢሆንም ገና በ37 ዓመቱ የተቀጠፈ በመሆኑ ለህጻናት ልጆቹና ቤተሰቡ ትቶ ያለፈው ቤትም ሆነ ሌላ ንብረት የሌለው መሆኑን፣ የቀረቡለትን በርካታ ዓለምአቀፍ የስራ ቅጥር ግብዣዎች ባለመቀበል ወገኑን ለማገልገል ቆርጦ የነበረ ባለሙያ ከመሆኑም በላይ በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በቀዶ ጥገና ክፍል የነበረውን ልዩ አበርክቶና የቀዶ ጥገና ክፍሉን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሻሻል እየጣረ የነበረ እና እውን ለማድረግ ጫፍ ላይ ደርሶ ያለፈ መሆኑን፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ የነበረውን ሞያዊ አቅም ተጠቅሞ ራሱን ለተገልጋዮች በቅንነት ሰጥቶ ያለፈ ታላቅ ባለሙያ እንደነበረ የስራ ባልደረቦቹ ፣ተማሪዎቹ እና አገልግሎቱን ያገኙ ደምበኞቹ የሚመሰክሩለት ድንቅ ሃኪም የነበረ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው በጥልቀት ገምግሟል፡፡
በመሆኑም፡
የዶ/ር አንዱአለም ልጆች ለከፍተኛ ትምህርት ሲደርሱ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በነጻ እንዲማሩ፤
ባለቤቱ ከትምህርት ዝግጅት አንጻር በሲቪል ምህንድስና 2ኛ ዲግሪ ያላት እና ጥሩ አቅም ያላት በመሆኑ በዩኒቨርሲቲው የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሲቪል ምህንድስና ትምህርት ክፍል የምትቀጠርበት ሁኔታ እንዲመቻች፤
ዶ/ር እንዱአለም በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ታሪክ የመጀመሪያውን ቀዶ ጥገና የሰራው እሱ በመሆኑና ክፍሉን እስከ ህልፈቱ ድረስ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ የነበረ በመሆኑ የጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ዋርድ በስሙ ዶ/ር አንዱአለም ዳኘ ቀዶ ጥገና ዋርድ ተብሎ እንዲሰየም፤
የዶ/ር አንዱአለምን የአገልጋይነት ጥግ እንዲሁም ለሙያው የተሰጠ ተምሳሌታዊነቱን በቋሚነት ለመዘከርና ማስተማሪያ እንዲሆን በጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ሃውልት እንዲቆምለት፤
በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ School of Medicine ውስጥ በስሙ BDU Talent Scholarship እንዲቋቋም፤
ለ40ኛ ቀኑ መታሰቢያ የሚደርስ ስለ ዶ/ር አንዱአለም የህይዎት ታሪክ የሚዳስስ መጣጥፍ እንዲዘጋጅ የወሰነ ሲሆን ይህ ውሳኔም ቀድሞ በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት በኋላም ለዩኒቨርሲቲው ሴኔት ቀርቦ ውይይት ከተደረገበት በኋላ ይሁንታን አግኝቶ በሙሉ ድምጽ ጸድቋል፡፡
በሌላ በኩል በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ በኩል የሚሰሩ ዝርዝር ስራዎችን የሚከታተል የስራ ባልደረቦቹን ያቀፈ አንድ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡
በመጨረሻም የዶ/ር አንዱአለም ዳኘን የግፍ ግድያ አስመልክቶ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እንደ ተቋም ፍትህ አጥብቆ የሚሻ ሲሆን ክስተቱ የአንድ ጊዜ አጋጣሚ ብቻም ሳይሆን ዩኒቨርሲቲው በቅርቡ ያጣውን በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ አገልግሎት ኃላፊ አቶ አድነው በለጠን ጨምሮ እየተደጋገመ የመጣና ለሕብረተሰቡ አገልጋይ የሆኑ እንቁ ሃኪሞቻችንን ደህንነት እንዲሁም የማሕበረሰቡን የጤና አገልግሎት በእጅጉ እየተፈታተነ ያለ አሳሳቢ ጉዳይ በመሆኑ የሚመለከታቸው አካላት በጉዳዩ ላይ ተገቢውን እና ጥልቅ ምርመራ አድርገው በግድያው ላይ እጃቸው ያለበትን አካላት በአፋጣኝ ለህግ እንዲቀርቡ እንዲደረግ እየጠየቀ ይህ ጉዳይ በቋሚነት መፍትሄ በሚያገኝበት መንገድ ላይ ዩኒቨርሲቲው በየደረጃው ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሰፊ ውይይቶችን የሚያደርግ መሆንን ይገልጻል፡፡
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Feb, 04:26


በአብክመ ጤና ቢሮ የፈለገ ህይወት አጠ/እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪሞችና ሰራተኞት በዶ/ር አንዷለም ዳኘ መታሰቢያ ሐዘን ቦታ በመገኘት ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ እና ለዶ/ር አንዷለም ቤተሠቦች የሐዘኑ ተካፋይ በመሆን አጋርነታቸውን ገልጸዋል ::

Bahir Dar University,Ethiopia

01 Feb, 03:37


Exit Exam: Placement: Day 1 and Day 2
Visit our telegram channel for more detail: https://t.me/bduethiopia

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

31 Jan, 17:53


Grace Spoken English Language Training Center
የምንሰጣቸው የትምህርት ይዘቶቾ(course Contents)
-Spoken English
-Grammar for Communications
-Formal & Informal Expressions
-Writing Skills
-Reading Skills
-Pronounciations of British & American English
-Slags
-And many more Supported  with various materials(handouts, videos,audios...)
ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ በግልና በቡድን እንደ ፍላጎትዎ የ3/6/9 ወራት ስልጠና

የስልጠና ቦታ : ባህር ዳር መስራት ያስከብራል ሶስተኛ ፎቅ
በቴሌግራም ለመመዝገብ: @tanatech23 ላይ  ሙሉ ስምና ስልክ ቁጥር በመላክ መመዝገብ ይችላሉ!
በአካል ለመመዝገብ : ዋርካው የገበያ ማዕከል ከታች ግራውንድ ቁጥር 202
👉 የስልጠና ቀንና ሰዓት ማስተካከል ይቻላል
+251920255571

Bahir Dar University,Ethiopia

31 Jan, 17:45


የዘርፍ ምክትል ፕሬዚደንቶች ለተጠሪ ስራ ክፍሎች የስራ ውል (Key Performance Contracting agreement) መስጠቱ እንደቀጠለ ነው

ጥር 23/2017 ዓ.ም (ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ)፣ የአስተዳደር እና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ገዳም ማንደፍሮ ተጠሪነታቸው ለዘርፉ ከሆኑ የስራ ክፍል ሃላፊዎች ጋር የኮንትራት ውል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር እና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ገዳም ማንደፍሮ እና የአስተዳደር ጉዳዮች ኤክስክዩቲቭ ዳይሬክቶሬትን ጨምሮ ከማዕከል ስራ ክፍል ሃላፊዎችና ከየግቢ ማኔጂንግ ዳይሬክቶሬት የስራ ሃላፊዎች ጋር በተለዩ የውጤት አመላካች ተተግባሪ የስራ ተልዕኮ (Key Performance Contracting agreement) ተፈራርመዋል።

ለ2017ዓ.ም በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር የተፈራረመባቸውን ጉዳዮች እና በተቋሙ ተለይተው የተቀመጡ የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ የሚመለከቱ ሌሎች የውጤት አመላካቾች የትግበራ ነጥቦች ላይ የኮንትራት ስራ ውል ስምምነት በማስፈረም ተልዕኮ ሰጥተዋል።
በፕሮግራሙ የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር እና ልማት ም/ፕሬዚዳንት ከዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ጋር በፈረሙት የውጤት አመላካች ተተግባሪ የኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት በዩኒቨርሲቲው የፔዳ፣ የዘንዘልማ፣ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፣ የማሪታይም ግቢዎች ማኔጂንግ ዳይሬክተሮች የተፈረመ ሲሆን በማዕከል ደረጃ ደግሞ ሰው ሃብት፣ ተማሪዎች ዲን፣ የመኖሪያ ቤቶችና ሕንጻዎች አስተዳደር፣ ጠቅላላ አገልግሎት፣ ትራንስፖርት፣ እቅድና በጀት፣ ምድረ ግቢ ውበት፣ ግዥና ንብረት አስተዳደር፣ ፋይናንስ አስተዳደር ስራ ክፍል ዳሬክተሮች ፈርመዋል፡፡

