Mereb Media መረብ ሚዲያ

@merebmedia24


Welcome to our Channel, Mereb Media - መረብ ሚዲያ We provide daily reliable and trusted information.

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 19:17


https://www.youtube.com/watch?v=-Ci16fs1HPo&t=76s

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 16:10


ይሄንን ጉድ ተመልከቱ!

በመድፍ ያለቁ የአንድ ቤተሰብ አባላት የቀብር ስነ ስርዓት ሲፈፀም የተቀረፀ ቪዲዮ!


"አብይ አህመድ ልጄን በላት"/ የሟች ቤተሰቦች ኡኡታ!...

ቀጥታ ስርጭት በቪዲዮ!

https://www.youtube.com/watch?v=-Ci16fs1HPo&t=50s

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 13:15


"በለው በለው ሲል ነው የወንድ ልጅ ሞቱ
ሴትም ትገላለች ከረጋ መሬቱ"

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 11:44


የመርካቶው እሳት አደጋ ከመከሰቱ ሁለትና ሦስት ቀናት በፊት አንድ የኦሮሞ አክቲቪስት ከተናገረው የተወሰደ ድምፅ!

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 09:40


ወሎ ቤተ- አምሃራ
የአማራ ፋኖ በወሎ በቀጠለው ተጋድሎ

በአርበኛ ፋኖ ጌታሁን ሲሳይ የሚመራው አሳምነው ክፍለጦር ወልድያ ዙሪያ እያደረገ ያለው ተጋድሎ የቀጠለ ሲሆን ባህር ዳር መውጫ አፍሪኬር አካባቢ ጠላት ኬላ የሚያደርግበት ቦታ ላይ ደፈጣ በማድረግ የተለመደዉን ክንዳቸዉን አቅምሰዉታል::

በጥቃቱ ጠላት አምስት ሙትና ስድስት ቁስለኛ ያነሳ ሲሆን በወልድያና በሳንቃ በኩል ሁለት ዙ23 በማምጣት በዘፈቀደ እየተኮሰ ሲሆን ቃሊም መግቢያ አቦ ቤተ-ክርቲያን አካባቢ ሁለት እናቶችን በከባድ ሁኔታ አቁስሎ የነበረ ሲሆን አንደኛዋ እናታችን አርፋለች::

አሁን ላይ ወደመጣበት የሸሸ ሲሆን ወልድያ ከተማ ተረጋግቶ መቀመጥና ስራ መስራት ስላልቻለ ራያ አላማጣ ያስቀመጠዉን ተጠባባቂ ቀይ ቆብ ለባሽ ፈርጣጭ ሰራዊቱን ዛሬ ያስገባ መሆኑን አረጋግጠናል:: ተጋድሎዉ ተጠናክሮ ይቀጥላል!

ምንጭ፦ የአማራ ፋኖ በወሎ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 08:48


ታላቅ ዓለም አቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ!
በ16 ከተሞች!

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

22 Oct, 06:40


ድምፅ አልባው ሚሳኤል!

በአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የእቴጌ ጣይቱ ክ/ጦር አዛዥ አርበኛ ተሾመ አበባው!

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

21 Oct, 12:48


አማራ ፋኖ በጎጃም!

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

21 Oct, 08:32


እንደምን አረፈዳችሁ!

ሕዝቡ ምን ይላል?

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

20 Oct, 19:43


አዛውንቱ አርበኛ ፖለቲካን በዚህ ልክ ብጥር አድርገው ይተነትኗታል ብሎ ማን ያምናል? ይገርማል!

👉ድንቅ ትንታኔ ከአባታዊ ምክር ጋር

👉የትግሉን መነሻና መድረሻ ጥንቅቅ አድርገው የተገነዘቡ

👉የጥላትን ሃሰተኛ ፕሮፖጋንዳ የሚንድ ሃሳብ የሰነዘሩ

የአምባሰሉ አርበኛ ከመረብ ሚዲያ ጋር የሚገርም ቃለመጠይቅ አድርገዋል። ተከታተሉ#እንዳያመልጣችሁ!

https://www.youtube.com/watch?v=XoW-SNtcY1Y&t=139s

Mereb Media መረብ ሚዲያ

20 Oct, 18:16


የጎፍ ክ/ጦር ተመሰረተ!

ደሴ ከተማ ዙሪያን ጨምሮ ከወረኢሉ እስከ አልብኮ ወረዳ እንዲሁም እስከ ዳዋ ጨፋ/ልዩ ዞኑ/ ድረስ የሚንቀሳቀስ በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ ስር የጎፍ የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው አንድ ክ/ጦር መመስረቱን የክ/ጦሩ አመራሮች ለመረብ ሚዲያ ገልፀዋል።

<የጎፍ> በደሴ እና በኮምቦልቻ(ከኮምቦልቻ በቅርብ ርቀት) መካከል የሚገኝ በደን የተሞላ ተራራማ ስፍራ ነው።

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

20 Oct, 17:47


የአገዛዙ አራዊት ሠራዊት ተጨማሪ ኃይል ከባሕር ዳር ወደ ደብረ ታቦር ከተማ ለማስግባት ዙ- 23፣ BM-107፣ ዲሽቃና ሞርታር ይዞ በሄሊኮፍተር የታገዘ እንቅስቃሴ ሢያደርግ ውሏል።

