ሥርዓተ ማኅሌት ዘበዓለ ጰራቅሊጦስ
በቅድሚያ ፲፭ቱን ነቢያት ይደገማል።
ይ.ካ አቡነ ዘበሰማያት።
አያይዞ ሰላም ለኪ በዜማ ይባላል።
መሪና ተመሪ ተሰመይኪ ፍቅርተ እየተቀባበሉ ይበሉ።
በኅብረት ወበእንተዝ ይበሉ።
ተመሪ ለብቻው ታቦትን ይበል።
ከመቅደስ እስከ በትረ አሮን ይታደላል።
ለኪ ይደሉን መሪ ለብቻው በዜማ ይበል።
ወበእንተዝን በኅበረት ይዘመማል።
ቀጥሎ ተፈሥሒ ማርያም ለአዳም ፋሲካሁ ይባላል።
መልክአ ሥዕል ይከተላል።
ከተአምር ቀጥሎ ምስባክ ይባላል።
ምስባክ
ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምንዋም፤
ወከመ ኃያል ወኅዳገ ወይን፤
ወቀተለ ፀሮ በድኅሬሁ። (መዝ. ፸፯ : ፷፭)
ከምስባክ ቀጥሎ ሦስት ወንጌል ማቴዎስን ማርቆስንና ሉቃስ ይነበባል። ዮሐንስን ለቅዳሴ ይቆያል
አርያም
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤
ቀዳሚ ዜማ ግበሩ በዓለ በትፍሥሕት፤
እስከ አቅርንቲሁ ለምሥዋዕ፤
ዛቲ ፋሲካ ቀዳሚት ሕግ።
ይህንን በመሪ በኩል ይዘመማል፣ በአንሽ በኩል ያለምራት ሁለተኛው አርያም ይዘመማል
አርያም
ሃሌ ሉያ ለአብ፤ ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ ሃሌ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤ ይገብሩ በዓለ ሰማያት፤
ይገብሩ በዓለ ደመናት፤
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ፤
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።
ምልጣን
ዮም ፍሥሐ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን፤
እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን፤
ቀደሳ ወአክበራ እምኲሎን መዋዕል አልዓላ፤
አማን፤ ተንሥአ እምነ ሙታን።
አመላለስ
"አማን በአማን"/፪/ ተንሥአ
"አማን በአማን"/፪//፩/
ተንሥአ እምነ ሙታን/፬/
ወረብ
ዮም ፍሥሐ ኮነ ሰንበተ ክርስቲያን
እስመ ተንሥአ ክርስቶስ እሙታን/፪/
"ቀደሳ ወአክበራ"/፪/ ወአልዓላ እምኲሎን መዋዕል/፪/
የምልጣኑን ሥርዓት ከተፈጸመ በኋላ እስመ ለዓለም
እስመ ለዓለም
ትንሣኤከ ለእለ አመነ፤
ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ።
አመላለስ ትንሣኤከ ለእለ አመነ/፪/
ፈኑ ዲቤነ ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ/፪/
አያይዘህ የኪዳን ሰላም (ይእቲ ማርያም)
በዚያ ኪዳን ይቀጥላል...
ከኪዳን ቀጥሎ መዝሙር
መዝሙር
ሃሌ ሉያ ይትፌሣሕ ሰማይ ወትትኃሠይ ምድር፤
ወይንፍሑ ቀርነ መሠረታተ ሕምዝ፤
ወይበውኡ አድባር ወአውግር፤
ወኲሉ ዕፀወ ገዳም፤
ወዮምሰ ዓባይ ፍሥሃ በሰማያት፤
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ፤
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ።
አመላለስ
ወምድርኒ ትገብር ፋሲካ/፪/
ተሐጺባ በደመ ክርስቶስ/፬/
ሰላም
ፍጹመ ንጉሠ ኮነንዎ አይሁድ፤
ተካፈሉ አልባሲሁ ሐራ ሰገራት፤
ወኮርዕዎ ርእሶ በኅለት፤
ረገዝዎ ገቦሁ በኲናት፤
ትንሣኤሁ ገብረ በሰንበት፤
ሰላመ ይጸጉ ለነገሥት ለአሕዛብ ወለበሐውርት።
መልካም በዓል
👉 @tonetore