በቀጣይነትም ይህ በውል ስምምነት የተሰጠው ስራ ተተግብሮ ውጤቱ ውሉን ለሰጠው አካል ተቆጥሮ የሚመለስ ሲሆን በየደረጃው እስከ ፈጻሚ ባለሙያው ድረስ የውል ስምምነቱ የሚቀጥል ስለመሆኑ በመድረኩ ተነግሯል፡፡

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

31 Jan, 14:36


የዝውውር ማስታወቂያ ለተማሪዎች

ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማንኛውም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተመድበው "የጀማሪ መርሃ ግብር የቅድመ ምህንድስና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ" ተማሪዎች መካከል አመልካቾችን ከሁሉም ዩኒቨርሲቲ በዘርፉ የተሻለ ክህሎትና ዝንባሌ ያላቸውን ተማሪዎች በዝውውር ማለትም:-

1. በፋሽን ኢንጅነሪንግ (Fashion Engineering)
2. በቴክስታይዩይ ኢንጂነሪንግ (Textile Engineering )
3. በቆዳ ውጤቶች ኢንጅነሪንግ (Leather product Engineering )
4. በቴክስታይል ኬሚካል ፕሮሰስ ኢንጅነሪንግ (Textile Chemical Processing Engineering )
በመቀበል በመጀመሪያ ዲግሪ ማስተማር ይፈልጋል።

በመሆኑም በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ ቴክስታይል እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከላይ በተጠቀሱ የትምህርት አይነቶች ለመማር የምትፈልጉ ዩኒቨርስቲው በዝውውር የሚቀበል መሆኑን እየገለጽን በቀጣዩ ሊንክ በመግባት
https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746
ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

Special Admission:
Students who have completed their Pre-engineering Program and have been placed at different Universities are invited to apply with following link: https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746

ለተጨማሪ መረጃ:-
+2519 3 888 2020
+2519 1818 7249 ይደውሉ።
ባሕርዳር ዩኒቨርስቲ ይማሩ!

Ethiopian Institute of Textile and Fashion Technology , Bahir Dar University, Ethiopia

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university

#SHARE

Bahir Dar University,Ethiopia

31 Jan, 14:34


#vacancy

Bahir Dar University,Ethiopia

24 Jan, 17:01


Bahir Dar University,Ethiopia pinned «Call for Paper Calling All Scholars & Researchers! The Faculty of Humanities at Bahir Dar University invites you to submit abstracts for the 11th Annual Conference on Language, Culture, and Communication! Theme: "Indigenous Knowledge and the Interplay of…»

Bahir Dar University,Ethiopia

24 Jan, 16:59


Call for Paper
Calling All Scholars & Researchers!

The Faculty of Humanities at Bahir Dar University invites you to submit abstracts for the 11th Annual Conference on Language, Culture, and Communication!

Theme: "Indigenous Knowledge and the Interplay of Language, Art, Culture, and Communication for a Sustainable Future"

Sub-themes:

✍️Linguistics, Language Practices, and Policies in the Context of Indigenous Knowledge
✍️Literature, theatre, film, music, folklore, and social values
✍️Media, diversity, information management, and crisis communication
✍️Indigenous knowledge and its roles in societal transformation
✍️Geez Manuscripts as a Source of Indigenous Knowledge

Important Dates:

Abstract Submission Deadline: March 24, 2025
Notification of Acceptance: April 8, 2025
Final Paper Submission Deadline: May 8, 2025
Conference Date: May 23, 2025

#Submission:

Send your abstracts and final papers to: [email protected]

Organized By:
Faculty of Humanities
Graduate, Research, and Community Engagement V/Dean’s Office

Visit: www.bdu.edu.et


JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

24 Jan, 09:59


ቀን፡ 16/05/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ (በድጋሜ የወጣ)
--------------------------------------
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለ Science College አካዳሚክ ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማስታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ ለተጨማሪ ቀናት ማራዘም አስፈልጓል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ አካዳሚክ ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡-
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ቸማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡-
ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሲቲው ድህረ- ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት ጥር 16 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡
በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች +251 583 20 9653 ወይም +251 583 20 6059 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

24 Jan, 08:14


Bahir Dar University,Ethiopia pinned «ጥር 14 ቀን 2017 ዓ.ም ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በግል ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ 1ኛ በመደበኛው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም፤ 2ኛ በማታው መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራም፤ 3ኛ በርቀት መርሃ ግብር የመጀመሪያ…»

Bahir Dar University,Ethiopia

24 Jan, 08:13


ጥር 14 ቀን 2017 ዓ.ም
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በግል ወይም በመስሪያ ቤታቸው ስፖንሰር አድራጊነት ከፍለው መማር ለሚፈልጉ
1ኛ በመደበኛው መርሃ ግብር የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም፤
2ኛ በማታው መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ እና የ2ኛ ዲግሪ ፕሮግራም፤
3ኛ በርቀት መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ፕሮግራም አመልካቾችን፤
ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ የካቲት 09 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ለርቀት ፕሮግራም አመልካቾች በርቀት ማዕከላት፤ ለመደበኛና የማታ ፕሮግራም አመልካቾች ደግሞ ትምህርቱ በሚሰጥበት የአካዳሚክ ክፍል ሬጅስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ወይንም በ”Online” https://studentportal.bdu.edu.et ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን
• ትምህርቱ የሚሰጥባቸውን የሙያ መስኮች ዝርዝር እና
• ለምዝገባ መሟላት የሚገባቸውን ዶክመንቶች፤
ከዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ማግኘት ይችላሉ::
ማሳሰቢያ፤
• ለ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (National Graduate Admission Test /NGAT/) ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ፤
• ለመጀመሪያ ዲግሪ አመልካቾች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለመግባት በትምህርት ሚኒስቴር የወጣውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ መስፈርት ወይም መቁረጫ ነጥብ ያሟሉ፤
• ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ፤
• ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ማስላክ የሚችሉ (ለሚመለከታቸው ብቻ)፡፡
• የተመረጡ አመልካቾች ዝርዝር የካቲት 17 ቀን 2017 ዓ/ም የሚገለጽ ይሆናል፡፡ የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት የ2ኛ እና 3ኛ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ከየካቲት 24 እስከ የካቲት 25 ቀን 2017 ዓ/ም የሚካሄድ ሲሆን ለመጀመሪያ ዲግሪ አመልካቾች በውስጥ ማስታወቂያ የምናሳውቅ ይሆናል።
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ሬጅስትራርና አልሙናይ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

09 Jan, 16:59


ቶፕ
የሙያ ማሰልጠኛ ተቋም
👉የሞባይል ጥገና ስልጠና
👉መሠረታዊ የኮምፒዩተር 
👉 ቪዲዮ ኢዲቲንግ
👉 ፎቶ ሾፕ
👉 ኢንግሊዝኛ ቋንቋ
👉አጠቃላይ ኤሌክትሮኒክስ ጥገና
👉 ኮምፒተር ጥገና
👉 ሳተላይት ዲሽ ተከላና ሌሎችም
👉የኢንጅነሪንግ ሶፍትዌር ስልጠና
👉 ፒችትሪ ስልጠና
👉 ቢዝነስ ፕላን መስራት
👉 C++ , C# ጃቫና  ሌሎች ስልጠናዎች
አድራሻ : ባህር ዳር ለምለሚቱ ባህር ዳር 4ኛ ፎቅ ቁጥር 14

