Apostolic Songs Telegram Gönderileri

Official channel for the Apostolic Songs app
5,410 Abone
21 Fotoğraf
37 Video
Son Güncelleme 06.03.2025 10:02
Benzer Kanallar

3,537 Abone

3,289 Abone

2,130 Abone
Apostolic Songs tarafından Telegram'da paylaşılan en son içerikler
ሰላም ውድ ቤተሰቦቻችን!!
“በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፤” [መዝሙር 95፡2]
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ ሲያቀርብላችሁ በደስታ ነው።
ይህንን የዝማሬ አልበም በብዙ ድካም ያዘጋጀውን ዘማሪ ሎኮ ቂሊጦ እና በአልበሙ ዝግጅት በተለያየ መንገድ የተሳተፉትን ሁሉ እግዚአብሔር እንዲባርካቸው እየፀለይን፥ አልበሙን በ Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ የተለቀቀ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም
“በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፤” [መዝሙር 95፡2]
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ ሲያቀርብላችሁ በደስታ ነው።
ይህንን የዝማሬ አልበም በብዙ ድካም ያዘጋጀውን ዘማሪ ሎኮ ቂሊጦ እና በአልበሙ ዝግጅት በተለያየ መንገድ የተሳተፉትን ሁሉ እግዚአብሔር እንዲባርካቸው እየፀለይን፥ አልበሙን በ Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ የተለቀቀ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም
ሰላም ውድ ቤተሰቦቻችን!!
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀ አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ በእጃችሁ ባለው የሞባይል መተግበሪያ የሚቀርብ መሆኑን ስናበስራችሁ በደስታ ነው።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀ አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ በእጃችሁ ባለው የሞባይል መተግበሪያ የሚቀርብ መሆኑን ስናበስራችሁ በደስታ ነው።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም