መዝገበ ሀይማኖት

@mezigebehayimanot


ይህ ቻናል ጳጉሜን 3/2015 ዓ/ም ተከፈተ

መዝገበ ሀይማኖት

22 Oct, 16:51


ተወዳጁንና በጉጉት የሚጠበቀውን ዮአደን ተከታታይ ድራማን በትክክለኛው ቻናል ይከታተሉ።

ክፍል 38 አሁን ተለቆዋል

መዝገበ ሀይማኖት

04 Oct, 19:07


✤✤ እንኳን ለማኅሌተ ጽጌ አደረሳችሁ

ምንም እንኳን በመጽሐፈ ገጽ (Facebook) ጽሑፎችን ማቅረብ ከጀመርን በርካታ ዓመታት ብናስቈጥርም፤  ለመጀመሪያ ጊዜ በመጽሐፈ ገጽ(Facebook) ፋና ወጊ ኾነን ሥርዐተ ማኅሌትን ይዘን መቅረብ ከጀመርን ግን 11ኛ ዓመታችን ኾነ፤ እንደ መድኀኔዓለም ፈቃድም ዘንድሮም 11ኛ ዓመታችን (የ1ኛ ዙር ዓመት ሙሉ የማኅሌተ ጽጌ ሥርዐተ ማኅሌትና በዓመት ውስጥ የሚገኙ የክብረ በዓላት ሥርዐተ ማኅሌትን ይዘንላችሁ እንቀርባለን፡፡)

✤ የማኅሌት ቁመት የላይ ቤትና የታች ቤት ኾኖ እንደየአድባራቱ ይትበሃል የሚቆም እንደመኾኑና ማኅሌተ ጽጌ በኹሉም አድባራት በደመቀ ኹኔታ ስለሚቆም የላይ ቤቱንም ኾነ የታች ቤቱን በአንድነት አቅርበንላችኋል፤ የላይ ቤት የምትቆሙ አድባራት ‹‹ዘግምጃ ቤት›› የሚለውን፤ የታች ቤት የምትቆሙ ‹‹ዘጎንደር በዓታ›› በሚል አስቀምጠንላችኋል፡፡ ደብራችን ቀጨኔ ደብረ ሰላም የላይ ቤት የሚቆምበት ደብር እንደመኾኑ ላይ ቤቱን እያስቀደምን ታች ቤቱን አስከትለን አስቀምጠናል፡፡ የላይ ቤት የሚቆምባቸው አድባራት የታች ቤቱን እየዘለሉ፤ የታች ቤት የሚቆሙ አድባራት የላይ ቤቱን እየዘለሉ እንዲጠቀመቡት ኹሉንም አዘጋጅተነዋል፡፡ የላይ ቤትና የታች ቤት በአንድነት የሚቆሙት ቀለም ሲኾን ግን ‹‹ዘግምጃ ቤት ወዘበዓታ›› ብለን አስቀምጠነዋል፡፡

/በማኅሌት በምትቆሙ ጊዜ በጸሎታችሁ ደብራችንን ደብረ ሰላምንና ሰ/ት/ቤታችንን ፍኖተ ሕይወትን እና በውስጧ ያሉ አገልጋዮቿን አስቡልን፡፡

✤ ልዩ አዋጅ ዘወርኃ ጽጌ ✤

✤ ወርኃ ጽጌ 40 ቀናት ነው፤ መስከረም 26 ተጀምሮ ኅዳር 5 ያልቃል፤ ጾመ ጽጌ የፈቃድ ጾም ነው፡፡

✤ የማኅሌተ ጽጌና የሰቈቃወ ድንግል ደራሲ አባ ጽጌ ድንግል ነው፡፡ ገዳሙም ትልቅና ሰፊ የኾነ የፍልፍል ዋሻ ሲኾን ወሎ ወግዲ ወለቃ ወንዝ አጠገብ በረሃ ላይ (ከጋሥጫ ገዳም የ4 ሰዓት የእግር መንገድ) ይገኛል፡፡