+251937426286/  +251918378787

Contact @topTrainingCenter1

Bahir Dar University,Ethiopia

08 Jan, 17:05


#Public Seminar

Bahir Dar University,Ethiopia

07 Jan, 17:11


የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከሕጻናትና አቅመ ዳካማ አረጋዊያን ጋር የገና በዓልን አሳልፈዋል

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ከዝግባ ሕጻናትና አረጋዊያን መርጃ በጎ አድራጎት ድርጅት በመረዳት ላይ ለሚገኙ ወገኖች የምሳ ግብዣ በማድረግ በዓልን አሳልፈዋል።

በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ ተገኝተው ድርጅቱን በመጎብኘት ለዚህ መልካም ተግባር ትኩረት ለሰጡ የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች አድናቆታቸውን ችረዋል።

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

07 Jan, 17:08


የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር መንገሻ አየነ የገና በዓልን ከተማሪዎች ጋር አሳለፉ

ፕሬዚዳንቱ በሁሉም ግቢዎች ተዘዋውረው የበዓል ቀን የተማሪዎች የምሳ ግብዣ ላይ ተገኝተው ከተማሪዎች ጋር የምሳ ሰዓት አሳልፈዋል።
ዶ/ር መንገሻ በዩኒቨርስቲው ግቢዎች ማለትም በፔዳ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ በሰላምና በፖሊ ግቢዎች በሁሉም የምግብ አዳራሾች ተገኝተው የተማሪዎችን የበዓል መዋያ ልዩ ዝግጅት በመመልከት ለተማሪዎቹ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ከፕሬዚዳንቱ ጋር የዩኒቨርሲቲዉ የስራ ኃላፊዎች፦ የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ፣ የአስተዳደር ጉዳዮች ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር፣ የውስጥ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር እንዲሁም የተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት ተገኝተዋል።

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Jan, 14:14


እንኳን ለብርሃነ ልደቱ አደረሰን!
መልካም የገና በዓል!!

Bahir Dar University,Ethiopia

25 Dec, 17:05


የማኅበረሰብ ተሳትፎ ስልጠና

በቅርስ አያያዝ፣ በሙዚየም አደረጃጀትና በባህል ስነዳ ዙሪያ ለባለሙያዎች የተዘጋጀ ተግባር ተኮር ስልጠና፤

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሂዩማኒቲስ ፋካሊቲ፣
በአብክመ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና
በአማራ ህዝብ ዝክረ-ታሪክ ማዕከል በትብብር የተዘጋጀ፤

ታህሳስ 2017 ዓ.ም ባሕር ዳር

Bahir Dar University,Ethiopia

25 Dec, 17:04


BASIC ENTREPRENEURSHIP TRAINING

BDU-EDIC

Bahir Dar University,Ethiopia

25 Dec, 17:02


BDU Re-establishes the Department of Veterinary Medicine at the school level, Emphasizes "One Health" Approach

(BDU, Dec. 25, 2024) – Bahir Dar University (BDU) celebrated a significant milestone with the groundbreaking ceremony for the re-establishment of the Department of Veterinary Medicine at the school level. Attended by stakeholders and university officials, the event marked the official inauguration of the department and underscored its commitment to research-driven excellence and community impact.

In her opening address, Mrs. Gedam Mandefro, Vice President for Administrative & Development, reiterated the university's aspiration to become a leading research-intensive University in Africa. She emphasized the crucial role of veterinary medicine in addressing critical public health challenges and highlighted the university's commitment to becoming a hub of reliable research and groundbreaking technological advancements in the field.

Habtamu Tassew (Dr.), Dean of the College of Agriculture and Environmental Sciences, under which the department previously resided, expressed gratitude to the university's leadership and faculty for their tireless efforts in achieving this milestone. Dr. Habtamu underscored the critical role of the "One Health" approach recognizing the interconnectedness of human, animal, and environmental health in addressing public health challenges. He proposed the establishment of a National One Health Forum to facilitate collaboration and knowledge sharing among relevant stakeholders.

The ceremony featured the inauguration of the Clinical Skill Lab, a collaborative effort with Brooke Ethiopia, designed to enhance teaching, learning, and research capabilities. The lab's significance in advancing veterinary education and research at both the national and international levels was emphasized.

The event continued with presentations and discussions on the "One Health" approach, featuring research papers from esteemed scholars from various universities.
The day concluded with the signing of a collaborative agreement between Bahir Dar University and the Amhara Institute of Public Health, solidifying a commitment to interdisciplinary research and community engagement.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

25 Dec, 12:15


📖📖📖 አዲስ መጽሐፍ📖📖📖
የመጽሐፉ ርዕስ: ደንባራዎቹ መገናኛ ብዙኃን

በዶ/ር ጀማል ሙሐመድ ሀይሌ
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ተባባሪ ፕሮፌሰር ፣ መምህርና ተመራማሪ

ከውስጥ ነጥቦች ውስጥ:-
✍️ከጋዜጠኝነት እስከ ጋሬጠኝነት
✍️ከዱለኝነት እስከ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መደመር
✍️መረጃን በነፃ ከሚያድሉት አፋሮች እስከ መረጃ ቆማሪዎች
✍️ ከ'ሎጋ' ድሀዎች እስከ እንግሊዝኛ 'አለርጂኩ' ሀበሾች ... ያስኮመኩመናል፣ ያስደምመናል፣ ያመራምረናል።

መፅሀፉ የሚገኝበት
📚 ፔዳ፣ አማርኛ ቋንቋና ስነ-ጽሑፍ ትምህርት ክፍል፣ ቢሮ ቁጥር ር - 20
📖 ፔዳ፣ ማሪታይም ህንፃ፣ 1ኛ ፎቅ፣ ጋዜጠኝነት ት/ክፍል
📚 ዊዝደም፣ ውስጥ ገቢና ፕሮጄክት፣ ግራውንድ፣ ቢሮ ቁጥር 8
📚 ግሸ አባይ (ይባብ)፣ አስተዳደር ህንፃ፣ 1ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 105
📚 ፖሊ፣ የሲቪልና ውሀ ሀብት ምህንድስና ፋከልቲ፣ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 23
🤳 የመፅሀፉን ኮፒ ለማዘዝ 0918 702 221

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

25 Dec, 12:13


Call for Abstract Submission

Bahir Dar University,Ethiopia

23 Dec, 12:38


#Tomorrow
Official Launching of School of Veterinary Medicine!

The official launching of the School of Veterinary Medicine at Bahir Dar University is happening tomorrow at the Avanti Blue Nile Resort Hotel, Bahir Dar.

Join us for this momentous occasion as we celebrate the establishment of this vital academic institution.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Dec, 13:53


Bahir Dar University Leads the Way in Regional Food Safety Collaboration

Bahir Dar University, Ethiopia – Bahir Dar University (BDU), in partnership with the Bahir Dar Branch of the Ethiopian Food and Drug Authority (EFDA) and the RAISE-FS project of SWR Ethiopia, has taken a significant step towards enhancing food safety in the Amhara region. A dedicated one-day meeting was held to establish a regional food safety technical working group platform.

The event, which brought together over 30 participants from regional bureaus and projects, was inaugurated by Prof. Netsanet Fantahun, from Research and Community Service at BDU.

Prof. Netsanet emphasized the critical importance of addressing food safety challenges in the region, particularly in light of the global concerns surrounding foodborne illnesses and mycotoxin contamination.

The meeting served as a platform for discussing the challenges associated with implementing EFDA policies and regulations, as well as the findings of recent mycotoxin studies conducted in the Amhara region. Participants recognized the need for a coordinated approach to tackle these issues, highlighting the potential for duplication of efforts and fragmentation of resources.

To address these challenges, the establishment of a sustainable regional food safety technical working group platform was proposed. The group will facilitate collaboration among key stakeholders, including government agencies, academic institutions, and industry partners. The Regional Health Bureau was selected to chair the group, with the Bureau of Agriculture serving as co-chair and the Bahir Dar EFDA branch as secretary.

This collaborative initiative signifies a promising step towards safeguarding public health in the Amhara region.

