#ሼር 🙏
በፎቶ ላይ የምትመለከቱዋት #ህፃን_ሀውዚያ_ከይሬ ትባላለች #አድራሸዋ_በስልጤ_ዞን_ወራቤ_ከታማ_አስታደዳር_ጎደ_መንዳር_ለይ_ሲሆን ገነ በታወለደች 5ወሩዋ በተደረገላት የጤና ምርመራ የልብ ህመም እና ሁለቱም ልቧ ክፍት መሆኑ በሀክምና በመረገጋጡ በአስቸኳይ ቀዶ ጥገና መደረግ እንዳለባት የታነገረቸዉ ቤታሰቦቹዋ ይህን ህክምና ለማድረግ አንድ ሚሊየን ሰባ አምስት ሺ (1,075,000) ብር እንደሚያስፈልግም ተነግሮወቸዉ ነገር ግን እኘም ምንም ዓይነት ገቢ ስለሌለን ገንዘቡ ከአቅማችን በላይ በመሆኑ ለወገን ደራሽ ወገን ነዉና እናንተን ደገጋ ኢትዮጵያዊየን ለማስቸገር ተገደናልና እጃችሁን እንድትዘረጉልን ስንል በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን።
የቤታሰቦችዋ
አከዉንቱ የህፀን ሀዉዚያ አበት ነዉ ትንሽ ትልቅ ሰንል እንድራስላት
ከይሬ ኦርማ:-1000217752624