✤✤ በየዓመቱ ሳይመረገዱ ያመይታለፉ የማይቀሩ፤ ዚቃቸው የማይለወጥ፤

1) ከማኅሌተ ጽጌ፦ ጽጌ አስተርአየ (የመጀመሪያው ሳምንት)፣ በከመ ይቤ መጽሐፍ፣ ትመስል እምኪ ማርያም፣ ዘኒ ስብሐተ ወዘኒ ማኅሌተ፣ ኢየሐፍር ቀዊመ ቅድመ ሥዕልኪ እና ኅብረ ሐመልሚል (የመጨረሻው ሳምንት)ናቸው፡፡

2) ከሰቈቃወ ድንግል፦ በስመ እግዚአብሔር ሥሉስ፣ ብክዩ ኅዙናን፣ እስከ ማዕዜኑ እግዝእትየ እና አብርሂ አብርሂ ናቸው፡፡

✤ ከማኅሌተ ጽጌ ውስጥ እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ እና ክበበ ጌራ ወርቅ በየሳምንቱ (በኹሉም ዓመታት) ይመረገዳሉ፤ ዚቁ ግን በዓሉን በተመለከተ ይኾናል፡፡

✤ ከላይ ካየናቸው ውጪ የሚገኙት የማኅሌተ ጽጌና የሰቈቃወ ድንግል ክፍሎች ግን በየሰባት ዓመት አንዴ ነው የሚመረገዱት፡፡

✤ የማኅሌቱ ሥርዐት የላይ ቤት (የጎንደር መካነ ነገሥት ግምጃ ቤት ማርያም አብነት) እና የታች ቤት (የጎንደር ደብረ ኀይል በዓታ ለማርያምን አብነት) የሚያደርግ ሲኾን፤ የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለም ወደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤ.ክ የማኅሌት ቁመትም የላይ ቤትን አብነት የተከተለ ሲኾን የዚቁ ወረብ ግን የደብሩን የራሱን (የሸዋን) የተከተለ ነው

✤ የላይ ቤት ቁመት የሚቆሙ አድባራት ዘግምጃ ቤት የሚለውን እንዲከተሉ፤ የታች ቤትን ቁመት የሚቆሙ አድባራት ዘበዓታ የሚለውን እንዲከተሉ፡፡ የዚቁ ወረብን ግን የቀጨኔ ደብረ ሰላም የቤቱን ቀለም አስቀድመን ቀጥሎ ደግሞ ዓዲ (ወይም) በማለት የጎንደርን ስላስቀመጥነው እንደ ደብራችሁ ይትበሃል መርጣችሁ እንድትጠቀሙበት ኹሉንም አስቀምጠነዋል፡፡

@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5

መዝገበ ሀይማኖት

01 Oct, 04:40


በርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ የተዘጋጀው ነገረ ማርያምን የተመለከተና 'አሐቲ ድንግል'' የተሰኘ ባለ 626 ገጽ ግዙፍ መጽሐፍ አበው ሊቃነ ጳጳሳትን ጨምሮ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት ጥቅምት ፪ ቀን ፳፻፲፯ ዓ.ም. በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ይመረቃል።
____
ከምርቃቱ በኋላም በባኮስ እና ሰርዲኖን መጻሕፍት መደብሮች ይከፋፈላል።
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5

መዝገበ ሀይማኖት

01 Oct, 04:37


ምሽት ላይ የሰማሁት የምሥራች
አሐቲ ድንግል የተሰኘ መጽሐፍ በአባ ገብረ ኪዳን ተዘጋጅቶልናል። የአብነት መምህራን መጽሐፍ ሲጽፉ ያለኝ ደስታ ወደር የለውም። ትምህርታቸው ለትውልድ ሲተላለፍ ይኖራልና። ገጹ 626 የሆነ ግዙፍ መጽሐፍ ነው።

© በትረ ማርያም አበባው
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5

መዝገበ ሀይማኖት

01 Oct, 03:12


21 እመብርሃን
አመሰግንሽ ዘንድ
ምክንያቴ ብዙ ነው

እንኳን አደረሳችሁ 🙏🙏

Share & Join👇
https://t.me/+J0ynCyKIZu85N2Y0
       ♥️@wendi_official2♥️
       ♥️@wendi_official1♥️

መዝገበ ሀይማኖት

30 Sep, 13:40


@Nigatu5
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፳ወ፩ ን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

የማንኛውም ወርኃ በዓልና ክብረ በዓል ሥርዓተ ማኅሌት መጀመሪያ (ሥርዓተ ነግሥ)
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።


መልክአ ሥላሴ፦
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።

ዚቅ
ንባርኮ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፤ስቡሕኒ ውእቱ ወልዑልኒ ውእቱ ለዓለም፤ንፍሑ ቀርነ በጽዮን፤ስብኩ በዓለ ማርያም ወበዓለ መስቀል ዘዮም።

ዘጣዕሙ:-
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ:-
ዓይ ይእቲ ዛቲ መድኃኒት፤እንተ ኃሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት፤ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኅ፤ግበር ታቦተ በዘትድኅን፤እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ፤አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ።

ወረብ
ይቤሎ እግዚእ አመ አይኅ ለኖኅ ግበር ታቦተ በዘትድኅን/፪/
እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ/፪/

መልክአ ማርያም
ሰላም ሰላም ለዝክረ ስምኪ ሐዋዝ፤እምነ ከልበኔ ወቊስጥ ወእምነ ሰንበልት ምዑዝ፤ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ትእዛዝ፤ይስቅየኒ ለለጽባሑ ወይነ ፍቅርኪ አዚዝ፤ከመ ይሰቅዮ ውኂዝ ለሠናይ አርዝ።

ዚቅ
ወይቤልዋ እምነ ጽዮን በሀ፤ወይቤልዋ ደብተራ ፍጽምት በሐ፤ወይቤልዎ ብርሃነ አሕዛብ በሐ፤ረቢ በሀ ወሪዶ ከመስቀሉ ሙቁሐነ ፈትሐ።

ወረብ
ወይቤልዋ[፪]በሐ በሐ ለማርያም[፪]
እምነ ጽዮን[፪]ወይቤልዋ ደብተራ ፍፅምት[፪]

መልክአ ማርያም
ሰላም ለጒርዔኪ ሠናይ እምወይን፤በከመ ይቤ ሰሎሞን፤ማርያም ድንግል ለባሲተ ዓቢይ ብርሃን፤ክድንኒ ገርዜነ ጸጋ ኢያዕጽበኒ ዕርቃን፤ዘኢአነምዎ ጠቢባን በኪን።

ዚቅ
በከመ ይቤ ሰሎሞን በእንተ ማርያም፤ንዑ ንትፈጋዕ ወኢይኅልፈነ ጽጌ ደመና፤መስቀል ዘዮም አብርሃ በስነ ማርያም፤ጴጥሮስኒ ሰመያ እመ ብርሃን፤ጳውሎስኒ ይቤላ ደብተራ ግዕዛን፤አጽገዩ ሕዝበ ወመሐይምናን፤በቤተ መርዓ ተመልዑ ክርስቲያን።

ወረብ
ጴጥሮስኒ ሰመያ እመ ብርሃን/፪/
ጳውሎስኒ ይቤላ ደብተራ ግዕዛን/፪/

መልክአ ማርያም
ሰላም ለሐቌኪ በትረ ሌዋዊ ሣዉዕ፤ዘኢሐፀነኪ ጠል ወዘኢሰቀየኪ ነቅዕ፤ማርያም ድንግል እግዚእተ መላእክት ወሰብእ፤ሰድኒ ብሔረ ፍግዕ በትንባሌኪ ባቊዕ፤ምስለ ኅሩያንኪ ደርገ አሀሉ በስንዕ።

ዚቅ
በትረ አሮን እንተ ሠረፀት፤ወባቲ ይገብሩ ተአምረ፤በውስተ አሕዛብ፤እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ።

መልክአ ማርያም
ሰላም ለመልክዕኪ ዘተሠርገወ አሚረ፤ዘያበርሕ ወትረ፤ፍቅርትየ አንቲ እንተ ታበድሪ ፍቅረ፤አርእይኒ ገፀ ዚአኪ ማርያም ምዕረ፤ዘኢይሰምዖ ካልዕ እንግርኪ ነገረ።

ዚቅ
ፍጽመነ ንዕትብ በዕፀ መስቀሉ፤ነግሀ ነቂሐነ እምንዋም በከመ ይቤሉ አዕማደ ሰላም፤ዘዮም መስቀል አሠነየ ዓለመ እንተ በልየ፤በስነ ማርያም አዋከየ፤ለክርስቲያን ኮኖሙ ዕበየ።