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Dec, 13:51


Collaborative Food Safety Initiative Launched in Amhara Region!
Bahir Dar University, the Ethiopian Food and Drug Authority (EFDA), and the RAISE-FS project collaborated to establish a regional food safety technical working group platform. At a one-day meeting, stakeholders emphasized the urgent need to address food safety challenges in the Amhara region. Prof. Netsanet Fantahun representing RCE office of BDU underscored the importance of coordinated action to tackle concerns from duplication and sometimes fragmented efforts to policy challenges.
For full coverage of the news:

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Dec, 13:50


#SWAT+ and Python Workshop Kicks Off for Water Resource Management

Bahir Dar University, Ethiopia , (December 6, 2024) - The Geospatial Data & Technology Center (GDTC), in partnership with the SWAMP project, has initiated a four-day intensive workshop on "SWAT+ and Python for Water Resource Management." The event, which commenced on December 4th, 2024, is gathering 20 promising researchers and postgraduate students specializing in hydrological modeling and water resource management.

The SWAMP project, dedicated to fostering a global network of water professionals, is aligning with this workshop's practical approach. Participants are actively engaged in hands-on training sessions that seamlessly integrate the powerful SWAT+ model with Python programming. By tackling real-world case studies within the Lake Tana Sub-Basin, attendees are gaining invaluable experience in applying advanced hydrological modeling techniques.

This initiative is poised to cultivate a skilled workforce capable of addressing the intricate challenges of water resource management. By equipping participants with the necessary tools and knowledge, the workshop is contributing to the development of a robust community of water professionals committed to sustainable water resource management and conservation.

Bahir Dar University,Ethiopia

06 Dec, 13:49


#HappeningNow
BDU Training on Education Quality , Quality Assurance system , outcome -Based Education & Program Accreditation.

@Wisdom Hall
December 6&7/2024

Bahir Dar University,Ethiopia

29 Nov, 19:26


Announcement for Workshop

The Geospatial Data & Technology Center (GDTC) is excited to announce an upcoming workshop organized in collaboration with the SWAMP project—Sustainable Water Management under Pressure in Ethiopia. This initiative is a university-business partnership involving higher education institutions and business partners from Germany and Ethiopia, funded by the German Academic Exchange Service (DAAD).

Consortium Partners:
• Kiel University (Germany)
• Bahir Dar University (Ethiopia)
• University of Gondar (Ethiopia)
• Stone Environmental Inc. (Austria, USA)
• Amhara Supervision and Design Works Enterprise (Ethiopia)
• I AM HYDRO GmbH (Germany)
• Sydro Consult GmbH (Germany)

The SWAMP project aims to enhance practice-oriented university education and strengthen the national and international network of water professionals. As part of its activities, we are pleased to offer a four-day workshop on SWAT+ and Python for Water Resource Management.

Workshop Details:
Dates: December 04-07, 2024
Venue: GDTC Lab, Wisdom Tower, BDU

Who Should Apply:
MSc and PhD students whose theses are related to water resources and require hydrological modeling are cordially invited to apply.

Contact Information:
For inquiries and registration, please reach out to:

• Dr. Dejene Sahlu: [email protected]
• Dr. Asegdew Gashaw: [email protected]

Deliverables:
• Hands-on training on hydrological modeling with SWAT
• Hands-on training on Python for hydrology and water resource management
Interactive Learning:
Participants will engage with case studies, real-world datasets, and collaborative problem-solving exercises.

We encourage all eligible postgraduate students to take advantage of this unique opportunity to enhance their skills in water resource management. Seating is limited, so please apply early!

Bahir Dar University,Ethiopia

29 Nov, 18:50


Veterans Memory!

Zenebe Tadesse (PhD) is a lead researcher at the National Fisheries and Aquatic Life Research Center in Ethiopia.He was among the founding instructors of department of biology at BDTC (Peda) along with Saba Abera and Birhanu Erko (Professor). He was also its first department head and head of continuing education program following Gash Abay Tekle. In this video, Dr.Zenebe discussed in-depth about the academic and social aura of Peda during his 17 years of tenura at the college. His discussion begins with indicating how programs of Biology and Chemistry (STTP) were shifted to Peda from the then Alemaya College of Agriculture while an agricultural program replaced its space moving from Veterinary Science faculty at Debre-Zeit. He was happy when remembering how Demissie Manahilot (PhD), dean, strengthened the new departments through encouraging novice instructors to develop teaching materials offering them academic promotions.

He fondly remembered the family like tie existing among the college's staff.He supported this, taking his own experience of serving as best man to three colleagues who were from other departments. Besides, he mentioned sport tournaments role where the college's academic and admin staffs participated in events organized by the city which involved PTI and high schools too. Annual inter-collegiate tournaments hosted with Gondar College of Medical Sciences together with field excursions and get together parties also played their part in harmonizing staff cohesion.
Remembering early days of his life at Bahir Dar, Dr.Zenebe recollected the periods when quality food is served for mere120 birr/month by restaurants and bike was the predominant mode of public transportation.

Visiting Peda and BDU after many years, Dr.Zenebe felt ecstasy and pride with the massive growth and expansion marked in BDU'S student and staff size; program diversity and academic units; campuses and scenery. In his final remarks, Dr.Zenebe provided his special gratitude to BDU which helped him grow academically from B.A to PhD levels and reaching to the highest level in his research career. He particularly recognized Dr.Demissie Manahilot's modeling role and legacy at BDTC. He finally expressed his conviction that BDU will be among the top 5 research universities in Africa during its 75th year anniversary and recommended its research university path to be tied to community development orientation.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

28 Nov, 16:17


Invitation to a conference

Bahir Dar University,Ethiopia

25 Nov, 16:51


Bahir Dar University Celebrates Global Entrepreneurship Week 2024

(BDU Nov, 23,2024, Ethiopia) - Bahir Dar University (BDU) marked its second annual celebration of Global Entrepreneurship Week (BDU-GEW 2024) with a grand ceremony.

The event, held in collaboration with the Institute of Entrepreneurship Development, highlighted the significance of entrepreneurship in driving economic growth and job creation.

During the ceremony, Prof. Enyew Adgo, Vice President of BDU’s Research and Community Engagement , emphasized the crucial role of entrepreneurship in generating wealth, fostering employment opportunities, and building a strong national economy. He urged graduating students to embrace entrepreneurial endeavors and contribute to a more prosperous future.

Ato Yebeltal Elias, Director of the Amhara Region Entrepreneurship Development Institute, echoed these sentiments. He underscored the institute’s commitment to supporting aspiring entrepreneurs, creating jobs, and leveraging knowledge generated within universities to drive economic development.

The event was attended by a diverse group of guests, including stakeholders, university management, staff, and students. The colorful celebration showcased the vibrant entrepreneurial spirit of BDU and its dedication to fostering innovation and creativity.

#Global_Entrepreneurship_Week (#BDU_GEW2024)

Bahir Dar University, Ethiopia
ከዓባይ ጓዳ ጥበብ ሲቀዳ
Wisdom at the source of Blue Nile

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

24 Nov, 14:00


Bahir Dar University's Geospatial Data & Technology Center Celebrates GIS Day 2024

(Bahir Dar University, Ethiopia, 25 Nov 2024)– The Geospatial Data & Technology Center (GDTC) at Bahir Dar University (BDU) successfully celebrated GIS Day 2024 on November 23rd, under the theme “Mapping Minds, Shaping the World.” The event brought together researchers, students, and industry experts to explore the latest advancements and applications of Geographic Information Systems (GIS).

The day commenced with opening remarks from Dr. Daniel Ayalew, Director of GDTC, and Dr. Tesfaye Melak, Corporate Director for Research Centers at BDU. They highlighted the significance of GIS in addressing global challenges and its potential to drive sustainable development.

The keynote address was delivered by Dr. Daniel Kassahun, an Associate Professor of Remote Sensing and GIS at Austin College, Texas. Dr. Kassahun emphasized the transformative power of GIS in revolutionizing our understanding and interaction with the world.

