منشورات Apostolic Songs على Telegram

Official channel for the Apostolic Songs app
5,410 مشترك
21 صورة
37 فيديو
آخر تحديث 06.03.2025 10:02
قنوات مشابهة

5,098 مشترك
2,387 مشترك

1,667 مشترك
أحدث المحتوى الذي تم مشاركته بواسطة Apostolic Songs على Telegram
ሰላም ውድ ቤተሰቦቻችን!!
“በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፤” [መዝሙር 95፡2]
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ ሲያቀርብላችሁ በደስታ ነው።
ይህንን የዝማሬ አልበም በብዙ ድካም ያዘጋጀውን ዘማሪ ሎኮ ቂሊጦ እና በአልበሙ ዝግጅት በተለያየ መንገድ የተሳተፉትን ሁሉ እግዚአብሔር እንዲባርካቸው እየፀለይን፥ አልበሙን በ Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ የተለቀቀ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም
“በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፤” [መዝሙር 95፡2]
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ ሲያቀርብላችሁ በደስታ ነው።
ይህንን የዝማሬ አልበም በብዙ ድካም ያዘጋጀውን ዘማሪ ሎኮ ቂሊጦ እና በአልበሙ ዝግጅት በተለያየ መንገድ የተሳተፉትን ሁሉ እግዚአብሔር እንዲባርካቸው እየፀለይን፥ አልበሙን በ Apostolic Songs መተግበሪያ ላይ የተለቀቀ መሆኑን በደስታ እንገልጻለን።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም
ሰላም ውድ ቤተሰቦቻችን!!
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀ አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ በእጃችሁ ባለው የሞባይል መተግበሪያ የሚቀርብ መሆኑን ስናበስራችሁ በደስታ ነው።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ሐዋርያዊት ቤተክርስቲያን የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል በወንድም ሎኮ ቂሊጦ በኦሮምኛ ቋንቋ የተዘጋጀ አልበም ለመታነጽና ለበረከት እንዲሆንላችሁ የተዘጋጀ ሲሆን በቅርቡ በእጃችሁ ባለው የሞባይል መተግበሪያ የሚቀርብ መሆኑን ስናበስራችሁ በደስታ ነው።
በኢትዮጵያ ያላችሁ ተጠቃሚዎቻችን ዝማሬዎቹን ለማውረድ የምትጠቀሙበትን ኮድ በቴሌግራም ቦት t.me/ApostolicPayBot ላይ ማግኘት የምትችሉ ሲሆን ከኢትዮጵያ ውጪ ያላችሁ ደግሞ ክሬዲት ካርድ በመጠቀም አልበሙን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
የኦዲዮ ቪዥዋልና ስነ-ጽሑፍ ክፍል
ታህሳስ 2017 ዓ.ም