ወረብ
ዮም መስቀል አሠነየ እንተ በልየ ዓለመ አሠነየ/፪/
በስነ ማርያም አዋከየ በስነ ማርያም/፪/

መልክአ ማርያም፦
በዝንቱ ቃለ ማኅሌት ወበዝንቱ ይባቤ፤ለዘይስዕለኪ ብእሲ ጊዜ ረከቦ ምንዳቤ፤ብጽሒ ፍጡነ ትሰጠዊዮ ዘይቤ፤ማርያም ዕንቊየ ክርስቲሎቤ፤ወምዕዝተ ምግባር እምከርቤ፤ዘጸገየ ማሕጸንኪ አፈወ ነባቤ።

ዚቅ
ሐፁር የዓዉዳ ወጽጌሬዳ ግብተ በርሃ ገፃ እምፀሐይ በትእምርተ መስቀል ክቡራት ዕንቍ መሠረታ።

ወረብ
ግብተ በርኃ ገፃ እምፀሐይ[፬]
ክቡራት ዕንቁ መሠረታ ሐፁር የዓዉዳ ወጽጌሬዳ[፪]

አንገርጋሪ
ዓይ ይእቲ ዛቲ መድኃኒት፤እንተ ኃሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት፤ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኅ፤ግበር ታቦተ በዘትድኅን፤እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ፤አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ።

ምልጣን
እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ፤አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ።

ወረብ
ይቤሎ እግዚእ አመ አይኅ ለኖኅ ግበር ታቦተ በዘትድኅን/፪/
እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ/፪/

እስመ ለዓለም ዘበዓታ ዘዘወትር
ማርያም ድንግል ምክሖን ለደናግል፤ይእቲኬ ቤተ ምስአል፤ዘአስተዓፀቡ ታቀልል፤ለኲሉ ፍጥረት ትተነብል፤በአክናፈ መላእክት ትትኬለል፤ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፤ወትፈደፍድ እምሱራፌል፤መንክር ወመድምም ዕበያ ወክብራ ለድንግል፤ጽሕፍት ውስተ ወንጌል፤ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።

አመላለስ
ጽሕፍት ውስተ ወንጌል/፪/
ወዲበ ርእሳኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል/፪/

ወረብ
ማርያም ድንግል ምክሖን ለደናግል ይእቲኬ ቤተ ምስአል/፪/
ለኲሉ ፍጥረት ትተነብል ለኲሉ ፍጥረት/፪/

እስመ ለዓለም ዘላይ ቤት(ሰኑይ፤ረቡዕ፤አርብ ሲሆን)
ጸሎትክሙ ጽንእት ሃይማኖትክሙ ርትዕት፤እንተ በኵሉ ትረድዕ፤ሠናያን ወውርዝዋን በምግባረ  ጽድቅ፤አግዓዝያን አንትሙ፤እለ መነንክምዎ ለዝንቱ  ዓለም ኃላፊ፤ከመ ነግድ ወፈላሲ ሀልዉ አኃውየ ፍቁራንየ፤ምንት ይበቊዓነ ንብረቱ ለዝንቱ ዓለም፤ኢትርሲቱ ለዝንቱ ዓለም ኢወርቅ ሴጡ ለነፍስክሙ፤ሀቡ ናጥብዕ ወንንሣእ መስቀለ ሞቱ ለፍጹም መድኃኒነ፤ኢየሱስሃ ክርስቶስሃ ሰብሕዎ፤ሀቡ አኰቴተ ለስብሐቲሁ፤እንዘ አልብነ  ኵሉ ብነ፤እንዘ አልቦ ዘየአምረነ ብዙኀን የአምሩነ፤ንልበስ ልብሰነ ዘድልው ለነ በኃቤሁ ማኅደርነ ዘበሰማያት።

እመሒ ስሕተኩ አንትሙ እለ በመንፈስ አርትዕ(የተሳሳትኩት ቢኖር እናንተ በመንፈስ ያላችሁ አቃኑት)🙏🙏🙏
 
@Nigatu5
@Nigatu5
@Nigatu5