Dr. Getachew Workneh, an Assistant Professor of Geoinformatics at Paris-Lodron-University of Salzburg, presented on the integration of artificial intelligence (AI) with GIS, known as GeoAI. He showcased how GeoAI is unlocking new possibilities in geospatial analysis and mapping.

The event also featured presentations on the historical milestones of GIS, as well as practical applications in agriculture and environmental science. Researchers from GDTC, Dr. Biniam Sisheber, and Tegegn Molla shared insights into using GIS for crop yield estimation and ecosystem service management.

A Q&A session and panel discussions provided a platform for attendees to engage with experts and delve deeper into the challenges and opportunities in the field of geospatial technology.

Mr. Birhanu Gedif concluded the event with closing remarks, reinforcing the importance of GIS in shaping a sustainable future.

By hosting GIS Day 2024, GDTC reaffirmed its commitment to advancing geospatial research and education. The event catalyzed innovation and collaboration, inspiring the next generation of geospatial professionals.

Bahir Dar University, Ethiopia
ከዓባይ ጓዳ ጥበብ ሲቀዳ
Wisdom at the source of Blue Nile

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

22 Nov, 20:29


Call for Papers

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

22 Nov, 16:34


ቀን፡ 13/03/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ(በድጋሜ የወጣ)
--------------------------------------
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለህግ ት/ቤት አካዳሚክ ም/ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመሾም በወጣው ማስታወቂያ በቂ አመልካች ባለመኖሩ ለተጨማሪ ቀናት ማራዘም አስፈልጓል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ ለህግ ት/ቤት አካዳሚክ ም/ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ቸማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡-
ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሲቲው ድህረ- ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት ህዳር 13 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 5 (አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡
በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች +251 583 20 9653 ወይም +251 583 20 6059 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት


JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

22 Nov, 16:32


GIS Day Celebration Venue Change

📆 November 23, 2024
Venue: Old Senate-Peda
Time: 09:00 AM (03:00 local time)

Please note the change in venue for the upcoming GIS Day celebration. We look forward to seeing you there!

#GISDay #GIS #GeoSpatial #Peda

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

22 Nov, 09:14


Training on ​​entrepreneurship and skills development provided

Bahir Dar University, in collaboration with Amhara Regional Entrepreneurship Development Institute coordination office, is offering a two-day training on entrepreneurship and motivation starting November 21. Mr. Yibeltal Elias, the coordinator of the coordination office of the Entrepreneurship Development Institute of the Amhara Region, said that the training is prepared by the Public Entrepreneurship and Innovation Ecosystem Building (PEIEB).
The training focuses on evaluating if the undertakings of the institute were innovative, if what was being done was adding value, if the objectives of the Institute were brought to an end. Moreover by assessing their effectiveness, the training was believed to help the top management analyze if they met their objectives.

Mr. Yibeltal indicated that most of the trainees are middle level managers. As a result of the training, the trainees would take the assignment of improving their work efficiency and in an effort to satisfy their customers.

Describing that the training is conducted in observance of the international entrepreneurship week, entrepreneurship and skills development training were being given across the country where three universities namely, Bahir Dar, Wollo and Woldia were the participants from Amhara Regional State.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

21 Nov, 19:08


ቱሊፕ የውሃ ማጣሪያ
Tulip Water Filter


ከማንኛውም የውሃ ምንጭ ማለትም፦
ከጉድጓድ፣ ከወንዝ፣ከሐይቅ፣ ከኩሬ፣ ከዝናብ፣ ከጎርፍ የተቀዳን ውሃ ማጣራት የሚችል
👉ከኬሚካል ነጻ በሆነ ዘዴ የውሃ ወለድ በሽታን የሚከላከል ባክቴሪያና ፕሮቶዝዋን በመከላከል 99.99%
👉ድፍርስነትን በማጣራት 100%የተረጋገጠ
👉ከአለም አቀፍ የጤና ድርጅት ( WHO)እውቅና የተሰጠው
👉የክልሉ ወሃና ኢነርጂ ቢሮ አረጋግጦ የተቀበለው
👉መቀያየሪያዎች ለማንኛውም ቤት ውስጥ ለምንጠቀምባቸው ማጣሪያዎች ይሆናሉ

ይሄን የውሃ ማጣሪያ በመስሪያ ቤቱ ዋጋ የሚፈልግ
አድራሻ: ባህር ዳር
contact @tanatech23
For Promotion👉 @tanatech23

Bahir Dar University,Ethiopia

21 Nov, 09:52


All are invited to GIS Day!
Mark your calendars! GIS Day is happening at the GDTC Lab on 23 November 2024 at 9:00 AM.
#GISDay #GDTC #BahirDarUniversity #AllAreWelcome

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

20 Nov, 16:46


ቀን፡ 11/03/2017 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
--------------------------------------
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ አመራር ምርጫና አሰያየምን ለመደንገግ ባወጣዉ ማሻሻያ መመሪያ ቁጥር 05/2012 መሰረት ለCollege of Agriculture and Environmental Sciences አካዳሚክ ዲን ቦታ በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ ለCollege of Agriculture and Environmental Sciences አካዳሚክ ዲን
የማወዳደሪያ መስፈርት፡
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማትወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተ ቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ቸማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡-
ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሲቲው ድህረ- ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት ህዳር 11 /2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡
በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች +251 583 20 9653 ወይም +251 583 20 6059 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

20 Nov, 08:27


BDU-Architecture Students Association Hosts Fresh Welcome Program

The Architecture Students Association at Bahir Dar University recently hosted a fresh welcome program to welcome new students to the department. The event was held at the Bahir Dar University Institute of Land Administration and Law School compound (Gish Abay Campus).

The program included a variety of activities, such as crafted art works, painting, and other works of student creativity. The students were also given the opportunity to learn more about the Architecture Department and the university.

The event was a great success, and the students enjoyed the opportunity to meet and interact with each other. The Architecture Students Association hopes to host more events like this in the future.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

18 Nov, 13:39


#Global Entrepreneurship Week Workshop

Bahir Dar University, Ethiopia
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር - ኢትዮጵያ / Ministry of Labor and Skills- Ethiopia

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

18 Nov, 13:37


You are Cordial Invited for ICT4DA-2024

The ICT4D Research Center is pleased to announce the sixth International Conference on ICT for Development in Africa (ICT4DA-2024), to be held at Washera Hall, Bahir Dar Institute of Technology, from November 18–20, 2024.

This conference is technically sponsored by the IEEE African Council and will feature distinguished speakers from Europe and Africa. Representatives from government agencies, NGOs, private industry, and academic institutions will engage in scientific discussions on key conference themes. The event includes three special sessions, three keynote speeches, and 43 papers that will be presented in two parallel sessions.

We are honored to invite you to join us on Monday November 18, 2024, at 8:30 AM. We look forward to welcoming you to ICT4DA-2024!

#ICT4DA-2024
Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University, Ethiopia
Bahir Dar University, Ethiopia
College of Medicine and Health Sciences, Bahir Dar University, Ethiopia.
Faculty of Social Sciences, Bahir Dar University, Ethiopia
Ethiopian Institute of Textile and Fashion Technology

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

18 Nov, 13:36


Dear members and representatives of the Africa-UniNet,

We would like to kindly invite you to an Africa-UniNet webinar which will take place as part of the “OeAD Hochschultagung” webinars on 18 November 2024.
(Austria Vienna time: 2:00 - 3:00PM means
4:00 -5:00PM (10:00-11:00 local time) in Ethiopia.)

In this webinar we would like to showcase two Africa-UniNet projects as examples of successful collaborations between Austrian researchers and researchers from African partner countries:

Project P082:  “Land Use and Land Cover Change Effects on Water Quality Characteristics of the Maziba Sub-Catchment, Western Uganda” as well as Project
P049: “Collaborative Monitoring for Sustainable Development of Lake Tana UNESCO Biosphere Reserve (Ethiopia)” which is among the first Africa-UniNet projects which completed their activities in 2023.