ከወደ ባሕር ዳር እየመጣ የነበረውን ኃይል ለመቀበል ከደብረ ታቦር ወደ አለም በር የተንቀሳቀሰው የአገዛዙ ጦር ላይ የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለ ጦር እና የጉና ክፍለ ጦር አካል የሆነችው ጣይቱ ሻለቃ በጥምረት ደፈጣ ጥቃት ፈፅመውበታል።

አለም በርና ዙሪያ ገባው ላይ በተፈፀመው ደፈጣ ጥቃት ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ጨምሮ በርካታ የአገዛዙ ወታደሮች ሙትና ቁስለኛ ሲሆኑ፡ የደብረ ታቦር ሆስፒታል በዚህ ሠዓት በቁስለኛ ወታደሮች ተጨናንቋል።

በተጨማሪም አንድ የጦር አዛዥ እንደቆሰለና በደብረ ታቦር ሆስፒታል ህክምና እየተደረገለት እንደሚገኝ አረጋግጠናል።

ሕልውናችን በተባበረ አማራዊ ክንዳችን❗️

የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

20 Oct, 17:29


★አገዛዙ በንፁሃኖች ላይ ግፍ ፈፀመ

የ8 ንፁሀን ወጣቶች የግፍ ሞትና የ450 ወጣቶች እስራት የብልፅግናው አሳፋሪ ተግባር በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አረርቲ ከተማ ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም

    የሽንፈት ማሳያ ጥጉን ፣የውርደት ካባውን ተከናንቦ የሚደናበረው የብልፅግናው መንግስት የቀን ስራ በመስራት የእለት እንጀራቸውን ለመብላት ከየአቅጣጫው የመጡ  ከ1000 በላይ ወጣቶችን ሰብስቦ የጅምላ ግድያ ሙከራ አድርጎ ሳይሳካለት 450 ወጣቶችን በአንድ ክፍል ውስጥ በጅምላ ያሰረው ልጓም የለሹ የብልፅግናው ወንበር ጠባቂ ቡድን ማንነቱን በይፋ ገልፇል።

    ራሱን ጥምር ጦር እያለ የሚጠራው የአማራ ሚሊሻ ፣የአማራ ፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት በሸዋ ምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ከተማ የሚገኙ  ለቀን ስራ የመጡ እና የከተማው ወጣት ነዋሪዎችን ቁጥራቸው ከ1000 በላይ የሚሆኑትን   ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ  ለአስቸኳይ ስብስባ ትፈለጋላችሁ በሚል የማስፈራሪያ ጥሪ በአንድ አዳራሽ ሰብስበው የአገዛዙ አረመኔዎች የጅምላ ጭፍጨፋውን የአፈፃፀም እቅድ በማሴር ላይ ሳሉ በጉዳዩ ግራ የተጋቡት ወጣቶች ባነሱት የግልፀኝነት ጥያቄ "ገድለን ሳንጨርሳችሁ ማን ተንፍሱ አላችሁ?" በሚል የአገዛዙ ሹማምንቶች በሰጡት ትዕዛዝ በተፈፀመ የግድያ ተኩስ 8 ወጣቶች የተገደሉ ሲሆን 450 ወጣቶች ከሞት አምልጠው በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ በጅምላ ታስረው ይሰቃያሉ። ቀሪዎቹ አምልጠው ከከተማው በመውጣት ፋኖን እየተቀላቀሉ ይገኛሉ።

    ይህንን  አሳፋሪ ተግባር አይደለም የአንዲት ሉአላዊት አገር መሪ ነኝ ከሚል መንግስት ይቅርና በአለም አቀፍ ደረጃ አሉ የሚባሉ አሸባሪዎች እንኳን ፈፅመውት የማያውቁት ወራዳ ተግባር ነው።

    አሁንም እንላለን በየከተማው ቁጭ ብለህ እንደ መስዕዋት በግ ልትታረድ የተዘጋጀህ የማረጃ ቢለዋህ ሲሞረድ ድምፁን እየሰማህ ቁጭ ያልክ የአማራ ወጣት ሆይ በየአካባቢህ የሚገኘውን የአማራ ፋኖ አደረጃጀት በመቀላቀል ይህን ፀረ አማራ ስርዓት በቃኝ ልትል ይገባል።


  ድል ለአማራ ህዝብ
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ህዝብ ግንኙነት ክፍል
     ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803

Mereb Media መረብ ሚዲያ

20 Oct, 16:31


"የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት" በሚል መሪ ሀሳብ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የተሰጠው 2ኛው ዙር ስልጠና!

ስልጠናው ከተጠናቀቀ በኋላ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ "ስልጠናው ለቀጣይ የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞው አጋዥ የሆኑ ገንቢ ሀሳቦችን በግብዓትነት የወሰድንበት ነው" ሲሉ ቃል በቃል ተናግረዋል።

###
መረበኞች ነን መረጃ አጥማጆች!

የቴሌግራም 👉https://t.me/MerebMedia24

ፌስቡክ👉https://www.facebook.com/profile.php?id=61564373210803