In this webinar the project coordinators/ team members will provide insights into their project activities, results and outcomes, personal experiences as well as the advantages of participating in the Austrian-African Research Network Africa-UniNet.  After the project presentations there will be opportunity for Q&A to the presenters and Africa-UniNet office.

Please find the link to the webinar below:
https://zoom.us/j/91091102613?pwd=pbBiRUR41uUdejy7UHK8BuglzSUDY4.1

We are looking forward to welcoming you to the webinar.
JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

17 Nov, 09:28


የጥሪ ማስታወቂያ 2017E.C

ለባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በሙሉ

በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች እና በ2016 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የገባችሁና ወደ Freshman Program መግቢያ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ፤
የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሰላም ግቢ (Selam Campus) የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) ተማሪዎች በፔዳ ግቢ (Peda Campus) የምዝገባ ጊዜ ከህዳር 16 - 18 ቀን 2017 ዓ/ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ያሳውቃል፡፡

#ማሳሰቢያ፤
1. ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ፣
ብርድ ልብስ፤ አንሶላ፣ የትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፤
የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ካርድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ፣
ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ፤ አራት ጉርድ ፎቶ ግራፍ ይዛችሁ መምጣት ይኖርባችኋል፡፡

2. በተለያየ ምክንያት 1ኛ ዓመት 1ኛ ወሰነ ትምህርት ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ የሚያበቃ ውጤት ያላችሁ እና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች ለመልሶ ቅበላ ህዳር 19 እና 20 ቀን 2017 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

3. በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በአቅም ማሻሻያ (Remedial Program) አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀናት ወደ ፊት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

13 Nov, 10:13


የአቅም ማሻሻያ መርሃግብር (Remedial) ተማሪዎች ፈተና በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ መሰጠት ተጀመረ
(ህዳር 4/2017ዓ/ም፤ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ) ዛሬን ጨምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚሰጠው ፈተና ወደ ከፍተኛ ትምህርት ጀማሪ መርሃ ግብር ለመግባት የሚያስችላቸውን ውጤት ለማምጣት ከተምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ፈተናው እየተሰጠ ነው።
የ2017 ዓ/ም የሪሚዲያል ተፈታኞች በማህበራዊ ሳይንስ 378
እንዲሁም በተፈጥሮ ሳይንስ 950 በድምሩ 1,328 ተማሪዎች ፈተናውን መፈተን ጀምረዋል።
ፈተናው በዩኒቨርሲቲው በሦስት ግቢዎች ማለትም በፖሊ፤ በፔዳ እና ሰላም ግቢዎች በመሰጠት ላይ ሲሆን ፈተናው ከህዳር 4 እስከ 6/2017 ዓ/ም ድረስ የሚቆይ ይሆናል፡፡

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

13 Nov, 08:17


ማስታወቂያ
በአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም
የማታ መርሀ - ግብር ትምህርት ፈላጊ ተማሪዎች በሙሉ፡-
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ በ2ዐ16 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ተፈትነው በትምህርት ሚኒስተር ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የወጣውን የማለፊያ ነጥብ የሚያሟሉ አመልካቾችን በማታ (Extension) መርሃ ግብር ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም በ2ዐ17 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም በማህበራዊ ሳይንስ (Social Science) እና በተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) የትምህርት መስኮች መማር የሚፈልጉ አመልካቾች ከህዳር 04 ቀን 2017 ዓ/ም አስከ ህዳር 30 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የመግቢያ መስፈርት
በ2ዐ16 ዓ.ም የ12 ክፍል አገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስደው በትምህርት ሚኒስቴር ለአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የወጣውን የመቁረጫ ነጥብ የሚያሟሉ፤
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፣
የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ
ከ9ኛ -12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ
ሁለት 3×4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
የማመልከቻ ክፍያ፤ 3ዐዐ.ዐዐ (ሶስት መቶ) ብር
የመመዝገቢያ ክፍያ፤ 1ዐዐ.ዐዐ (አንድ መቶ) ብር
የትምህርት ክፍያ፤ ለተፈጥሮ ሳይንስ 2,2ዐ0 (ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር) እና ለማህበራዊ ሳይንስ 1,80ዐ (አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብር) ይዘው መቅረብ አለባቸው
የማመልከቻ ቦታ፤
ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ርቀትና ተከታታይ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ድንቅነሽ ህንፃ ቢሮ ቁጥር 12፡፡
ማሳሰቢያ፡-
በቂ የተማሪ ቁጥር ያላመለከተበት የትምህርት መስክ አይከፈትም፡፡

@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

13 Nov, 04:35


Safaricom Talent Cloud is coming to Bahir Dar University on November 16, 2024 to Build Your Future of Work.

Where: Washera Hall | Bahir Dar University, BiT (Poly)
When: November 16, 2:30 LT
Start building your future with the Safaricom Talent Cloud. See you there!

Safaricom Ethiopia Safaricom PLC
Bahir Dar University, Ethiopia Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University, Ethiopia

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

13 Nov, 04:34


Safaricom Talent Cloud is coming to Bahir Dar University on November 16, 2024 to Build Your Future of Work.

What to Expect:
Trainings on
Project Management,
Software Engineering,
Digital Marketing,
Financial Literacy, and more.

- Inspiring Testimonials from previous talents.
- Live demos and seamless registration for the Safaricom Talent Cloud platform.
- Explore our interactive boots for additional learning resources and networking opportunities.

Where: Washera Hall | Bahir Dar University, BiT (Poly)
When: November 16, 2:30 LT
Start building your future with the Safaricom Talent Cloud. See you there!

Safaricom Ethiopia Safaricom PLC
Bahir Dar University, Ethiopia Bahir Dar Institute of Technology, Bahir Dar University, Ethiopia

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

10 Nov, 18:39


እውቅና ተሰጠው!
🔹🔹🔹🔹🔹🔹
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሕክምና ላቦራቶሪ አገልግሎት ክፍል በሕዳር 30፣ 2017 ዓ.ም የአማራ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት (Amara Public Health Institute) ባዘጋጀው የ3ኛው ክልላዊ የጤና ላቦራቶሪ ፌስቲቫል ላይ በ2016 በጀት ዓመት ባስመዘገበው የላቀ አፈፃፀም የዋንጫና የእውቅና የምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል።

ይህ ሽልማትና የእውቅና የምስክር ወረቀት የበለጠ እንድንሰራ የሚያበረታታ መሆኑን በኮሌጁ የሕክምና ላቦራቶሪ ትምህርትና እና አገልግሎት ዳይሬክተር ያረጋል አስረስ
የገለፁ ሲሆን ለዚህ ስኬት ሁሉን አቀፍ ጥረት ላደረጉ የክፍሉ ባለሙያዎች፣ አስተባባሪዎች እና ከፍተኛ አመራሮች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል!

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share   #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

01 Nov, 07:46


You are kindly Invited!
Please, explore the detailed schedule from the conference website: https://icast-conf.eai-conferences.org/2024/

Today @1:30PM ከ7:30 ጀምሮ በዋሸራ አዳራሽ ፖሊ በአካል እንጠብቅዎታለን። በአካል መገኘት ካልቻሉ ባሉበት ሆነው በቨርቹዋል ይሳተፉ።

Virtual meeting details:
Topic: ICAST 2024 Plenary Session
Time: Nov 1, 2024 01:00 PM Nairobi

Join Zoom Meeting
https://us02web.zoom.us/j/88906953941?pwd=nEILOC8bn6UvMlT2ho0kkeGJDYLfY2.1

Meeting ID: 889 0695 3941
Passcode: 787148

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

30 Oct, 18:06


Get ready, Bahirdar!

Join us this Thursday, October 31Morning (8:30 AM - 12:00 PM) at Washera Hall, BIT inside the university of Bahirdar for an insightful conversation on Urban Agriculture Sustainability.

Keynote speaker Gulilat Menbere, an entrepreneur and lecturer, will be sharing his expertise on sustainable urban farming practices.

Make sure you join us! Save your seat here

#venture360 #venturemeda #sustainability #bahirdar

Bahir Dar University,Ethiopia

29 Oct, 18:00


Institutional Memory
Blue Nile Club/ "ጥቁር አባይ ክበብ"/

Recently, I was able to find a metal plate dropped around Peda's water tower with a script "Blue Nile Club/ጥቁር አባይ ክበብ". Interviewing veteran staff and consulting documents of 1970s witnessed the names of various sport teams of Bahir Dar Academy of Pedagogy from 1970-1973 E.C. In those years, the club had won 5 trophies competing at provincial and "awraja" levels in basketball, athletics and football. In 1974 E.C, its name changed to Bahir Dar Teachers College (BDTC) sport club.The footballers picture attached was taken in 1972 E.C. It comprises of TTI, diploma and degree program students of the Academy. The player standing at far left from the camera is Demissie Zergaw (PhD) who was the gold medalist student of class of 1974 E.C and later became staff of BDTC & AAU.

Club BDTC had played friendly games for 32 consecutive years against Gondar College of Health and Medical Sciences.

Former instructors of Physical Education Department like Negaliku Afework and Wondimu Tadesse (AAU Staff and MP) had played a great part in organizing and strengthening the club in its formative years.

BDU has to revamp its former contributions in supporting at least the city's and region's sport sector development and strengthening its links with other academic institutions.
(Credit: Tamiru Delelegn)

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

29 Oct, 17:59


Bahir Dar University Partners with Children’s Surgery International for Pediatric Surgical Breakthrough

Bahir Dar, Ethiopia – Bahir Dar University (BDU) and Children’s Surgery International (CSI) have successfully concluded a transformative surgical week in Ethiopia, marking a significant milestone in pediatric healthcare.

The collaborative effort resulted in life-changing surgeries for 48 children, encompassing 31 ENT (Ear, Nose, and Throat) procedures and 17 urology cases. This achievement is particularly noteworthy as it includes two ENT surgeries independently performed by BDU’s own Dr. Melesse. This accomplishment represents a pivotal step towards establishing sustainable pediatric surgical care within Ethiopia.

A highlight of this partnership was the formal launch of the Pediatric Otolaryngology and Facial Plastic Surgery Fellowship at BDU. This groundbreaking initiative positions BDU as a pioneer in Ethiopia and one of only two institutions in sub-Saharan Africa offering such specialized training. By nurturing the next generation of pediatric surgeons, BDU and CSI are jointly working to expand access to quality healthcare for children across the country.

As the surgical team prepares to depart, volunteers will conduct final patient rounds tomorrow morning. This collaboration exemplifies the power of international partnerships in addressing critical healthcare needs and advancing medical education in Ethiopia.

Bahir Dar University is a leading academic institution in Ethiopia, committed to excellence in teaching, research, and community service. Through partnerships with organizations like Children’s Surgery International, BDU strives to make a lasting impact on the health and well-being of the Ethiopian people.

Children’s Surgery International is a global non-profit organization dedicated to providing life-saving surgeries to children in underserved communities worldwide. CSI works with local partners to build sustainable surgical programs and train healthcare professionals, ensuring long-term impact.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

26 Oct, 17:34


EITEX Admissions Open!

Looking to pursue a career in the exciting world of textiles and fashion? 

EITEX is now accepting applications for the 2024/25 academic year!

Apply now and join a center of excellence in Africa!

Students who have passed the Grade 12 National Examination and have been placed at different Universities are invited to apply through the following link.

Link: [https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746](https://forms.gle/gSypn17ttmm8k4746)

"Wisdom at the Source of the Blue Nile!"

Bahir Dar University,Ethiopia

26 Oct, 17:33


የጥራት አውደ ጥናት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም (ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ)፤ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአጠቃላይ ጥራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሰራተኞችን ያሳተፈ አውደ ጥናት በዩኒቨርሲቲው ጥበብ አዳራሽ ተካሂዷል፡፡

መድረኩን በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲው የአጠቃላይ ጥራት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ተቀዳሚ ዳይሬክተር ዶ/ር አንዳርጋቸው ሞገስ የጥራት ጉዳይ እንደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም የመምህሩ፤ የተማሪውና የሰራተኛው የሁሉም የጋራ ጉዳይ መሆኑን ተናግረዋል።

በአውደ ጥናቱ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጅክ ኮሙኒኬሽን ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዘውዱ እምሩ በበኩላቸው ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እንደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በመማር ማስተማርና በምርምር ልህቀት እንዲሁም ተጽዕኖ ያለው የማህበረሰብ አገልግሎት ለማበርከት በሙያ ያከናውናቸው ጥራት ተኮር ስራዎች እና እስከ አሁንም የተመዘገቡ ውጤቶች አበረታች ናቸው ብለዋል፡፡በየደረጃው ያሉ አካላት ጥራት የኔ ጉዳይ ነው ብለው እንዲንቀሳቀሱ በማድረግ በኩል ይበልጥ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራበት ጊዜ አሁን ነው፡፡ ለዚህም መምህራንና ሰራተኞችን መደገፍና ተማሪዎቻችን በእውቀት ብቻ ሳይሆን በየጊዜው ከሚለዋወጠው አለም ጋር አብሮ የሚሄድ ማንንት እንዲላበሱ የሚያሥችሉ አስፈላጊ ክህሎቶችና አስተሳሰብ እንዲኖራቸው ማረጋገጥ የሁላችንም ተግባር ሊሆን ይገባል በማለት መድረኩን ከንግግር ከፍተዋል።

በአውደ ጥናቱም ሁለት ቁልፍ መልዕክቶች በፕሮፌሰር ታደሰ መለሰ እና ፕሮፌሰር አበባው ይርጋ የቀረቡ ሲሆን፤ በዶ/ር ዝይን ምህረት፤ ዶ/ር ቀረብህ አስረስ፤ አቶ ተረፈ በላይ እና ዶ/ር አንዳርጋቸው ሞገስ አጠቃላይ የጥራት አስተዳደርን የተመለከቱ ጥናታዊ ፅሑፎች ቀርበው በተሳታፊዎች እና በባለ ድርሻ አካላት ውይይት የተደረገ ሲሆን ጥራት ሁሉን አቀፍ ስለመሆኑ፣ በየደረጃሁ ሁሉንም ባለድርሻ አካል የሚያሳትፍ ስለመሆኑ ተነስቷል።

አውደ ጥናቱ በየአመቱ የሚካሄድ ሲሆን ዘንድሮም በደመቀ ሁኔታ በግማሽ ቀን ተካሂዷል።

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

18 Oct, 17:34


Bahir Dar University Law School Wins National Moot Court Competition

Bahir Dar University (18 October 2014)  Bahir Dar University has once again demonstrated its academic excellence by winning the 7th National Moot Court Competition on International Humanitarian Law (IHL). The team, comprised of talented students Yonas Muche, Roza Yimer, and Yeabsira Belete, coached by Mekashaw Chane, emerged victorious after fierce competition against Addis Ababa and Hawassa University.

The competition, organized by the International Committee of the Red Cross (ICRC) in Ethiopia, was held in Addis Ababa from October 17-19, 2024. The Bahir Dar University team's exceptional skills in both written and oral advocacy were on full display throughout the competition, earning them the coveted championship title.

This victory not only brings great pride to Bahir Dar University and its law school but also paves the way for further international recognition. The team will now have the opportunity to represent Ethiopia and Bahir Dar University at the All Africa IHL Moot Court Competition in Nairobi, Kenya. There, they will compete against top students from across the continent, showcasing their legal expertise and advocacy skills on a global stage.

Bahir Dar University congratulates the winning team and their coach on this remarkable achievement. Their success is a testament to the university's commitment to providing quality education and nurturing future legal leaders.

JOIN👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

17 Oct, 11:21


#ሕክምናው_ሊጀምር_2_ቀናት_ቀሩት

#የእድሉ_ተጠቃሚ_ይሁኑ

#ነፃ_የሕክምና_አገልግሎት_ከአሜሪካን_ሀገር_በሚመጡ_ሐኪሞች
🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹🔹
ባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ CSI (Children's Surgery International) ከተባለ አሜሪካን ሀገር ከሚገኝ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ከጥቅምት 9፣2017 ዓ.ም ጀምሮ በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተፈጥሮ የከንፈርና የላንቃ ክፍተት (መሰንጠቅ) ችግር ላለባቸው ህፃናት ነፃ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ይሰጣል። በመሆኑም ችግሩ ያለባችሁ ወገኖች የእድሉ ተጠቃሚ እንድትሆኑ ከወዲሁ እናሳውቃለን።

@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

17 Oct, 04:11


‼️NEW MACHINES AVAILABLE ‼️
16  በ10 ደቂቃ የሚያመርተው 20 ሺህ
22  በ10 ደቂቃ የሚያመርተው 27 ሺህ
34  በ10 ደቂቃ የሚያመርተው 35 ሺህ
50  በ10 ደቂቃ የሚያመርተው 50 ሺህ


@bright_plc1
📞0930257172
☎️09 91 92 93 80



https://t.me/bright_plc

Bahir Dar University,Ethiopia

16 Oct, 18:04


ጥቅምት 06/2017 ዓ.ም

የፈለገ ሕይዎት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የዐይን ሞራ ግርዶሽ እና የዐይን ቆብ ፀጉር መቀልበስ ቀዶ ሕክምና እንደሚሰጥ አስታወቀ።

በፈለገ ሕይዎት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የዐይን ሕክምና ክፍል አሥተባባሪ ኦፕቶሜትሪስት ተስፋዓለም ጋሻው እንዳሉት ከኅዳር 8-12/ 2017 ዓ.ም በፈለገ ሕይዎት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የነጻ የዐይን ሞራ ግርዶሽ እና የዐይን ቆብ ፀጉር መቀልበስ ቀዶ ሕክምና ይሰጣል።

ሕክምናው "ኪዩር ብላይንድነስ ፕሮጀክት" ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር እንደሚሰጥ ነው የገለጹት።

የዐይን ሞራ ግርዶሽ እና የዐይን ቆብ ፀጉር መቀልበስ ቅድመ ልየታ እና ምርመራ ሥራ በሚከተሉት ቦታዎች የሚሰጥ ይኾናል።

1ኛ. ከጥቅምት 16-17/ 2017 ዓ.ም በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በጓንጓ ወረዳ እና ቻግኒ ከተማ ቻግኒ ጤና ጣቢያ፣ በባንጃ ወረዳ እና እንጅባራ ከተማ አሥተዳደር ለሚገኙ በእንጅባራ ጠቅላላ ሆስፒታል፣

2ኛ. ጥቅምት 23/2017 ዓ.ም በሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ ሊበን ሆስፒታል፣

3ኛ. ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም በሰሜን ጎጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ ይስማላ ጊዮርጊስ ጤና ጣቢያ፣

4ኛ. ከጥቅምት 19-21/ 2017 ዓ.ም በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሁለት እጁነሴ ወረዳ ደብረ ጉባዔ ጤና ጣቢያ፣

5ኛ. ከጥቅምት 23-24/2017 ዓ.ም

➽. በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዳንግላ ወረዳ ዳንግላ ጤና ጣቢያ፣

➽. በደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራ ወረዳ ቁሃር ጤና ጣቢያ

➽. በምሥራቅ ጎጃም ዞን ሁለት እጁነሴ ወረዳ ሞጣ ሆስፒታል

6ኛ. ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም

➽. በደቡብ ጎንደር ዞን ወረታ ከተማ እና አካባቢው የሚገኙ በወረታ ጤና ጣቢያ፣

➽. ሰሜን ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር ወረዳ ዱርቤቴ ሆስፒታል፣

7ኛ. ከጥቅምት 23-30/ 2017 ዓ.ም ባሕር ዳር እና አካባቢው በፈለገ ሕይዎት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣

ሌሎች ከተጠቀሱት ቦታ ውጭ የኾኑ እና አገልግሎቱን ማግኘት የሚፈልጉ ደግሞ በሚቀርባቸው በተጠቀሱት ቦታዎች እና በተቀመጠው ቀን በመሄድ አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ገልጸዋል።

የሕክምና፣ የትራንስፖርት፣ ምግብ እና ማረፊያ ወጭዎች በነፃ የሚሸፈን ይኾናል። ከ600 በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎችም አገልግሎቱን ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

16 Oct, 16:16


BDU Job Vacancy Announcement

@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

16 Oct, 14:09


ምዝገባ ተጀምሯል!!

@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

14 Oct, 13:13


ክፍት የስራ ማስታወቂያ

ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በሌክቸረርነት፣ በረዳት ፕሮፌሰርነትና ከዚያ በላይ በሆኑ የሙያ መስኮች ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

በመሆኑም ከጥቅምት 03/2017 ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናትቀናት https://t.me/BDUCommunication/2915 ማስፈንጠሪያ በመግባት ሙሉ የማስታወቂያውን ዝርዝር በማየት ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን።

የማመልከቻ ጊዜ
ከጥቅምት 03/207 ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት

ከዓባይ ጓዳ ጥበብ ሲቀዳ!
#Vacancy #BDU #Job #opportunity

Join👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

#Share #Share

Bahir Dar University,Ethiopia

13 Oct, 17:47


ጠቃሚ ቻናል
ማንኛውንም ስለኮምፒተርና ሞባይል መረጃ ለመለዋወጥ የቻናሉ አባል ብትሆኑ ትጠቀማላችሁ!

ስለ #ኮምፒውተርና ስለ #ሞባይል ማወቅና መጠገን ከፈለጉ ከታች ካሉት በመጫን አባል ይሁኑ!! 👇👇👇
💻 📱 🔧💻💻
@computer_mobile21
@computer_mobile21
👆👆👆👆👆
📱📱📱📱📱 SHARE

Bahir Dar University,Ethiopia

12 Oct, 15:40


ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
-------------------------------
የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የትምህርት ኮሌጅ በኖርዌይ የልማትና ትብብር ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ ባስጀመራቸው በስነ ትምህርት ማስትሬት ዲግሪ በሒሳብ ስነ ማስተማር (MED in Educational Sciences: Teaching of Mathematics) እና በስነ ትምህርት ማስትሬት ዲግሪ በሳይንስ ስነ ማስተማር (MED in Educational Sciences: Teaching of Science Subjects) ፕሮግራሞች በ2017 ዓ.ም. አመልካቾችን ተቀብሎ ለማስተማር ይፈልጋል፡፡
አመልካቾች
1. የሁለተኛ ዲግሪ ለመማር በትምህርት ሚኒስቴር የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና (Graduate Admission Test) ተፈትነው ማለፍ ይኖርባቸዋል
2. በባዮሎጅ፣ በኬሚስትሪ፣ በፊዚክስ እና በሂሳብ ትምህርት መስኮች የመጀመሪያ ዲግሪ ወይንም የሁለተኛ ዲግሪ ያላቸውና የማስተማር ልምድ ያላቸው ማመልከት ይችላሉ
3. በፕሮግራሞቹ ተቀባይነት ለሚያገኙ አመልካቾች ከመኖሪያ ወጭ ውጭ ለዩኒቨርስቲው የሚከፈለው የትምህርት ክፍያ (Tuition fee) እና የምርምር ገንዘብ በፕሮጀክቱ የሚሸፈንላቸው ሲሆን መጠነኛ የሆነ ወርሃዊ የኪስ ገንዘብም ይታሰብላቸዋል፡፡

አመልካቾች እስከ ጥቅምት 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ በዩኒቨርስቲው የማመልከቻ ድረ ገጽ https://studentportal.bdu.edu.et/ ማመልከት ይኖርባቸዋል፡፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ፤ ትምህርት ኮሌጅ

Join👇👇👇👇
@bahir_dar_university
@bahir_dar_university

SHARE SHARE

Bahir Dar University,Ethiopia

11 Oct, 12:37


ለመጀመሪያ ዲግሪ እና ለ PGDt ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

https://t.me/bahir_dar_university

Share